Ezekiel 38:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻን ምሳኻትኩም ብዙሓት ህዝብታትን፡ ኵላትኩም ኣብ ኣፍራስ ተወጢሕኩም፡ ብዙሕ ህዝብን ሓያል ሰራዊትን፡ ካብ ሰሜናዊ ሸነኽ ካብ ቦታኹም ክትወጹ ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝብ ሁላቸው በፈረሶች ላይ የተቀመጡ፥ ታላቅ ወገንና ብርቱ ሠራዊት፥ ከሰሜን ዳርቻ ከስፍራችሁ ትመጣላችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በስተ ሰሜን ርቆ ከሚገኘው ስፍራህ አንተ፥ ከአንተም ጋር ሁሉም በፈረሶች ላይ የተቀመጡ ብዙ ሕዝብ፥ ታላቅ ጉባኤና ብርቱ ሠራዊት ጋር ሆነህ ትመጣለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ደእያ ሁጲሳ ጋጻ ቢታፐ ያና። ኔንነ ኔናና ጮራ ካዉተቱ ፓራ ቶጊደ፥ ምኖ ኦላንቻ ግዲደ፥ ጉይቲ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni de'iyaa huup'issa gas'aa biittaappe yaana. Neeninne neenana c'ora kawutetsatuu paraa toggiide, mino olanchchaa gidiide, guyttii yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Pudeha baggafe haaho biittafe ne yaana; neninne nenara diza cora kawoteththati para toggidi keehi minonne wolqqama olanchcha gididi yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ፑዴሃ ባጋፌ ሃሆ ቢታፌ ኔ ያና፤ ኔኒኔ ኔናራ ዲዛ ጮራ ካዎቴቲ ፓራ ቶጊዲ ኬሂ ሚኖኔ ዎልቃማ ኦላንቻ ጊዲዲ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ደእያ ፑደሀ ባጋ ቢታፈ ያና። ነነ ኔራ ደእያ ዳሮ ካዎተት ፓራ ቶግድ፥ ምኖ ኦላንቾ ግድድ፥ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni de7iya pudeha bagga biittafe yaana. Nenne neera de7iya daro kawotethati para toggidi, mino olancho gididi, yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በስተ ሰሜን ርቆ ከሚገኘው ቦታ ትመጣለህ፤ አንተና ከአንተም ጋር ብዙ ሕዝቦች፣ እጅግ ታላቅ ኀያል ሰራዊትም በፈረሶች ላይ ሆናችሁ ትመጣላችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በስተ ሰሜን በኩል ርቀህ ከምትኖርበት ስፍራ ሁሉም በፈረስ ላይ የሚቀመጡትን የብዙ ሕዝቦች ታላላቅ ሠራዊትን መርተህ ትመጣለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻ ምሳኻውን ብዙሓት ህዝብታት፥ ኵላቶም ኣብ ኣፍራስ ዝተቐመጡን፥ ዓብዪ ጭፍራን ብርቱዕ ሰራዊትን ሒዝካ፥ ካብ ቦታኻ ኻብ ወሰን ሰሜን ክትመፅእ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንስኻ ምሳኻውን ብዙሓት ህዝብታት፡ ኲላ ቶም ኣብ ኣፍራስ እተቐመጡ ዓብዪ ጭፍራን ብርቱዕ ሰራዊትን ሒዝካ ኻብ ወሰን ሰሜን ክትመጽእ ኢኻ። |