Ezekiel 37:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምስ ረኣኹዎ ድማ፡ ሻምብቆን ስጋን ደየበ፡ እቲ ቈርበት ድማ ኣብ ላዕሊ ሸፈኖ፡ ትንፋስ ግና ኣይነበረን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም አየሁ፤ እነ​ሆም ጅማት ነበ​ረ​ባ​ቸው፤ ሥጋም ወጣ፤ ቍር​በ​ትም በላ​ያ​ቸው ተዘ​ረጋ፤ ትን​ፋሽ ግን አል​ነ​በ​ረ​ባ​ቸ​ውም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም አየሁ፥ እነሆም፥ ጅማት ነበረባቸው ሥጋም ወጣ ቁርበትም በላያቸው ተዘረጋ፥ ትንፋሽ ግን አልነበረባቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔም አየሁ፥ እነሆ ጅማትና ሥጋ ነበረባቸው፥ ቆዳም ከላይ እስከ ታች ሸፈናቸው፥ እስትንፋስ ግን በውስጣቸው አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ጼልያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ቦላን ጻጶቱ ደኢኖ፤ አሹካ ኡንቱንቱ ቦላን ስሜዳ፤ ጋልባካ ማዬድኖ፤ ሽን ሸምፑ ኡንቱንቱን ደኤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani s'eelliyaa wode, unttunttu bollan s'ap'otuu de'iino; ashuukka unttunttu bollan simmeedda; galbbaakka mayyeeddino; shin shemppuu unttunttun de'enna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta xeellishin istta bollan shayay dees; shayaa bolla ashoy dees; ashoza bolla galbay kammi oykkides; gido attiin shemppoy isttan baawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ጼሊሺን ኢስታ ቦላን ሻያይ ዴስ፤ ሻያ ቦላ ኣሾይ ዴስ፤ ኣሾዛ ቦላ ጋልባይ ካሚ ኦይኪዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ሼምፖይ ኢስታን ባዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ ፄልያ ዎደ፥ ኤንታ ቦላ ሻይ ደኤስ፤ አሾይ ኤንታ ቦላ በንትስ፤ ጋልባ ማእዶሶና፤ ሽን ሸምፖይ ኤንታ ግዶን ዴና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta xeelliya wode, enta bolla shayi de7ees; ashoy enta bolla bentis; galba ma7idosona; shin shempoy enta giddon deenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እኔም ተመለከትሁ፤ ጅማት ነበረባቸው፤ ሥጋም በላያቸው ታየ፤ ቈዳም ሸፍኗቸዋል፤ እስትንፋስ ግን በውስጣቸው አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በመመልከት ላይ ሳለሁም አጥንቶቹ በጅማትና በሥጋ እንዲሁም በቈዳ ተሸፈኑ፤ እስትንፋስ ግን አልነበራቸውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ኸዓ ጅማውትን ስጋን ክወፆም ቈርበት ድማ ክኸድኖም ረአኹ፤ እስትንፋስ ግና ኣይነበሮምን።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ ኸኣ፡ ጅማውትን ስጋን ኪወጾም፡ ቈርበት ድማ ኪኸድኖም ርኤኹ፡ ትንፋስ ግና ኣይነበሮምን።