Ezekiel 37:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምቲ እተኣዘዝኩ፡ ተነበኹ። ከም ዝተነበኹ ድማ ድምጺ ተሰምዐ፡ እንሆ ድማ ምንቅጥቃጥ ተሰምዐ፡ ኣዕጽምቲ ድማ ኣዕጽምቲ ናብ ዓጽሙ ተኣከቡ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዳ​ዘ​ዘ​ኝም ትን​ቢት ተና​ገ​ርሁ፤ ስና​ገ​ርም ድምፅ ሆነ፤ እነ​ሆም መና​ወጥ ሆነ፤ አጥ​ን​ቶ​ች​ንም እየ​ራሱ በሆነ በሰ​ው​ነቱ ከአ​ጥ​ን​ቶች ጋር አንድ አደ​ረ​ጋ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፥ እነሆም፥ መናወጥ ሆነ፥ አጥንቶችም አጥንት ከአጥንት ጋር ተቀራረቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንደ ታዘዝሁት ትንቢት ተናገርሁ፤ ትንቢትንም ስናገር እነሆ የመንኰሻኰሽ ድምፅ ነበር፥ አጥንት ከአጥንቱ ጋር እየሆነ አጥንቶች አንድ ላይ ሆኑ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና አዛዜዳዋዳን ትምቢትያ ኦዳድ፤ ታን ትምቢትያ ኦድሽን፥ ቃልጭቃልጭያ ኮሻይ ስሰቴዳ፤ ቃይ መቀቱ ሺቂደ፥ ባረ ሳኣን ሳኣን ኦይቀቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana azazeeddawaadan timbbitiyaa odaad; taani timbbitiyaa odishin, k'alc'c'ik'alc'c'iyaa kooshshay sisetteedda; k'ay mek'etsatuu shiik'iide, bare sa'aan sa'aan oyk'k'etteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani azazettida mala tinbite yootadis; tani tinbite yootishin saasuketeththa giirissi seetettides; meqeththati issay issaara oykettida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኣዛዜቲዳ ማላ ቲንቢቴ ዮታዲስ፤ ታኒ ቲንቢቴ ዮቲሺን ሳሱኬቴ ጊሪሲ ሴቴቲዴስ፤ ሜቄቲ ኢሳይ ኢሳራ ኦይኬቲዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታና ኪትዳይሳዳ ትንብተ ኦዳስ፤ ታ ትንብተ ኦዶ ዶምያ ዎደ ግርስ ስኤትስ፤ መቀት ሺቅድ፥ ባ በሳን በሳን ኦይከትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I tana kiittidaysada tinbite odas; ta tinbite odo doomiya wode girsi si7etis; meqethati shiiqidi, ba bessan bessan oyketidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እንደ ታዘዝሁት ትንቢት ተናገርሁ፤ ትንቢቱን በምናገርበትም ጊዜ የኵሽኵሽታ ድምፅ ተሰማ፤ ዐጥንቶቹም አንድ ላይ ሆኑ፤ ዐጥንት ከዐጥንት ጋር ተጋጠመ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም በታዘዝኩት መሠረት ትንቢት ተናገርኩ፤ መናገርም እንደ ጀመርኩ የመንኰሻኰሽ ድምፅ ሰማሁ፤ አጥንቶቹም እርስ በርሳቸው እየተገጣጠሙ መያያዝ ጀመሩ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ዝተአዘዝክዎ ኸዓ ተነበኹ፤ ክንበ እንተለኹ ድማ ድምፂ ኾነ፤ እንሆ ኸዓ ምንቕናቕ ኮነ፤ እቶም ኣዕፅምቲውን ዓፅሚ ምስ ዓፅሙ ተቓራረበ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምቲ እተኣዘዝክዎ ኸኣ ተነቤኹ። ክንበ ኸሎኹ ድማ ደሃይ ኰነ፡ እንሆ ኸኣ፡ ፍኒሕኒሕ ኰነ፡ እቲ ዓጻጽምቲውን ዓጽሚ ኣብ ዓጽሙ ተቓራረበ።