Ezekiel 38:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምርኮ ምውሳድን ምርኮ ንምዝማትን፤ ኢድካ ናብቲ ሕጂ ዝነብረሉ ዘሎ ምድረበዳ ቦታታትን ናብቶም ካብ ኣህዛብ ዝተኣከቡ፡ ጥሪትን ንብረትን ዘጥረዩ፡ ኣብ ማእከል እታ ሃገር ዝነብሩ ህዝብታት ክትመልስ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምርኮን ትማርክ ዘንድ፥ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ፥ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም በአገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትመልሳለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምርኮን ልትማርክ፥ ብዝበዛን ልትበዘብዝ፤ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡንቱንታ ኦሞዳናነ ቦንቃና፤ ካሰ መላ ግዴዳ ቢታ ስሚደ ኡቴዳ፥ ካዉተቱዋ ግዶፐ ሺቄዳ፥ ሚዛነ ሚሻ ሞዴዳ፥ ቢታዉ ጉልአን ኡቴዳ አሳ ቦላን ታ ኩሽያ ደንና ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani unttuntta omooddananne bonk'k'ana; kase mela gideedda biittaa simmiide utteedda, kawutetsatuwaa giddoppe shiik'eedda, miizzaanne miishshaa mooddeedda, biittaw gul"an utteedda asaa bollan ta kushiyaa dentsana yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani isttafe bonqqananne dafa ekkana; hessaththoka kawoteththata giddofe shiiqidi biittaas giddo addan daana; istti meheninne shaqacetan duretida, he biittayn diza deraa bolla ta kushe denththana› gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኢስታፌ ቦንቃናኔ ዳፋ ኤካና፤ ሄሳካ ካዎቴታ ጊዶፌ ሺቂዲ ቢታስ ጊዶ ኣዳን ዳና፤ ኢስቲ ሜሄኒኔ ሻቃጬታን ዱሬቲዳ፥ ሄ ቢታይን ዲዛ ዴራ ቦላ ታ ኩሼ ዴንና› ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኤንታ ድአናነ ቦንቃና፤ ካሰ ባይሳ ግድዳ ቢታ ይድ ኡትዳ፥ ካዎተታ ግዶፈ ሺቅዳ፥ መሄነ ሚሸ ሃርዳ፥ ቢታስ ጉልአን ኡትዳ አሳ ቦላ ታ ኩሽያ ደንና’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani enta di77ananne bonqana; kase baysa gidida biitta yidi uttida, kawotethata giddofe shiiqida, mehenne miishe haarida, biittas gul7an uttida asaa bolla ta kushiya denthana’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እዘርፋለሁ፤ እነጥቃለሁ፤ እንዲሁም ከአሕዛብ ተሰባስቦ እንደ ገና በሰፈረው፣ በከብትና በሸቀጥ በከበረው፣ በምድሪቱም መካከል በሚኖረው ሕዝብ ላይ እጄን አነሣለሁ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከሕዝቦች መካከል የተመለሱትም ሰዎች በምድር እምብርት ላይ ይኖራሉ፤ እነርሱም እንስሶችና ቈሳቊስ አሉአቸው። ባድማ የነበረችውም ምድር አሁን የሰው መኖሪያ ሆናለች፤ ሐሳቤ ምርኮን ለመማረክና ለመውሰድ፥ እንዲሁም በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ክትማርኽን ክትብዝብዝን፥ ናብቲ ዓንዩ ነይሩስ ሕዚ ሰብ ዝነብረሉ ዘሎ፥ ናብቲ ኸብትን ሃብትን ዘጥረየ፥ ካብ ኣህዛብ ዝተኣከበ፥ ኣብ ሕምብርቲ ምድሪ ዝነብር ዘሎ ህዝቢ፥ ኢድካ ኽትዝርግሕ ክትድይብ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ክትማርኽን ክትብዝብዝን፡ ናብቲ ዓንዩ ነይሩስ ሕጂ ሰብ ዚነብረሉ ዘሎ፡ ናብቲ ኸብትን ሃብትን ዘጥረየ፡ ካብ ህዝብታት እተኣከበ፡ ኣብ ሕምብርቲ ምድሪ ዚነብር ህዝቢ ኢድካ ኽትዝርግሕ ክትድይብ ኢኻ። |