Ezekiel 37:21 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ ንደቂ እስራኤል ካብቶም ዝኸድዎ ኣህዛብ ክወስዶም እየ፡ ካብ ኩሉ ሸነኽ ኣኪበ ናብ ምድሮም ከእትዎም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ የእስራኤልን ልጆች ከገቡባቸው ከአሕዛብ መካከል እወስዳለሁ፤ ከስፍራም ሁሉ እሰበስባቸዋለሁ፤ ወደ እስራኤልም ምድር አመጣቸዋለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም እንዲህ ትላቸዋለህ። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የእስራኤልን ልጆች ከሄዱባቸው ከአሕዛብ መካከል እወስዳለሁ ከስፍራም ሁሉ እሰበስባቸዋለሁ ወደ ገዛ ምድራቸውም አመጣቸዋለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የእስራኤልን ልጆች ከሄዱባቸው ሕዝቦች መካከል እወስዳለሁ፥ ከየስፍራውም እሰበስባቸዋለሁ፥ ወደ ገዛ ምድራቸውም አመጣቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳ ኡንቱንቱ ቤዳ ካዉተቱዋ ግዶፐ ከሳና፤ ታን ኡንቱንታ ኡባ ሳፐ ሺሻደ፥ ኡንቱንቱ ቢታ ዛራደ አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | unttuntta hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa asaa unttunttu beedda kawutetsatuwaa giddoppe kessana; taani unttuntta ubba saappe shiishshaade, unttunttu biittaa zaaraadde ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni isttas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani Isra7eele asaa istti bida kawoteththata giddofe kessana; tani istta ubbasoppe shiishshada istta biitta zaara ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ኢስታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኢስራኤሌ ኣሳ ኢስቲ ቢዳ ካዎቴታ ጊዶፌ ኬሳና፤ ታኒ ኢስታ ኡባሶፔ ሺሻዳ ኢስታ ቢታ ዛራ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኦዳ። ታኒ እስራኤለ አሳ ኤንቲ ላለትዳ ካዎተታ ግዶፈ ከሳና፤ ታ ኤንታ ሺሻዳ፥ ኤንታ ቢታ ዛራዳ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada oda. Taani Isra7eele asaa enti laaletida kawotethata giddofe kessana; ta enta shiishada, enta biitta zaarada ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እንዲህም በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እስራኤላውያንን ከሄዱባቸው አሕዛብ መካከል አወጣቸዋለሁ፤ ከየስፍራው ሰብስቤ ወደ ገዛ ምድራቸው እመልሳቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ልዑል እግዚአብሔር ሕዝቤን ሁሉ ከተበተኑባቸው ሕዝቦች መካከል በአንድነት ሰብስቤ ወደገዛ ምድራቸው መልሼ የማመጣቸው መሆኔን ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገሮም፦ እንሆ ኣነ ንደቂ እስራኤል፥ ካብ ማእኸል እቶም ከይዶምዎም ዘለዉ ህዝብታት ክወስድ፥ ካብ ኵሉ ወገን ክእክቦም ናብ ምድሮምውን ከእትዎም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገሮም፡ እንሆ፡ ኣነ ንደቂ እስራኤል ካብ ማእከል እቶ ከይዶምዎም ዘለዉ ህዝብታት ክወስድ፡ ካብ ኲሉ ወገን ክእክቦም ናብ ሃገሮምውን ከእትዎም እየ። |