Ezekiel 38:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገጽካ ናብ ጎግ ምድሪ ማጎግ፡ ሓለቓ መስፍን መሸክን ቱባልን ኣንቢርካ ኣንጻሩ ተነበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የሰው ልጅ ሆይ! ፊት​ህን በጎግ ላይና በማ​ጎግ ምድር ላይ፥ በሮስ በሞ​ሳ​ሕና በቶ​ቤል አለቃ ላይ አቅ​ና​በት፤ ትን​ቢ​ትም ተና​ገ​ር​በት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰው ልጅ ሆይ፥ ፊትህን በጎግ ላይና በማጎግ ምድር ላይ፥ በሞሳሕና በቶቤል ዋነኛ አለቃ ላይ አቅናበት፥ ትንቢትም ተናገርበት፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰው ልጅ ሆይ፥ የማጎግ ምድር፥ በሮሽ፥ በሜሼኽና በቱባል ላይ አለቃ ወደ ሆነው ወደ ጎግ ፊትህን አቅና፥ ትንቢትም ተናገርበት፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ማጎጋ ቢታን ደእያ ጎጋኮ፥ መሸካነ ቱባላ አሳዉ ዋና ካፑዋኮ ስማደ፥ አ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Maagooga biittan de'iyaa Googakko, Meshekanne Tubaala asaw waanna kaappuwaakko simmaade, Aa bolla timbbitiyaa oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Ne ayfeso gede Maagooge biittan diza Mesheekessinne Tubaales waanna halaqa Googe bolla zaara; iza bolla tinbite yoota.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ኣይፌሶ ጌዴ ማጎጌ ቢታን ዲዛ ሜሼኬሲኔ ቱባሌስ ዋና ሃላቃ ጎጌ ቦላ ዛራ፤ ኢዛ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ማጎገ ቢታን ደእያ ሞሳሀነ ቶቤላ አሳ ቦላ ዋና ሀላቃ ግድዳ ጎገ ቦላ ትንብተ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Maagoge biittan de7iya Mosahanne Tobeela asaa bolla waanna halaqa gidida Googe bolla tinbite oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ፊትህን በማጎግ ምድር በሚገኘው፣ በሞሳሕና በቶቤል ዋና አለቃ በጎግ ላይ አድርግ፤ በእርሱ ላይ ትንቢት ተናገር፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! በማጎግ ምድር የሚገኙት የሜሼክና የቱባል ሕዝቦች ገዢ የሆነውን ጎግን በመቃወም ትንቢት ተናገርበት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ገፅካ ናብ ጎግ ኣብ ምድሪ ማጎግ፥ እቲ ሓለቓ ሞሳሕን ቶቤልን መልስ እሞ ኣንፃሩ ተነበየሉ፤
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ገጽካ ናብ ጎግ ኣብ ሃገር ማጎግ፡ እቲ መስፍን ሮሽን ሜሴክን ቱባልን፡ መልስ እሞ ኣንጻሩ ተነበየሉ፡