Ezekiel 38:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣብ ተመሳሳሊ ግዜ ነገራት ኣብ ኣእምሮኻ ክመጹኻ፣ ሕማቕ ሓሳብ ክትሓስብ እውን ክኸውን እዩ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥ ክፉ አሳብንም ታስባለህ፤ እንዲህም ትላለህ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይገባል፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዚያ ቀን ነገር ወደ ልብህ ይመጣል፥ ክፉ ሐሳብንም ታስባለህ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሄ ዎደ ቆፋይ ነ ዎዛና ግዶ ዪና፥ ኔን ኢታባ ሀልቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «He wode k'ofay ne wozana giddo yiina, neeni iitabaa halchchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Ubbaa Haariza GODAY he wode ne kahan qofay geliin neni iita miish halchchana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሄ ዎዴ ኔ ካሃን ቆፋይ ጌሊን ኔኒ ኢታ ሚሽ ሃልቻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ሄ ዎደ ቆፍ ነ ዎዛና ግዶ ይን፥ ነ ኢታባ ሀልቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “He wode qofi ne wozana giddo yin, ne iitabaa halchana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በዚያ ቀን ሐሳብ ወደ አእምሮህ ይመጣል፤ ክፋትንም ታውጠነጥናለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር ለጎግ የሚለው ይህ ነው፥ “ያ ዘመን ሲደርስ ሐሳብ ወደ አእምሮህ ይመጣል፤ ክፉ ዕቅድም ታቅዳለህ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “በዛ መዓልቲ እዚኣ፥ ነገር ኣብ ልብኻ ኽትስእ እዩ፤ ክፉእ ሓሳብውን ክትሓስብ ኢኻሞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በዛ መዓልቲ እዚኣ ነገር ኣብ ልብኻ ኺትንስእ እዩ፡ እኩይ እማመ ኽትእምም ኢኻ |