Ezekiel 38:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዓሳታት ባሕርን ኣዕዋፍ ሰማይን እንስሳታት መሮርን ኵሎም እቶም ኣብ ምድርን ዚለማመዱ ዅሎም ኣብ ምድርን ዘለዉ ህዝብን ኣብ ቅድመይ ይንቀጥቀጡ፡ ኣኽራን ድማ ኪዀኑ እዮም። ተበታቲኑ፡ ቍልቁል ክወድቕ፡ ኵሉ መናድቕ ድማ ናብ መሬት ኪወድቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከእግዚአብሔርም ፊት የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች፥ የምድረ በዳም አራዊት፥ በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ፥ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፤ ተራሮችም ይገለባበጣሉ፤ ገዳላገደሎችም ይወድቃሉ፤ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከፊቴም የተነሣ የባሕር ዓሣዎችና የሰማይ ወፎች የምድረ በዳም አራዊት በምድርም ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ በምድርም ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮችም ይገለባበጣሉ ገደላገደሎችም ይወድቃሉ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የባሕር ዓሣዎች፥ የሰማይ ወፎች፥ የምድር አራዊት፥ በምድር ላይ የሚንቀሳቀሱ ተንቀሳቃሾች ሁሉ፥ በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ በፊቴ ይንቀጠቀጣሉ፥ ተራሮች ይገለባበጣሉ፥ ገደሎች ይወድቃሉ፥ ቅጥርም ሁሉ ወደ ምድር ይወድቃል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አባ ሞሊ፥ ሳሉዋ ካፉ፥ ደርያን ደእያ መሂነ ዶአይ፥ ሳኣ ቦላን ዎጽ ቃጽያ መታ ኡባይነ ሳኣን ደእያ አሳይ ኡባይ ታ ስንን ኮኮራና። ደረቱ ኩንዳና፤ አፎቱካ ዎዳና፤ ቃይ ድርሳ ግምቢ ኡባይካ ኮለተና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Abbaa molii, saluwaa kafuu, deriyaan de'iyaa mehiinne do'ay, sa'aa bollan wos's'i k'aas's'iyaa med'etaa ubbaynne sa'aan de'iyaa Asay ubbay ta sintsan kokkorana. Deretuu kunddana; aafotuukka woddana; k'ay dirssaa gimbbii ubbaykka kolettenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Abba moleti, salo kafoti, wora do7ati, biitta bolla tiran gooshettiza ay medheteththatikka, hessaththo biitta bolla diza as ubbay ta sinththan kokkorana; zumati shiretti shiretti wodhdhana; aafoti woddana; dirsa gimbey ubbay laalettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣባ ሞሌቲ፥ ሳሎ ካፎቲ፥ ዎራ ዶኣቲ፥ ቢታ ቦላ ቲራን ጎሼቲዛ ኣይ ሜቴቲካ፥ ሄሳ ቢታ ቦላ ዲዛ ኣስ ኡባይ ታ ሲንን ኮኮራና፤ ዙማቲ ሺሬቲ ሺሬቲ ዎና፤ ኣፎቲ ዎዳና፤ ዲርሳ ጊምቤይ ኡባይ ላሌታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አባ ሞሎይ፥ ሳሎ ካፎይ፥ ደረን ደእያ መሄይነ ዶአይ፥ ሳአ ቦላ ዎፅ ቃፅያ መተ ኡባይነ ሳአን ደእያ አሳ ኡባይ ታ ስንን ኮኮራና። ደረት ኩንዳና፤ አፎት ዎዳና፤ ድርሳ ግምበ ኡባይ ላለታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Abbaa moloy, salo kafoy, deren de7iya meheynne do7ay, sa7a bolla woxi qaaxiya medhetethi ubbaynne sa7an de7iya asa ubbay ta sinthan kokorana. Dereti kundana; aafoti woddana; dirsa gimbe ubbay laaletana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የባሕር ዓሦች፣ የሰማይ ወፎች፣ የምድር አራዊት፣ በምድር ላይ የሚሳብ ማንኛውም ፍጡር፣ እንዲሁም በምድር ላይ የሚኖሩ ሰዎች ሁሉ፣ በፊቴ ይንቀጠቀጣሉ፤ ተራሮች ይገለባበጣሉ፤ ገደሎች ይናዳሉ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እያንዳንዱ የዓሣና የወፍ ዐይነት፥ እያንዳንዱም አውሬና እንስሳ በምድር የሚኖር እያንዳንዱ ሰው እኔን በመፍራቱ ይንቀጠቀጣል፤ ተራራዎች ይወድቃሉ፤ ገደሎች ተፈረካክሰው ይናዳሉ፤ እያንዳንዱም የቅጽር ግንብ ይደረመሳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ዓሳታት ባሕርን ኣዕዋፍ ሰማይን፥ እንስሳ በረኻን ኵሉ ኣብ ምድሪ ለመም ዝብል ለመምታን፥ ኣብ ዝባን ምድሪ ዘሎ ዅሉ ሰብን፥ ኣብ ቅድመይ ራዕራዕ ክብሉ እዮም፤ እምባታት ክግልበጡ፥ ኣኻውሕ ክፈርሱ፥ ኵሉ መናድቕ ከዓ ኣብ ምድሪ ኽወድቕ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እዑ ዓሳታት ባሕርን ኣዕዋፍ ሰማይን እንስሳ መሮርን ኲሉ ኣብ ምድሪ ለመምታን ኣብ ዝባን ምድሪ ዘሎ ዂሉ ሰብን ኣብ ቅድመይ ራዕራዕ ኪብሉ እዮም። ኣኽራን ኪግልበጥ፡ኣኻውሕ ኪፈርስ፡ ኲሉ መናድቕ ከኣ ኣብ ምድሪ ኺወድቕ እዩ። |