Ezekiel 37:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መንፈሰይ ኣባኻትኩም ከእትወኩም እየ፡ ንስኻትኩምውን ብህይወት ክትነብሩ ኢኹም፡ ኣብ ምድርኹምውን ክትነብሩ ክገድፈኩም እየ። ሽዑ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝተዛረብኩን ከም ዝገበርኩን ክትፈልጡ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፤ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፤ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ፥ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መንፈሴንም በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁም አኖራችኋለሁ፤ እኔም እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ እንዳደረግሁም ታውቃላችሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መንፈሴን በውስጣችሁ አሳድራለሁ፥ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፥ በገዛ ምድራችሁ አስቀምጣችኋለሁ፤ እኔም ጌታ እንደ ተናገርሁ፥ እንዳደረግሁትም ታውቃላችሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ታ አያና ህንተ ግዶን ዎና፤ ህንተ ፓጻ ደአና። ቃይ ታን ህንተና ህንተ ቢታን ዎና። ሄ ዎደ ታን መና ጎዳይ ኦድያዋነ ኦዳደ ኦዳዋ ህንተ ኤራና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ’ ያጋ” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani ta Ayaanaa hintte giddon wotsana; hintte pas'a de'ana. K'ay taani hinttena hintte biittan wotsana. He wode taani Med'inaa Goday odiyaawaanne odaade ootseeddawaa hintte erana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee› yaaga» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ta Ayana intte giddon woththana; intteka shemppora paxa daana; ta inttena intte biittan woththana; hessafe guye tani GODAY yootida mala ooththidayssa intte erana; tani GODAY hayssa yootays› gees» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ኣያና ኢንቴ ጊዶን ዎና፤ ኢንቴካ ሼምፖራ ፓጻ ዳና፤ ታ ኢንቴና ኢንቴ ቢታን ዎና፤ ሄሳፌ ጉዬ ታኒ ጎዳይ ዮቲዳ ማላ ኦዳይሳ ኢንቴ ኤራና፤ ታኒ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ› ጌስ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ አያና ህንተ ግዶን ዎና፤ ህንተ ደኦን ዳና። ታኒ ህንተና፥ ህንተ ቢታን ዎና። ሄ ዎደ ታኒ ጎዳይ ኦድዳይሳነ ኦዳይሳ ህንተ ኤራና’ ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta Ayyaana hinte giddon wothana; hinte de7on daana. Taani hintena, hinte biittan wothana. He wode taani Goday odidaysanne oothidaysa hinte erana’ ” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መንፈሴን በውስጣችሁ አስቀምጣለሁ፤ እናንተም በሕይወት ትኖራላችሁ፤ በገዛ ምድራችሁ አስቀምጣችኋለሁ፤ ከዚያም እኔ እግዚአብሔር እንደ ተናገርሁ፣ እንዳደረግሁትም ታውቃላችሁ፤ ይላል እግዚአብሔር ።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እስትንፋሴን በእነርሱ ውስጥ አገባለሁ፤ በሕይወትም እንዲኖሩ አደርጋቸዋለሁ፤ በገዛ ምድራቸውም እንዲኖሩ አደርጋለሁ፤ ከዚያም በኋላ ይህን የተናገርኩና የማደርገውም እኔ እግዚአብሔር መሆኔን ያውቃሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መንፈሰይ ከሕድረልኩም እየ፤ ህያዋን ከዓ ኽትኮኑ ኢኹም፤ ኣብ ምድሪኹም ድማ ኸንብረኩም እየ እሞ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከም እተዛረብኩን፥ ከም ዝገበርክዎን ክትፈልጡ ኢኹም ይብል እግዚኣብሄር።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | መንፈሰይ ከሕድረልኩም እየ፡ ህያዋን ከኣ ክትኰኑ ኢኹም፡ ናብ ሃገርኩም ድማ ከንብረኩም እየ እሞ፡ ኣነ እግዚኣብሄር ከም እተዛረብኩን ከም ዝገበርክዎን ክትፈልጡ ኢኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |