Ezekiel 36:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሓቂ ኢደይ ኣልዒለ፡ ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ኣህዛብ፡ ሕፍረቶም ክስከሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ በዙ​ሪ​ያ​ችሁ በአሉ አሕ​ዛብ ላይ እኔ እጄን አነ​ሣ​ለሁ፤ እነ​ር​ሱም ኀፍ​ረ​ታ​ቸ​ውን ይሸ​ከ​ማሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። በዙሪያችሁ ያሉ አሕዛብ ስድባቸውን በእርግጥ ይሸከማሉ ብዬ ምያለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ በዙሪያችሁ ያሉ ሕዝቦች በእርግጥ ስድባቸውን ይሸከማሉ ብዬ እጄን አንስቻለሁ ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዩሹዋን ደእያ ካዉተቱ ኡባይ ቦረታናዋ ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ቱሙዋፐ ጫቃደ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yuushshuwaan de'iyaa kawutetsatuu ubbay borettanawaa taani Ubbaa Mooddiyaa Med'ina Goday tumuwaappe c'aak'k'aade oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani ta kushe denththada caaqqays; intte yuushon diza kawoteththata bolla naachcha qaalay yaana› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ታ ኩሼ ዴንዳ ጫቃይስ፤ ኢንቴ ዩሾን ዲዛ ካዎቴታ ቦላ ናቻ ቃላይ ያና› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ዩሹዋን ደእያ ካዎተት ኡባይ ካዉያናይሳ ታኒ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ህንተዉ ታ ኩሽያ ደንዳ ጫቃዳ ኦዳይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte yuushuwan de7iya kawotethati ubbay kawuyanaysa taani Ubbaa Haariya Goday hintew ta kushiya denthada caaqada odayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “እጄን አንሥቼ እምላለሁ፤ በዙሪያችሁ ያሉ ሕዝቦች ዘለፋ ይወርድባቸዋል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በእናንተ ዙሪያ የሚገኙ የጐረቤት አገሮች ሁሉ እንደሚዋረዱ፥ እኔ ልዑል እግዚአብሔር በፍጹም እምላለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ኣነ ኢደይ ኣልዒለ እየ፥ እዞም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ኣህዛብ፥ ንሳቶም ነውሮም ክስከሙ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኣነ ኢደይ ኣልዒለ እየ፡ እዞም ኣብ ከባቢኹም ዘለዉ ህዝብታት ንሳቶም ነውሮም ኪስከሙ እዮም።