Ezekiel 36:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ኣኽራን እስራኤል ግና፡ ጨናፍርኩም ኣውጽኡ፡ ንህዝበይ እስራኤል ከኣ ፍረኹም ክትፈርዩ። ክመጹ ቀሪቦም እዮም እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “የእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ሆይ! ሕዝቤ ይመጡ ዘንድ ተስፋ ያደ​ር​ጋ​ሉና ወይ​ና​ች​ሁ​ንና ፍሬ​ያ​ች​ሁን ይበ​ላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ እናንተ ግን ቅርንጫፎቻችሁን ታቈጠቍጣላችሁ፥ ይመጡም ዘንድ ቀርበዋልና ለሕዝቤ ለእስራኤል ፍሬአቸሁን ትሰጣላችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተም የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ ቅርንጫፎችን ታቆጠቁጣላችሁ፥ ለሕዝቤ ለእስራኤል ፍሬአቸሁን ትሰጣላችሁ ለመምጣት ቀርበዋልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ “ሽን ህንተኖ፥ እስራኤልያ ደረቶ፥ ህንተ ዳሻና፤ ታ አሳዉ እስራኤልያዉ አይፋና። አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ኤለካ ባረንቱ ቢታ ስማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹ «Shin hinttenoo, Israa'eeliyaa deretoo, hintte daashana; ta asaw Israa'eeliyaw ayifana. Ayaw gooppe, unttunttu ellekka barenttu biittaa simmana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Isra7eele zumatoo, intte gidikko ta dere Isra7eeles hagga kessana; istti mata wode bantta dere simmiza gishshas ayfekka isttas ayfana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኢስራኤሌ ዙማቶ፥ ኢንቴ ጊዲኮ ታ ዴሬ ኢስራኤሌስ ሃጋ ኬሳና፤ ኢስቲ ማታ ዎዴ ባንታ ዴሬ ሲሚዛ ጊሻስ ኣይፌካ ኢስታስ ኣይፋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሽን፥ እስራኤለ ደረታ ቦላ ደእያ ምት ታ አሳ እስራኤለስ ዛሪድ አጫና፤ አይፈ አይፋና፤ ኤንቲ ኤሶን ባንታ ቢታ ስማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Shin, Isra7eele dereta bolla de7iya mithati ta asaa Isra7eeles zaaridi aacana; ayfe ayfana; enti eeson banta biitta simmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘የእስራኤል ተራሮች ሆይ፣ እናንተ ግን፤ ለሕዝቤ ለእስራኤል ቅርንጫፍ ታወጣላችሁ፤ ፍሬም ታፈራላችሁ፤ በቅርቡ ወደ አገራቸው ይመለሳሉና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለ እናንተ ስለ ሕዝቤ እስራኤል ግን የምለው ይህ ነው፤ በእስራኤል ተራራዎች ላይ የሚገኙ ዛፎች ሁሉ እንደገና ይለመልማሉ፤ ፍሬም ይሰጡአችኋል፤ እናንተም በፍጥነት ወደ አገራችሁ ትመለሳላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግናኸ ኣቱም እምባታት እስራኤል፥ ኣነ ንኣኻትኩም እየሞ፥ እኒሀኹ ናባኻትኩምውን ክምልከት እየ፤ ንስኻትኩም ከዓ ኽትሕረሱን ክትዝርኡን ኢኹም እሞ፤ ምምላሶም ስለ ዝቐረበ ንህዝበይ እስራኤል ጨናፍርኩም ክጭብጭብ፥ ፍረኹም ከዓ ኽፈሪ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ግናኸ፡ ኣቱም ኣኽራን እስራኤል፡ እኔኹ ናባኻትኩም ክመጽእ፡ ናባኻትኩምውን ክብል እየ። ንስኻትኩም ከኣ ክትሕረሱን ክትዝርኡን ኢኹም እሞ፡ ምምላሶም ስለ ዝቐረበ፡ ንህዝበይ እስራኤል ጨናፍርኩም ኪጭብጭብ፡ ፍሬኹም ከኣ ኪፈሪ እዩ።