Ezekiel 38:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንጎግ ተነበ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። በታ ህዝበይ እስራኤል ብሰላም ኣብ ዝቕመጠላ መዓልቲ፡ ኣይትፈልጥዎን ዲኹም፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንተ የሰው ልጅ ሆይ! ስለ​ዚህ ትን​ቢት ተና​ገር፤ ጎግ​ንም እን​ዲህ በለው፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በዚያ ቀን ሕዝቤ እስ​ራ​ኤል በሰ​ላም በተ​ቀ​መጠ ጊዜ አንተ የም​ት​ነሣ አይ​ደ​ለ​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ስለዚህ ትንቢት ተናገር ጎግንም እንዲህ በለው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል ሳይፈራ በተቀመጠ ጊዜ አንተ አታውቀውምን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ጎግንም እንዲህ በለው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ እስራኤል በሰላም በተቀመጠ ጊዜ በዚያ ቀን አንተ አታውቀውምን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ “አሳ ናአዉ፥ ጎጋ ቦላ ትምቢትያ ኦዳ። ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ሄ ዎደ፥ ታ አሳይ እስራኤሊ ህርግ ባይናን ደእያ ዎደ፥ ኔን አኬካና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, «Asaa na'aw, Googa bolla timbbitiyaa oda. Hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; he wode, ta Asay Israa'eelii hirggi bayinnan de'iyaa wode, neeni akeekana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Hessa gishshas asa nawu, Googe bolla tinbite yoota; izas Ubbaa Haariza GODAY, ‹He wode ta dere Isra7eeley saron uttidayssa neni erada akeekikkii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሄሳ ጊሻስ ኣሳ ናዉ፥ ጎጌ ቦላ ቲንቢቴ ዮታ፤ ኢዛስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ሄ ዎዴ ታ ዴሬ ኢስራኤሌይ ሳሮን ኡቲዳይሳ ኔኒ ኤራዳ ኣኬኪኪ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ አሳ ናአዉ፥ ጎገ ቦላ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ። ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ዎደ፥ ታ አሳይ እስራኤለ ህርግ ባይና ደእያ ዎደ፥ ኔኒ አኬክኪ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, asa na7aw, Googe bolla haysada yaagada tinbite oda. Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “He wode, ta asay Isra7eele hirgi bayna de7iya wode, neeni akeekikii?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ፤ ትንቢት ተናገር፤ ጎግንም እንዲህ በለው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በዚያ ቀን ሕዝቤ እስራኤል በሰላም መቀመጡን ዐውቀህ አትንቀሳቀስምን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የሰው ልጅ ሆይ! በጎግ ላይ እንዲህ ብለህ ትንቢት ተናገር፤ “ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘በዚያን ቀን ሕዝቤ እስራኤል በሰላም በሚኖሩበት ጊዜ አንተ ራስህን ታነሣሣለህ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ተነበ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንጎግ ንገሮ፦ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ህዝበይ እስራኤል ሃዲኡ ምስ ተቐመጠ፥ ኣይትፈልጦን ዲኻ?
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንጎግ ንገሮ፡ በታ መዓልቲ እቲኣ ህዝበይ እስራኤል ሀዲኡ ምስ ተቐመጠ፡ ኣይክትፈልጦን ዲኻ፡