Ezekiel 37:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ተነበ፡ በሎም፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ ዎ ህዝበይ መቓብርኩም ከፊተ ካብ መቓብርኩም ኣልዒለ ናብ ምድሪ እስራኤል ከእትወኩም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ ሆይ! እነሆ መቃብራችሁን እከፍታለሁ፤ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፤ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ፥ መቃብራችሁን እከፍታለሁ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ፥ ወደ እስራኤልም ምድር አገባችኋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሕዝቤ ሆይ፥ እነሆ መቃብራችሁን እከፍታለሁ፥ ከመቃብራችሁም አወጣችኋለሁ ወደ እስራኤልም ምድር አመጣችኋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተኖ፥ ታ አሳቶ፥ ታን ህንተ ዱፉዋ ዶያና፤ ህንተና ሄዋፐ ከሳና፤ ታን ህንተና ዛራደ፥ እስራኤልያ ቢታ አሀና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, unttunttoo hawaadan yaagaade timbbitiyaa oda; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hinttenoo, ta asatoo, taani hintte duufuwaa dooyana; hinttena hewaappe kessana; taani hinttena zaaraadde, Israa'eeliyaa biittaa ahana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas isttas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ta derezoo! Tani intte duufo doyana; istta giddofe ta inttena kessana; Isra7eele biittaaka ta inttena zaara ehana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኢስታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታ ዴሬዞ! ታኒ ኢንቴ ዱፎ ዶያና፤ ኢስታ ጊዶፌ ታ ኢንቴና ኬሳና፤ ኢስራኤሌ ቢታካ ታ ኢንቴና ዛራ ኤሃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኤንታዉ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ፤ ‘ህንተኖ፥ ታ አሳዉ፥ ታኒ ህንተ ዱፉዋ ዶያና፤ ህንተና ያፐ ከሳና፤ ታ ህንተና ዛራዳ፥ እስራኤለ ቢታ ኤሀና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, entaw haysada yaagada tinbite oda; ‘Hinteno, ta asaw, taani hinte duufuwa dooyana; hintena yaape kessana; ta hintena zaarada, Isra7eele biitta ehana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሕዝቤ ሆይ፤ መቃብሮቻችሁን እከፍታለሁ፤ ከውስጣቸው አወጣችኋለሁ፤ ወደ እስራኤል ምድር መልሼ አመጣችኋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ለሕዝቤ ለእስራኤል ትንቢት ተናገር፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር መቃብራቸውን ከፍቼ እነርሱን በማውጣት ወደ እስራኤል ምድር የምመልሳቸው መሆኔን ንገራቸው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ተነበ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገሮም፤ እንሆ ኣነ መቓብራትኩም ክኸፍት እየ፤ ኣቱም ህዝበይ ካብ መቓብራትኩም ድማ ኸውፅአኩም፥ ናብ ምድሪ እስራኤልውን ከእትወኩም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ተነበ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገሮም፡ እንሆ፡ ኣነ መቓብራትኩም ክኸፍት፡ ኣቱም ህዝበይ፡ ካብ መቓብራትኩም ድማ ከውጽኣኩም፡ ናብ ሃገር እስራኤልውን ከእትወኩም እየ። |