Ezekiel 37:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ንሱ ከምዚ በለኒ፡ ኣንጻር ንፋስ ተነበ፡ ተነበ ወዲ ሰብ፡ ንንፋስ ድማ በሎ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ኣታ ትንፋስ ካብ ኣርባዕተ ንፋሳት ንዓ እሞ ነዞም ዝተቐትሉ ብህይወት ምእንቲ ኪዀኑ ኣስተንፍሶም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! ትን​ቢት ተና​ገር፤ ለነ​ፋስ ትን​ቢት ተና​ገር፤ ለነ​ፋ​ስም፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ነፋስ ሆይ! ከአ​ራቱ ነፋ​ሳት ዘንድ ና፤ እነ​ዚህ ሙታን በሕ​ይ​ወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በል​ባ​ቸው በል” አለኝ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስም። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ነፋስ ሆይ፥ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ እነዚህም የተገደሉት በሕይወት ይኖሩ ዘንድ እፍ በልባቸው በል አለኝ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለኝ፦ “ትንቢት ተናገር፥ ለነፋስ ትንቢት ተናገር የሰው ልጅ ሆይ፥ ነፋሱንም እንዲህ በለው፦ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ነፋስ ሆይ፥ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፥ በሕይወት እንዲኖሩ በእነዚህ በተገደሉት ላይ እፍ በልባቸው።’”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ያትና፥ እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ላ አሳ ናአዉ፥ ጫርኮ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ኔኖ፥ ጫርኮ፥ ኦይዱ ዞዝያናካ ሃያ፤ ኡንቱንቱ ሸምፑዋና ደአናዳን፥ ሀ ሀይቄዳዋንቱ ግዶ ዛራደ ፑና” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yaatina, I taana hawaadan yaageedda; «Laa asaa na'aw, c'arkkoo timbbitiyaa hawaadan yaagaade oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Neenoo, c'arkkoo, oyddu zooziyaannakka haaya; unttunttu shemppuwaanna de'anaadan, ha hayk'k'eeddawanttu giddo zaaraadde punna» yaagee› yaaga» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye izi tana, «Haysso asa nawu! Carkos tinbite yoota; Ubbaa Haariza GODAY, ‹Carkozoo, oyddu bagga carkotappe haa ya; hayti hayqqidayti shemppora paxa daana mala istta bolla ufu ga punna› gees» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ጫርኮስ ቲንቢቴ ዮታ፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ጫርኮዞ፥ ኦይዱ ባጋ ጫርኮታፔ ሃያ፤ ሃይቲ ሃይቂዳይቲ ሼምፖራ ፓጻ ዳና ማላ ኢስታ ቦላ ኡፉ ጋ ፑና› ጌስ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታኮ፥ “አሳ ናአዉ፥ ጫርኩዋስ ትንብተ ኦዳ፤ ነኖ፥ ጫርኩዋዉ፥ ኦይዱ ባጋፈ ሃ ያ፤ ኤንቲ ደኦን ዳና መላ ሀ ሀይቅዳይሳታ ቦላ ሸምፖ ፑና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I taako, “Asa na7aw, carkuwas tinbite oda; neno, carkuwaw, oyddu baggafe haa ya; enti de7on daana mela ha hayqidaysata bolla shempo punna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለነፋሱ ትንቢት ተናገር፤ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በለው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ነፋስ ሆይ፤ ከአራቱ ነፋሳት ዘንድ ና፤ በሕይወት እንዲኖሩም በእነዚህ በተገደሉት ላይ እፍ በልባቸው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔርም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ለነፋስ ትንቢት ተናገር፤ ነፋስ ከአራቱም ማእዘን መጥቶ ሕይወት እንዲያገኙ በእነዚህ በድኖች ላይ እንዲነፍስ ንገረው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንሱ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ተነበ፤ ንንፋስ ተነበየሉ፤ ንንፋስ ከዓ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ኣታ ንፋስ እዞም ቅቱላት ህያዋን ክኾኑስ፥ ካብቶም ኣርባዕተ ንፋስ ነዓ እሞ፥ ኣብኣቶም ንፈስ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮ” በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ንሱ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ተነበ፡ ንንፋስ ተነበየሉ፡ ንንፋስ ከኣ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣታ ትንፋስ፡ እዞም ቅቱላት ህያዋን ኪዀኑስ፡ ካብቶም ኣርባዕተ ንፋስ ንዓ እሞ ኣብኦም ንፈስ፡ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮ፡ በለኒ።