Ezekiel 38:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ድማ፡ ናብ ምድሪ ዘይተኸበባ ዓድታት ክድይብ እየ። ናብቶም ኣብ ዕረፍቲ ዘለዉ፡ ብሰላም ዚነብሩ፡ ኵሎም ብዘይ መናድቕ ዚነብሩ፡ መከላኸሊ ወይ ኣፍደገ ዘይብሎም፡ ክኸይድ እየ፡ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ጠፋች ሀገር እወጣለሁ፤ ተዘልለው በሰላም ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ፥ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡባት ምድር እገባለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም ትላለህ፦ ቅጥር ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ያለ ሥጋት በሰላም ወደሚኖሩ፥ ሁሉም ሳይፈሩ ያለ ቅጥር፥ ያለ መወርወሪያና ያለ በር ወደሚቀመጡ እሄዳለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ሀዋዳን ያጋና፤ ‘ታን ሄ ድረትቤና ቄር ካታማቱ ደእያ ቢታ ገላደ፤ ሄ ዎፑ ጊደ፥ ህርግ ባይናን ደእያ አሳቱዋ፥ ኡንቱንቶ ኡባዉካ ድርሳ፥ ፐንጊ ዎይ ኩሉቡ ባይናዋንታ ታን ኦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni hawaadan yaagana; ‹Taani he direttibeenna k'eeri katamatuu de'iyaa biittaa gelaade; he woppu giide, hirggi bayinnan de'iyaa asatuwaa, unttunttoo ubbawukka dirssaa, penggii woy kulubbuu bayinnawantta taani olana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni isttas, dirsay baynda dereta biitta ta worajjana; istti ubbayka dirsay baynda, pengeynne birata kolatay baynda dishin saroninne hirgay baynda uttida deraa ta olana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታስ፥ ዲርሳይ ባይንዳ ዴሬታ ቢታ ታ ዎራጃና፤ ኢስቲ ኡባይካ ዲርሳይ ባይንዳ፥ ፔንጌይኔ ቢራታ ኮላታይ ባይንዳ ዲሺን ሳሮኒኔ ሂርጋይ ባይንዳ ኡቲዳ ዴራ ታ ኦላና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ፥ ‘ታኒ ድረትቦና ጉታታ ኦላና፤ ዎፑ ግድ፥ ህርግ ባይና ደእያ አሳታ፥ ድርስ፥ ፐንገይ ዎይኮ ጎርደይ ባይና ካታማታ ታ ኦላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni, ‘Taani diretiboonna gutata olana; wopu gidi, hirgi bayna de7iya asata, dirsi, pengey woyko gordey bayna katamata ta olana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም ትላለህ፤ “ቅጥር የሌላቸውን መንደሮች ምድር እወራለሁ፤ ሁሉም ያለ ቅጥር፣ ያለ በርና ያለ ብረት መወርወሪያ የሚኖረውን፣ ሰላማዊና ያለ ሥጋት የተቀመጠውን ሕዝብ እወጋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አንተም እንደዚህ ትላለህ፦ ቅጽር በሌላቸው መንደሮች ላይ እወጣለሁ፤ ቅጽርና ባለ መወርወሪያ መዝጊያ ሳይኖራቸው ጸጥ ብለው በሰላም በሚኖሩ ሰዎች ላይ አደጋ እጥላለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ናብታ ዘይተዓረደት ሃገር ክድይብ፥ ናብቶም ሃዲኦም ብደሓን ዝነብሩ ኵላቶም፥ ብዘይ ቅፅሪ ዘለዉ፥ መሀርሀርን መዓፁን ዘይብሎም ህዝቢ፥ ሓደጋ ኸውድቐሎም እየ፥ ክትብል ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እሞ፡ ናብታ ዘይተዐርደት ሃገር ክድይብ፡ ናብቶም ሀዲኦም ብደሓን ዚነብሩ፡ ኲላቶም ብዘይ ቀጽሪ ዘለዉ፡ መሃርሃርን መዓጹን ዜብሎም ህዝቢ ሓደጋ ኽወድቆም እየ፡ ክትብል ኢኻ። |