Ezekiel 38:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ንስኻትኩም እቲ ጥንቲ ብገሮተይ፡ ነብያት እስራኤል ኣቢለ ዝዛረብኩኹም ዲኹም፡ በተን መዓልትታት እቲኣ ንብዙሕ ዓመታት፡ ኣንጻሮም ከም ዘምጽኣኩም እተነበኹም፡ ንስኻትኩም ዲኹም፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጌታ እግዚአብሔር ለጎግ እንዲህ ይላል፦ በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ፥ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎች በእስራኤል ነቢያት እጅ በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ በዚያች ዘመን ብዙ ዓመት ትንቢት በተናገሩ በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያቶች በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በእነርሱ ላይ እንደማመጣህ፥ ለብዙ ዓመት በተነበዩ በአገልጋዮቼ በእስራኤል ነቢያት እጅ በቀደመው ዘመን ስለ እርሱ የተናገርሁ አንተ ነህን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ ቆማቱዋ ባጋና፥ እስራኤልያን ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ባጋና ካሰ አዳ ዎደ ኦዴዳዌ ኔና። ኡንቱንቱ ሄ ዎደ ዳሮ ላይ ታን ኔና ኡንቱንቱ ቦላ አሀናዋ ኦዴድኖ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ta k'oomatuwaa baggana, Israa'eeliyaan timbbitiyaa odiyaawanttu baggana kase aad'd'eeda wode odeeddawe neena. Unttunttu he wode daro laytsaa taani neena unttunttu bolla ahanawaa odeeddino» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ta beni wode ta aylle Isra7eele nabeta baggara iza gishshas yootida he bitaney nena gidikkii? Istti he wode tani nena istta bolla ehanayssa daro layththatan tinbite yootida› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታ ቤኒ ዎዴ ታ ኣይሌ ኢስራኤሌ ናቤታ ባጋራ ኢዛ ጊሻስ ዮቲዳ ሄ ቢታኔይ ኔና ጊዲኪ? ኢስቲ ሄ ዎዴ ታኒ ኔና ኢስታ ቦላ ኤሃናይሳ ዳሮ ላይታን ቲንቢቴ ዮቲዳ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታኒ ታ አይለ ግድዳ እስራኤለ ናበታ ባጋራ፥ ካሰ ዎደ ዛራ ዛራዳ እስራኤለን ትንብተ ኦዳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Taani ta aylle gidida Isra7eele nabeta baggara, kase wode zaara zaarada Isra7eelen tinbite odas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በቀደመው ዘመን በባሪያዎቼ በእስራኤል ነቢያት ስለ እርሱ የተናገርሁለት ያ ሰው አንተ አይደለህምን? በዚያን ወቅት አንተን በእነርሱ ላይ እንደማመጣባቸው ለብዙ ዓመታት ትንቢት ተናገሩ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔ በሕዝቤ በእስራኤል ላይ አንተን እንደማመጣ አገልጋዮቼ የእስራኤል ነቢያት በቀድሞ ዘመን በመደጋገም ትንቢት ተናግረዋል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እቲ ኣነ ብጥንቲ ኣብኣቶም ከም ዘምፅአካ፥ በቶም በታ ዘመን እቲኣ ዓመት ንዓመት እተነበዩ ኣገልገልተይ ነቢያት እስራኤል ገይረ፥ ብዛዕባኻ እተዛረብኩስ ንስኻዶ ኣይኰንካን?” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ኣነ ብጥንቲ ኣብኦም ከም ዘምጽኣካ በቶም በታ ዘመን እቲኣ ዓመት ንዓመት እተነበዩ ኣገልገልተይ ነብያት እስራኤል ገይረ ብዛዕባኻ እተዛረብኩስ ንስኻዶ ኣይኰንካን፡ |