Ezekiel 37:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሱ ድማ ከምዚ በለኒ፡ ወዲ ሰብ፡ እዚ ኣዕጽምቲ እዚ ህያው ኪኸውን ይኽእል ድዩ፧ ኣነ ድማ፡ እግዚኣብሄር እግዚኣብሄር፡ ንስኻ ትፈልጦ ኢኻ፡ ኢለ መለስኩሉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም፥ “የሰው ልጅ ሆይ! እነ​ዚህ አጥ​ን​ቶች በሕ​ይ​ወት ይኖ​ራ​ሉን?” አለኝ። እኔም፥ “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! አንተ ታው​ቃ​ለህ” አልሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም። የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን? አለኝ። እኔም። ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ አልሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ፥ እነዚህ አጥንቶች በሕይወት ይኖራሉን?” እኔም “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ አንተ ታውቃለህ” አልሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና፥ “ላ አሳ ናአዉ፥ ሀ መቀቱ ስሚደ፥ ፓጻ ሸምፑዋና ደአናዉ ዳንዳዪኖ?” ያጌዳ። ታን፥ “ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ሀዋ ኔን ኤራሳ” ያጋድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana, «Laa asaa na'aw, ha mek'etsatuu simmiide, pas'a shemppuwaanna de'anaw danddayiinoo?» yaageedda. Taani, «Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, hawaa neeni eraasa» yaagaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Izi tana, «Haysso asa nawu! Ha meqeththati simmidi shemppora paxa daanaas dandayzoo?» gides. Tanikka, «Ubbaa Haariza GODAWU, hessa ne xalla eraasa» gadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ታና፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ሃ ሜቄቲ ሲሚዲ ሼምፖራ ፓጻ ዳናስ ዳንዳይዞ?» ጊዴስ። ታኒካ፥ «ኡባ ሃሪዛ ጎዳዉ፥ ሄሳ ኔ ጻላ ኤራሳ» ጋዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ “አሳ ናአዉ፥ ሀ መቀት ዛሪድ፥ ሸምፖራ ዳናዉ ዳንዳኦና?” ያግስ። ታኒ፥ “ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ሀይሳ ነ ኤራሳ” ያጋስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, “Asa na7aw, ha meqethati zaaridi, shempora daanaw danda7oona?” yaagis. Taani, “Ubbaa Haariya Godaw, haysa ne eraasa” yaagas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም፣ “የሰው ልጅ ሆይ፤ እነዚህ ዐጥንቶች በሕይወት ሊኖሩ ይችላሉን?” ሲል ጠየቀኝ። እኔም፣ “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ብቻ ታውቃለህ” አልሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም “የሰው ልጅ ሆይ! እነዚህ አጥንቶች ዳግመኛ ሕይወት የሚያገኙ ይመስልሃልን?” አለኝ። እኔም “ልዑል እግዚአብሔር ሆይ! ይህን የምታውቅ አንተ ብቻ ነህ” አልኩት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እዞም ኣዕፅምቲ እዚኣቶምስ ህያዋንዶ ክኾኑ እዮም? በለኒ” ኣነ ድማ “ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንስኻ ትፈልጥ” ኢለ መለስኩ።
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ እዚ ዓጻጽምቲ እዝስ ህያውዶ ኪኸውን እዩ በለኒ። ኣነ ድማ፡ ዎ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ንስኻ ትፈልጥ፡ ኢለ መለስኩ።