Ezekiel 37:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ወዲ ሰብ፡ እዚ ኣዕጽምቲ እዚ ህያው ኪኸውን ይኽእል ድዩ፧ ኣነ ድማ፡ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር፡ ንስኻ ትፈልጦ ኢኻ፡ ኢለ መለስኩሉ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን?” አለኝ። እኔም፥ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! አንተ ታውቃለህ” አልሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲህም አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን?” እኔም “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ” አልሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ታና፥ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀ መቀቱ ስሚደ፥ ፓጻ ሸምፑዋና ደአናዉ ዳንዳዪኖ?” ያጌዳ። ታን፥ “ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀዋ ኔን ኤራሳ” ያጋድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I taana, «Laa asaa na'aw, ha mek'etsatuu simmiide, pas'a shemppuwaanna de'anaw danddayiinoo?» yaageedda. Taani, «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hawaa neeni eraasa» yaagaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi tana, «Haysso asa nawu! Ha meqeththati simmidi shemppora paxa daanaas dandayzoo?» gides. Tanikka, «Ubbaa Haariza GODAWU, hessa ne xalla eraasa» gadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃ ሜቄቲ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዳናስ ዳንዳይዞ?» ጊዴስ። ታኒካ፥ «ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ፥ ሄሳ ኔ ጻላ ኤራሳ» ጋዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ፥ “አሳ ናአዉ፥ ሀ መቀት ዛሪድ፥ ሸምፖራ ዳናዉ ዳንዳኦና?” ያግስ። ታኒ፥ “ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ሀይሳ ነ ኤራሳ” ያጋስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I, “Asa na7aw, ha meqethati zaaridi, shempora daanaw danda7oona?” yaagis. Taani, “Ubbaa Haariya Godaw, haysa ne eraasa” yaagas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም፣ “የሰው ልጅ ሆይ፤ እነዚህ ዐጥንቶች በሕይወት ሊኖሩ ይችላሉን?” ሲል ጠየቀኝ። እኔም፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ብቻ ታውቃለህ” አልሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ አጥንቶች ዳግመኛ ሕይወት የሚያገኙ ይመስልሃልን?” አለኝ። እኔም “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! ይህን የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ” አልኩት። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዞም ኣዕፅምቲ እዚኣቶምስ ህያዋንዶ ክኾኑ እዮም? በለኒ” ኣነ ድማ “ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንስኻ ትፈልጥ” ኢለ መለስኩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚ ዓጻጽምቲ እዝስ ህያውዶ ኪኸውን እዩ በለኒ። ኣነ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንስኻ ትፈልጥ፡ ኢለ መለስኩ። |