Ezekiel 37:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ከምቲ እተኣዘዝኩ፡ ተነበኹ። ከም ዝተነበኹ ድማ ድምጺ ተሰምዐ፡ እንሆ ድማ ምንቅጥቃጥ ተሰምዐ፡ ኣዕጽምቲ ድማ ኣዕጽምቲ ናብ ዓጽሙ ተኣከቡ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፤ እነሆም መናወጥ ሆነ፤ አጥንቶችንም እየራሱ በሆነ በሰውነቱ ከአጥንቶች ጋር አንድ አደረጋቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፤ ስናገርም ድምፅ ሆነ፥ እነሆም፥ መናወጥ ሆነ፥ አጥንቶችም አጥንት ከአጥንት ጋር ተቀራረቡ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ታዘዝሁት ትንቢት ተናገርሁ፤ ትንቢትንም ስናገር እነሆ የመንኰሻኰሽ ድምፅ ነበር፥ አጥንት ከአጥንቱ ጋር እየሆነ አጥንቶች አንድ ላይ ሆኑ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና አዛዜዳዋዳን ትምቢትያ ኦዳድ፤ ታን ትምቢትያ ኦድሽን፥ ቃልጭቃልጭያ ኮሻይ ስሰቴዳ፤ ቃይ መቀቱ ሺቂደ፥ ባረ ሳኣን ሳኣን ኦይቀቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana azazeeddawaadan timbbitiyaa odaad; taani timbbitiyaa odishin, k'alc'c'ik'alc'c'iyaa kooshshay sisetteedda; k'ay mek'etsatuu shiik'iide, bare sa'aan sa'aan oyk'k'etteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani azazettida mala tinbite yootadis; tani tinbite yootishin saasuketeththa giirissi seetettides; meqeththati issay issaara oykettida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኣዛዜቲዳ ማላ ቲንቢቴ ዮታዲስ፤ ታኒ ቲንቢቴ ዮቲሺን ሳሱኬቴ ጊሪሲ ሴቴቲዴስ፤ ሜቄቲ ኢሳይ ኢሳራ ኦይኬቲዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ታና ኪትዳይሳዳ ትንብተ ኦዳስ፤ ታ ትንብተ ኦዶ ዶምያ ዎደ ግርስ ስኤትስ፤ መቀት ሺቅድ፥ ባ በሳን በሳን ኦይከትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I tana kiittidaysada tinbite odas; ta tinbite odo doomiya wode girsi si7etis; meqethati shiiqidi, ba bessan bessan oyketidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እንደ ታዘዝሁት ትንቢት ተናገርሁ፤ ትንቢቱን በምናገርበትም ጊዜ የኵሽኵሽታ ድምፅ ተሰማ፤ ዐጥንቶቹም አንድ ላይ ሆኑ፤ ዐጥንት ከዐጥንት ጋር ተጋጠመ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔም በታዘዝኩት መሠረት ትንቢት ተናገርኩ፤ መናገርም እንደ ጀመርኩ የመንኰሻኰሽ ድምፅ ሰማሁ፤ አጥንቶቹም እርስ በርሳቸው እየተገጣጠሙ መያያዝ ጀመሩ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ዝተአዘዝክዎ ኸዓ ተነበኹ፤ ክንበ እንተለኹ ድማ ድምፂ ኾነ፤ እንሆ ኸዓ ምንቕናቕ ኮነ፤ እቶም ኣዕፅምቲውን ዓፅሚ ምስ ዓፅሙ ተቓራረበ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምቲ እተኣዘዝክዎ ኸኣ ተነቤኹ። ክንበ ኸሎኹ ድማ ደሃይ ኰነ፡ እንሆ ኸኣ፡ ፍኒሕኒሕ ኰነ፡ እቲ ዓጻጽምቲውን ዓጽሚ ኣብ ዓጽሙ ተቓራረበ። |