Ezekiel 38:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ድማ፡ ናብ ምድሪ ዘይተኸበባ ዓድታት ክድይብ እየ። ናብቶም ኣብ ዕረፍቲ ዘለዉ፡ ብሰላም ዚነብሩ፡ ኵሎም ብዘይ መናድቕ ዚነብሩ፡ መከላኸሊ ወይ ኣፍደገ ዘይብሎም፡ ክኸይድ እየ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ወደ ጠፋች ሀገር እወ​ጣ​ለሁ፤ ተዘ​ል​ለው በሰ​ላም ወደ​ሚ​ኖሩ፥ ሁላ​ቸው ሳይ​ፈሩ ያለ ቅጥ​ርና ያለ መወ​ር​ወ​ሪያ፥ ያለ መዝ​ጊ​ያም ወደ​ሚ​ቀ​መ​ጡ​ባት ምድር እገ​ባ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ክፉ አሳብንም ታስባለህ፥ እንዲህም ትላለህ። ቅጥርን ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ተዘልለው ወደሚኖሩ፥ ሁላቸው ሳይፈሩ ያለ ቅጥርና ያለ መወርወሪያ ያለ መዝጊያም ወደሚቀመጡ እገባለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ትላለህ፦ ቅጥር ወደሌላቸው መንደሮች እወጣለሁ፤ ያለ ሥጋት በሰላም ወደሚኖሩ፥ ሁሉም ሳይፈሩ ያለ ቅጥር፥ ያለ መወርወሪያና ያለ በር ወደሚቀመጡ እሄዳለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኔን ሀዋዳን ያጋና፤ ‘ታን ሄ ድረትቤና ቄር ካታማቱ ደእያ ቢታ ገላደ፤ ሄ ዎፑ ጊደ፥ ህርግ ባይናን ደእያ አሳቱዋ፥ ኡንቱንቶ ኡባዉካ ድርሳ፥ ፐንጊ ዎይ ኩሉቡ ባይናዋንታ ታን ኦላና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Neeni hawaadan yaagana; ‹Taani he direttibeenna k'eeri katamatuu de'iyaa biittaa gelaade; he woppu giide, hirggi bayinnan de'iyaa asatuwaa, unttunttoo ubbawukka dirssaa, penggii woy kulubbuu bayinnawantta taani olana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Neni isttas, dirsay baynda dereta biitta ta worajjana; istti ubbayka dirsay baynda, pengeynne birata kolatay baynda dishin saroninne hirgay baynda uttida deraa ta olana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኔኒ ኢስታስ፥ ዲርሳይ ባይንዳ ዴሬታ ቢታ ታ ዎራጃና፤ ኢስቲ ኡባይካ ዲርሳይ ባይንዳ፥ ፔንጌይኔ ቢራታ ኮላታይ ባይንዳ ዲሺን ሳሮኒኔ ሂርጋይ ባይንዳ ኡቲዳ ዴራ ታ ኦላና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኔኒ፥ ‘ታኒ ድረትቦና ጉታታ ኦላና፤ ዎፑ ግድ፥ ህርግ ባይና ደእያ አሳታ፥ ድርስ፥ ፐንገይ ዎይኮ ጎርደይ ባይና ካታማታ ታ ኦላና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Neeni, ‘Taani diretiboonna gutata olana; wopu gidi, hirgi bayna de7iya asata, dirsi, pengey woyko gordey bayna katamata ta olana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እንዲህም ትላለህ፤ “ቅጥር የሌላቸውን መንደሮች ምድር እወራለሁ፤ ሁሉም ያለ ቅጥር፣ ያለ በርና ያለ ብረት መወርወሪያ የሚኖረውን፣ ሰላማዊና ያለ ሥጋት የተቀመጠውን ሕዝብ እወጋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አንተም እንደዚህ ትላለህ፦ ቅጽር በሌላቸው መንደሮች ላይ እወጣለሁ፤ ቅጽርና ባለ መወርወሪያ መዝጊያ ሳይኖራቸው ጸጥ ብለው በሰላም በሚኖሩ ሰዎች ላይ አደጋ እጥላለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብታ ዘይተዓረደት ሃገር ክድይብ፥ ናብቶም ሃዲኦም ብደሓን ዝነብሩ ኵላቶም፥ ብዘይ ቅፅሪ ዘለዉ፥ መሀርሀርን መዓፁን ዘይብሎም ህዝቢ፥ ሓደጋ ኸውድቐሎም እየ፥ ክትብል ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 እሞ፡ ናብታ ዘይተዐርደት ሃገር ክድይብ፡ ናብቶም ሀዲኦም ብደሓን ዚነብሩ፡ ኲላቶም ብዘይ ቀጽሪ ዘለዉ፡ መሃርሃርን መዓጹን ዜብሎም ህዝቢ ሓደጋ ኽወድቆም እየ፡ ክትብል ኢኻ።