Ezekiel 37:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ከምቲ ዝኣዘዘኒ ተነበኹ፡ ትንፋስ ድማ ናብኦም ኣተወ፡ ህያዋን ድማ ብእግሮም ደው በሉ፡ ኣዝዩ ብዙሕ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዳ​ዘ​ዘ​ኝም ትን​ቢት ተና​ገ​ርሁ፤ ትን​ፋ​ሽም ገባ​ባ​ቸው፤ ሕያ​ዋ​ንም ሆኑ፤ እጅ​ግም ታላቅ ሠራ​ዊት ሆነው በእ​ግ​ራ​ቸው ቆሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፥ ትንፋሽም ገባባቸው ሕያዋንም ሆኑ፥ እጅግም ታላቅ ሠራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዳዘዘኝም ትንቢት ተናገርሁ፥ እስትንፋስም በውስጣቸው ገባ፥ ሕያዋንም ሆኑ፥ እጅግ በጣም ታላቅ ሠራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ታና አዛዜዳዋዳንካ፥ ታን ትምቢትያ ኦዳድ፤ ሸምፑ ኡንቱንቱ ግዶ ገልና ፓጺደ፥ ሎይ ዳሮ ኦላንቻቱዋ ግዲደ ኤቄድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I taana azazeeddawaadankka, taani timbbitiyaa odaaddi; shemppuu unttunttu giddo gelina pas'iide, loytsi daro olanchchatuwaa gidiide ek'k'eeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas izi tana azazida mala tinbite yootadis; peenoykka istta giddo gelides; isttika paxida; keehippe daro olanchchata gididi eqqida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢዚ ታና ኣዛዚዳ ማላ ቲንቢቴ ዮታዲስ፤ ፔኖይካ ኢስታ ጊዶ ጌሊዴስ፤ ኢስቲካ ፓጺዳ፤ ኬሂፔ ዳሮ ኦላንቻታ ጊዲዲ ኤቂዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ ታና ኪትዳይሳዳ ትንብተ ኦዳስ፤ ሸምፖይ ኤንታ ግዶ ገልስ፤ ደኦ ደምዶሶና፤ ኤንቲ ዳሮ ኦላንቾ ግድድ ባንታ ቶሆን ኤቅዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I tana kiittidaysada tinbite odas; shempoy enta giddo gelis; de7o demmidosona; enti daro olancho gididi banta tohon eqidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህም እንዳዘዘኝ ትንቢት ተናገርሁ፤ እስትንፋስም ገባባቸው፤ ሕያዋንም ሆኑ፤ እጅግ ታላቅ ሰራዊት ሆነው በእግራቸው ቆሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔም በታዘዝኩት መሠረት ትንቢት ተናገርሁ፤ በእነርሱ ሁሉ ውስጥ እስትንፋስ ገባባቸው፤ ሁሉም ሕይወት አግኝተው ቆሙ፤ እጅግ ብዙ ሠራዊትም ሆኑ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ ኸዓ ኸምቲ ዝኣዘዘኒ ተነበኹ፤ እስትንፋስ ድማ ኣተዎም፤ ህያዋንውን ኮኑ፤ በእጋሮም ከዓ ቖሙ፤ የመና ዓብዪ ጭፍራውን ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ ኸኣ ከምቲ ዝኣዘዘኒ ተነቤኹ፡ ትንፋስ ድማ ኣተዎም። ህያዋን ኰኑ፡ በእጋሮም ከኣ ቘሙ፡ ኣዝዩ ዓብዪ ጭፍራ ነበሩ።