Ezekiel 38:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምርኮ ምውሳድን ምርኮ ንምዝማትን፤ ኢድካ ናብቲ ሕጂ ዝነብረሉ ዘሎ ምድረበዳ ቦታታትን ናብቶም ካብ ኣህዛብ ዝተኣከቡ፡ ጥሪትን ንብረትን ዘጥረዩ፡ ኣብ ማእከል እታ ሃገር ዝነብሩ ህዝብታት ክትመልስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምር​ኮን ትማ​ርክ ዘንድ፥ ብዝ​በ​ዛ​ንም ትበ​ዘ​ብዝ ዘንድ፥ ባድ​ማም በነ​በሩ፥ አሁ​ንም ሰዎች በሚ​ኖ​ሩ​ባ​ቸው ስፍ​ራ​ዎች ላይ፥ ከአ​ሕ​ዛ​ብም በተ​ሰ​በ​ሰበ፥ ከብ​ትና ዕቃ​ንም በአ​ገኘ፥ በም​ድ​ርም መካ​ከል በተ​ቀ​መጠ ሕዝብ ላይ እጅ​ህን ትመ​ል​ሳ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምርኮን ትማርክ ዘንድ ብዝበዛንም ትበዘብዝ ዘንድ፥ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምርኮን ልትማርክ፥ ብዝበዛን ልትበዘብዝ፤ ባድማም በነበሩ አሁንም ሰዎች በሚኖሩባቸው ስፍራዎች ላይ፥ ከአሕዛብም በተሰበሰበ፥ ከብትና ዕቃንም ባገኘ፥ በምድርም መካከል በተቀመጠ ሕዝብ ላይ እጅህን ትዘረጋ ዘንድ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡንቱንታ ኦሞዳናነ ቦንቃና፤ ካሰ መላ ግዴዳ ቢታ ስሚደ ኡቴዳ፥ ካዉተቱዋ ግዶፐ ሺቄዳ፥ ሚዛነ ሚሻ ሞዴዳ፥ ቢታዉ ጉልአን ኡቴዳ አሳ ቦላን ታ ኩሽያ ደንና ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani unttuntta omooddananne bonk'k'ana; kase mela gideedda biittaa simmiide utteedda, kawutetsatuwaa giddoppe shiik'eedda, miizzaanne miishshaa mooddeedda, biittaw gul"an utteedda asaa bollan ta kushiyaa dentsana yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani isttafe bonqqananne dafa ekkana; hessaththoka kawoteththata giddofe shiiqidi biittaas giddo addan daana; istti meheninne shaqacetan duretida, he biittayn diza deraa bolla ta kushe denththana› gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ኢስታፌ ቦንቃናኔ ዳፋ ኤካና፤ ሄሳካ ካዎቴታ ጊዶፌ ሺቂዲ ቢታስ ጊዶ ኣዳን ዳና፤ ኢስቲ ሜሄኒኔ ሻቃጬታን ዱሬቲዳ፥ ሄ ቢታይን ዲዛ ዴራ ቦላ ታ ኩሼ ዴንና› ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ኤንታ ድአናነ ቦንቃና፤ ካሰ ባይሳ ግድዳ ቢታ ይድ ኡትዳ፥ ካዎተታ ግዶፈ ሺቅዳ፥ መሄነ ሚሸ ሃርዳ፥ ቢታስ ጉልአን ኡትዳ አሳ ቦላ ታ ኩሽያ ደንና’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani enta di77ananne bonqana; kase baysa gidida biitta yidi uttida, kawotethata giddofe shiiqida, mehenne miishe haarida, biittas gul7an uttida asaa bolla ta kushiya denthana’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እዘርፋለሁ፤ እነጥቃለሁ፤ እንዲሁም ከአሕዛብ ተሰባስቦ እንደ ገና በሰፈረው፣ በከብትና በሸቀጥ በከበረው፣ በምድሪቱም መካከል በሚኖረው ሕዝብ ላይ እጄን አነሣለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከሕዝቦች መካከል የተመለሱትም ሰዎች በምድር እምብርት ላይ ይኖራሉ፤ እነርሱም እንስሶችና ቈሳቊስ አሉአቸው። ባድማ የነበረችውም ምድር አሁን የሰው መኖሪያ ሆናለች፤ ሐሳቤ ምርኮን ለመማረክና ለመውሰድ፥ እንዲሁም በእነርሱ ላይ አደጋ ለመጣል ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክትማርኽን ክትብዝብዝን፥ ናብቲ ዓንዩ ነይሩስ ሕዚ ሰብ ዝነብረሉ ዘሎ፥ ናብቲ ኸብትን ሃብትን ዘጥረየ፥ ካብ ኣህዛብ ዝተኣከበ፥ ኣብ ሕምብርቲ ምድሪ ዝነብር ዘሎ ህዝቢ፥ ኢድካ ኽትዝርግሕ ክትድይብ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 ክትማርኽን ክትብዝብዝን፡ ናብቲ ዓንዩ ነይሩስ ሕጂ ሰብ ዚነብረሉ ዘሎ፡ ናብቲ ኸብትን ሃብትን ዘጥረየ፡ ካብ ህዝብታት እተኣከበ፡ ኣብ ሕምብርቲ ምድሪ ዚነብር ህዝቢ ኢድካ ኽትዝርግሕ ክትድይብ ኢኻ።