Ezekiel 37:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ሓንቲ በትሪ ወሲድካ፡ ንይሁዳን ንደቂ እስራኤልን ብጾቱን፡ ንርእስኻ ጽሓፈሎም። ሽዑ ካልእ በትሪ ወሲድካ ጽሓፎ፦ ንዮሴፍ ዕንጨይቲ ኤፍሬምን ንብዘሎ ቤት እስራኤልን ብጾቱን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተ የሰው ልጅ ሆይ! አንድ በትር ውሰድና፦ ይሁዳንና ባልንጀሮቹን፥ የእስራኤልንም ልጆች በላዩ ጻፍ፤ ሌላም በትር ውሰድና፦ የኤፍሬም በትር ለዮሴፍና ለባልንጀሮቹ ለእስራኤል ቤት ሁሉ ብለህ በላዩ ጻፍ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ አንድ በትር ውሰድና። ለይሁዳና ለባልንጀሮቹ ለእስራኤል ልጆች ብለህ በላዩ ጻፍ፤ ሌላም በትር ውሰድና። የኤፍሬም በትር ለዮሴፍና ለባልንጀሮቹ ለእስራኤል ቤት ሁሉ ብለህ በላዩ ጻፍ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተ የሰው ልጅ ሆይ፥ አንድ በትር ለራስህ ውሰድ፥ በላዩ “ለይሁዳና ለተባባሪዎቹ የእስራኤል ልጆች” ብለህ ጻፍበት፤ ሌላም በትር ውሰድ፦ በላዩም “የኤፍሬም በትር ለሆነው ለዮሴፍና ለተባባሪዎቹ፥ ለመላው የእስራኤል ቤት” ብለህ ጻፍበት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እት ም ጻምኣ አካደ፥ አ ቦላ፥ ‘ሀዌ ይሁዳዋነ አናና ደእያ እስራኤልያ አሳዋ’ ያግያዋ ጻፋ። ቃይ ሀራ ጻምኣ አካደ፥ አ ቦላ፥ ‘ሀዌ ኤፍሬማዋ፤ እካ ቃይ ዮሴፎዋነ አናና ደእያ እስራኤልያ አሳዋ’ ያግያዋ ጻፋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, itti mitsaa S'am"aa akkaade, Aa bolla, ‹Hawe Yihudaawaanne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa asaawaa› yaagiyaawaa s'aafa. K'ay hara S'am"aa akkaade, Aa bolla, ‹Hawe Efireemawaa; ikka k'ay Yooseefowaanne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa asaawaa› yaagiyaawaa s'aafa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Issi guufe ekkada iza bolla, ‹Hayssi Yuhudassinne izira zuppetiza Isra7eelessa› gaada xaafa; qasse hara guufe ekkada iza bolla, ‹Hayssi Efreemes, Yooseefessinne izara zuppetiza Isra7eele keeththa asaa ubbaassa› gaada xaafa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢሲ ጉፌ ኤካዳ ኢዛ ቦላ፥ ‹ሃይሲ ዩሁዳሲኔ ኢዚራ ዙፔቲዛ ኢስራኤሌሳ› ጋዳ ጻፋ፤ ቃሴ ሃራ ጉፌ ኤካዳ ኢዛ ቦላ፥ ‹ሃይሲ ኤፍሬሜስ፥ ዮሴፌሲኔ ኢዛራ ዙፔቲዛ ኢስራኤሌ ኬ ኣሳ ኡባሳ› ጋዳ ጻፋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ እስ ም ፃምአ ኤካዳ፥ እያ ቦላ፥ ‘ሀይስ ይሁዳስነ እያራ ደእያ እስራኤለ አሳሳ’ ያጋዳ ፃፋ። ቃስ ሀራ ፃምአ ኤካዳ፥ እያ ቦላ፥ ‘ሀይስ ኤፍሬማ፤ ዮሰፋነ እያራ ደእያ እስራኤለ አሳሳ’ ያጋዳ ፃፋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, issi mitha xam7a ekada, iya bolla, ‘Haysi Yihudasinne iyara de7iya Isra7eele asaasa’ yaagada xaafa. Qassi hara xam7a ekada, iya bolla, ‘Haysi Efreema; Yoosefanne iyara de7iya Isra7eele asaasa’ yaagada xaafa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ አንድ በትር ወስደህ፣ ‘የይሁዳና የተባባሪዎቹ የእስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍበት። ከዚያም ሌላ በትር ወስደህ፣ ‘የኤፍሬም፣ የዮሴፍና የተባባሪዎቹ የእስራኤል ቤት ሁሉ’ ብለህ ጻፍበት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! አንድ በትር ወስደህ ‘በእርሱ ላይ ለይሁዳና ከእርሱ ጋር ለተባበሩ እስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍ፤ ከዚያም ሌላ በትር ወስደህ በእርሱ ላይ ‘ለዮሴፍ ማለት ለኤፍሬምና ከእርሱ ጋር ለተባበሩ እስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ሓደ በትሪ ውሰድ እሞ ‘ንይሁዳን ንደቂ እስራኤል ብፆቱን’ ኢልካ ፀሓፈሉ፤ ድሕሪኡውን ካልእ በትሪ ‘ኤፍሬምን ኵላ ቤት እስራኤል ብፆቱን’ ኢልካ ፀሓፈሉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ሓደ ዕጨይቲ ውሰድ እሞ፡ ንይሁዳን ንደቂ እስራኤል ብጾቱን፡ ኢልካ ጽሐፈሉ። ድሕሪኡውን ካልእ ዕጨይቲ ውሰድ እሞ፡ ንዮሴፍ ዕጨይቲ ኤፍሬምን ኲላ ቤት እስራኤል ብጾቱን፡ ኢልካ ጽሐፈሉ። |