Ezekiel 37:16 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ሓንቲ በትሪ ወሲድካ፡ ንይሁዳን ንደቂ እስራኤልን ብጾቱን፡ ንርእስኻ ጽሓፈሎም። ሽዑ ካልእ በትሪ ወሲድካ ጽሓፎ፦ ንዮሴፍ ዕንጨይቲ ኤፍሬምን ንብዘሎ ቤት እስራኤልን ብጾቱን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አንተ የሰው ልጅ ሆይ! አንድ በትር ውሰ​ድና፦ ይሁ​ዳ​ንና ባል​ን​ጀ​ሮ​ቹን፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ልጆች በላዩ ጻፍ፤ ሌላም በትር ውሰ​ድና፦ የኤ​ፍ​ሬም በትር ለዮ​ሴ​ፍና ለባ​ል​ን​ጀ​ሮቹ ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሁሉ ብለህ በላዩ ጻፍ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተ፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ አንድ በትር ውሰድና። ለይሁዳና ለባልንጀሮቹ ለእስራኤል ልጆች ብለህ በላዩ ጻፍ፤ ሌላም በትር ውሰድና። የኤፍሬም በትር ለዮሴፍና ለባልንጀሮቹ ለእስራኤል ቤት ሁሉ ብለህ በላዩ ጻፍ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተ የሰው ልጅ ሆይ፥ አንድ በትር ለራስህ ውሰድ፥ በላዩ “ለይሁዳና ለተባባሪዎቹ የእስራኤል ልጆች” ብለህ ጻፍበት፤ ሌላም በትር ውሰድ፦ በላዩም “የኤፍሬም በትር ለሆነው ለዮሴፍና ለተባባሪዎቹ፥ ለመላው የእስራኤል ቤት” ብለህ ጻፍበት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ እት ም ጻምኣ አካደ፥ አ ቦላ፥ ‘ሀዌ ይሁዳዋነ አናና ደእያ እስራኤልያ አሳዋ’ ያግያዋ ጻፋ። ቃይ ሀራ ጻምኣ አካደ፥ አ ቦላ፥ ‘ሀዌ ኤፍሬማዋ፤ እካ ቃይ ዮሴፎዋነ አናና ደእያ እስራኤልያ አሳዋ’ ያግያዋ ጻፋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, itti mitsaa S'am"aa akkaade, Aa bolla, ‹Hawe Yihudaawaanne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa asaawaa› yaagiyaawaa s'aafa. K'ay hara S'am"aa akkaade, Aa bolla, ‹Hawe Efireemawaa; ikka k'ay Yooseefowaanne aanana de'iyaa Israa'eeliyaa asaawaa› yaagiyaawaa s'aafa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Issi guufe ekkada iza bolla, ‹Hayssi Yuhudassinne izira zuppetiza Isra7eelessa› gaada xaafa; qasse hara guufe ekkada iza bolla, ‹Hayssi Efreemes, Yooseefessinne izara zuppetiza Isra7eele keeththa asaa ubbaassa› gaada xaafa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢሲ ጉፌ ኤካዳ ኢዛ ቦላ፥ ‹ሃይሲ ዩሁዳሲኔ ኢዚራ ዙፔቲዛ ኢስራኤሌሳ› ጋዳ ጻፋ፤ ቃሴ ሃራ ጉፌ ኤካዳ ኢዛ ቦላ፥ ‹ሃይሲ ኤፍሬሜስ፥ ዮሴፌሲኔ ኢዛራ ዙፔቲዛ ኢስራኤሌ ኬ ኣሳ ኡባሳ› ጋዳ ጻፋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ እስ ም ፃምአ ኤካዳ፥ እያ ቦላ፥ ‘ሀይስ ይሁዳስነ እያራ ደእያ እስራኤለ አሳሳ’ ያጋዳ ፃፋ። ቃስ ሀራ ፃምአ ኤካዳ፥ እያ ቦላ፥ ‘ሀይስ ኤፍሬማ፤ ዮሰፋነ እያራ ደእያ እስራኤለ አሳሳ’ ያጋዳ ፃፋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, issi mitha xam7a ekada, iya bolla, ‘Haysi Yihudasinne iyara de7iya Isra7eele asaasa’ yaagada xaafa. Qassi hara xam7a ekada, iya bolla, ‘Haysi Efreema; Yoosefanne iyara de7iya Isra7eele asaasa’ yaagada xaafa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ አንድ በትር ወስደህ፣ ‘የይሁዳና የተባባሪዎቹ የእስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍበት። ከዚያም ሌላ በትር ወስደህ፣ ‘የኤፍሬም፣ የዮሴፍና የተባባሪዎቹ የእስራኤል ቤት ሁሉ’ ብለህ ጻፍበት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰው ልጅ ሆይ! አንድ በትር ወስደህ ‘በእርሱ ላይ ለይሁዳና ከእርሱ ጋር ለተባበሩ እስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍ፤ ከዚያም ሌላ በትር ወስደህ በእርሱ ላይ ‘ለዮሴፍ ማለት ለኤፍሬምና ከእርሱ ጋር ለተባበሩ እስራኤላውያን’ ብለህ ጻፍ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ሓደ በትሪ ውሰድ እሞ ‘ንይሁዳን ንደቂ እስራኤል ብፆቱን’ ኢልካ ፀሓፈሉ፤ ድሕሪኡውን ካልእ በትሪ ‘ኤፍሬምን ኵላ ቤት እስራኤል ብፆቱን’ ኢልካ ፀሓፈሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ሓደ ዕጨይቲ ውሰድ እሞ፡ ንይሁዳን ንደቂ እስራኤል ብጾቱን፡ ኢልካ ጽሐፈሉ። ድሕሪኡውን ካልእ ዕጨይቲ ውሰድ እሞ፡ ንዮሴፍ ዕጨይቲ ኤፍሬምን ኲላ ቤት እስራኤል ብጾቱን፡ ኢልካ ጽሐፈሉ።