Ezekiel 37:25 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብታ ኣቦታትኩም ዚነብሩላ ያእቆብ ባርያይ ዝሃብክዋ ምድሪ ድማ ኪነብሩ እዮም። ንሳቶምን ደቆምን ደቂ ደቆምን ድማ ንዘለኣለም ኣብኣ ኪነብሩ እዮም። ባርያይ ዳዊት ድማ ንዘለኣለም ገዛኢኦም ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አባቶቻችሁም በኖሩባት፤ ለባሪያዬ ለያዕቆብ በሰጠኋት ምድር ይኖራሉ፤ እነርሱና ልጆቻቸው፥ የልጅ ልጆቻቸውም ለዘለዓለም ይኖሩባታል፤ ባሪያዬም ዳዊት ለዘለዓለም አለቃ ይሆናቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አባቶቻችሁም በኖሩበት ለባሪያዬ ለያዕቆብ በሰጠኋት ምድር ይኖራሉ፤ እነርሱና ልጆቻቸው የልጅ ልጆቻቸውም ለዘላለም ይኖሩባታል፤ ባሪያዬም ዳዊት ለዘላለም አለቃ ይሆናቸዋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለአገልጋዬ ለያዕቆብ በሰጠኋት፥ አባቶቻችሁም በኖሩባት ምድር ይኖራሉ፤ እነርሱ፥ ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ለዘለዓለም በእርሷ ይኖራሉ፤ አገልጋዬ ዳዊት ለዘለዓለም ልዑላቸው ይሆናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ ቆማ ያቆባዉ እሜዳነ ህንተ ማይዛ አዎቱ ደኤዳ ቢታን ኡንቱንቱ ደአና። ሄ ቢታን ኡንቱንቱ፥ ኡንቱንቱ ናናቱነ ኡንቱንቱ ናናቱዋ ናናቱ መናዉ ደአና፤ ታ ቆማይ ዳውት ኡንቱንቱ ቦላን መናዉ ካፑዋ ግዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ta k'oomaa Yaak'oobaw immeeddanne hintte mayzza aawotuu de'eedda biittan unttunttu de'ana. He biittan unttunttu, unttunttu naanatuunne unttunttu naanatuwaa naanatuu med'inaw de'ana; ta k'oomay Daawite unttunttu bollan med'inaw kaappuwaa gidana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ta aylle Yaaqoobes immidanne intte aawati de7ida biittan istti daana. Heen isttas, istta naytinne istta nayta nayti mernaas daana; ta aylle Dawiti istta bolla mernaas kawo gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ኣይሌ ያቆቤስ ኢሚዳኔ ኢንቴ ኣዋቲ ዴኢዳ ቢታን ኢስቲ ዳና። ሄን ኢስታስ፥ ኢስታ ናይቲኔ ኢስታ ናይታ ናይቲ ሜርናስ ዳና፤ ታ ኣይሌ ዳዊቲ ኢስታ ቦላ ሜርናስ ካዎ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ አይልያ ያይቆባስ እምዳነ ኤንታ ማይዛት ደእዳ ቢታን ኤንቲ ዳና። ሄ ቢታን ኤንቲ፥ ኤንታ ናይትነ ኤንታ ናይታ ናይት መርናዉ ዳና፤ ታ አይለይ ዳዊቲ ኤንታ ቦላ መርናዉ ካዎ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta aylliya Yayqoobas immidanne enta mayzati de7ida biittan enti daana. He biittan enti, enta naytinne enta nayta nayti merinaw daana; ta aylley Dawiti enta bolla merinaw kawo gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አባቶቻችሁ በኖሩበት፣ ለባሪያዬ ለያዕቆብ በሰጠሁት ምድር ይኖራሉ። በዚያም እነርሱ፣ ልጆቻቸውና የልጅ ልጆቻቸው ለዘላለም ይኖራሉ፤ ባሪያዬ ዳዊትም ለዘላለም ንጉሣቸው ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ለአገልጋዬ ለያዕቆብ በሰጠሁትና የቀድሞ አባቶቻቸውም በኖሩባት ምድር ይኖራሉ፤ በዚያችም ምድር እነርሱና ልጆቻቸው ዘሮቻቸውም ሳይቀሩ ለዘለዓለም ይኖራሉ፤ እንደ አገልጋዬ እንደ ዳዊት ያለ ንጉሥ በእነርሱ ላይ ለዘለዓለም ይነግሣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብታ ንባርያይ ያእቆብ ዝሃብክዎ፥ ኣቦታትኩም ከዓ ዝነበርዋ ምድሪ ኽነብሩ እዮም። ንሳቶምን ደቆምን ደቂ ደቆምን፥ ንዘለኣለም ኣብኣ ኽነብሩ እዮም፤ ባርያይ ዳዊት ድማ ንዘለኣለም ንጉሶም ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብታ ንባርያይ ያእቆብ ዝሀብክዎ፡ ኣቦታትኩም ከኣ ዝነበርዋን ሃገር ኪነብሩ እዮም። ንሳቶምን ደቆምን ደቂ ደቆምን ንዘለኣለም ኣብኣ ኺነብሩ እዮም፡ ዳዊት ባርያይ ድማ ንዘለኣለም መስፍኖም ኪኸውን እዩ። |