Ezekiel 37:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከም ብሓድሽ ድማ፡ ብዛዕባ እዚ ኣዕጽምቲ እዚ ተነበ እሞ፡ በልዎም፡ ኣቱም ደረቕ ኣዕጽምቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም እን​ዲህ አለኝ፥ “በእ​ነ​ዚህ አጥ​ን​ቶች ላይ ትን​ቢት ተና​ገር፤ እን​ዲ​ህም በላ​ቸው፦ እና​ንተ የደ​ረ​ቃ​ችሁ አጥ​ን​ቶች ሆይ! የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም እንዲህ አለኝ። በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ሰሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም እንዲህ አለኝ፦ በእነዚህ አጥንቶች ላይ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፥ እናንተ የደረቃችሁ አጥንቶች ሆይ፥ የጌታን ቃል ሰሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ሀ መቀቶ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳ፤ ‘ህንተኖ፥ መላ መቀቶ መና ጎዳ ቃላ ስስተ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana hawaadan yaageedda; «Ha mek'etsatoo hawaadan yaagaade timbbitiyaa oda; ‹Hinttenoo, mela mek'etsatoo Med'inaa Godaa k'aalaa sisite,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin izi tana, «Hayta ha meqeththatas tinbite yoota; ‹Intteno mela meqeththato, GODAA qaala siyite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢዚ ታና፥ «ሃይታ ሃ ሜቄታስ ቲንቢቴ ዮታ፤ ‹ኢንቴኖ ሜላ ሜቄቶ፥ ጎዳ ቃላ ሲዪቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታኮ፥ “ሀ መቀታስ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ፤ ህንተኖ፥ መልዳ መቀቶ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I taako, “Ha meqethatas haysada yaagada tinbite oda; hinteno, melida meqethato, Godaa qaala si7ite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እንዲህ አለኝ፤ “ለእነዚህ ዐጥንቶች ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘እናንት ደረቅ ዐጥንቶች፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም እንዲህ አለ፦ “ለእነዚህ አጥንቶች እንዲህ ብለህ ትንቢት ተናገር፦ እናንተ ደረቅ አጥንቶች የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ “ኣብ ልዕሊ እዞም ኣዕፅምቲ እዚኣቶም ተነበ፦ ኣቱም ንቑፃት ኣዕፅምቲ ቓል እግዚኣብሄር ስምዑ” ኢልካውን ንገሮም በለኒ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣብ ልዕሊ እዚ ዓጻጽምቲ እዚ ተነበ፡ ኣቱም ንቑጻት ዓጻጽምቲ፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ኢልካውን ንገሮም፡ በለኒ።