Ezekiel 36:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ብዛዕባ ምድሪ እስራኤል ተነበ፡ ንኣኽራንን ንኣኽራንን ንወሓይዝን ስንጭሮታትን ድማ በሎም፦ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ሕፍረት ኣህዛብ ስለ ዝተሰከምኩም፡ ብቕንኣትን ብቑጥዓይን ተዛሪበ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ስለ እስ​ራ​ኤል ምድር ትን​ቢት ተና​ገር፤ ለተ​ራ​ሮ​ችና ለኮ​ረ​ብ​ቶ​ችም፥ ለፈ​ሳ​ሾ​ችና ለሸ​ለ​ቆ​ዎ​ችም እን​ዲህ በል፦ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነሆ የአ​ሕ​ዛ​ብን ስድብ ስለ ተሸ​ከ​ማ​ችሁ በቅ​ን​አ​ቴና በመ​ዓቴ ተና​ግ​ሬ​አ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ስለ እስራኤል ምድር ትንቢት ተናገር፥ ለተራሮችና ለኮረብቶችም ለፈሳሾችና ለሸለቆችም እንዲህ በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የአሕዛብን ስድብ ስለ ተሸከማችሁ በቅንዓቴና በመዓቴ ተናግሬአለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ስለ እስራኤል ምድር ትንቢት ተናገር፥ ለተራሮችና ለኮረብቶች፥ ለውሃ መውረጃዎችና ለሸለቆች እንዲህ በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በቅንዓቴና በመዓቴ ተናግሬአለሁ የሕዝቦችን ስድብ ተሸከማችሁአልና፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ እስራኤልያ ቢታባ ትምቢትያ ኦዳ። ካዉተቱዋ ቦርያ ድራዉ፥ ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀንቁዋን ምሸታደ ግያዋ ኡባ ደረቶ ዞዘቶ፥ ዛንጋራቶነ ዎምባቶ ኦዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, Israa'eeliyaa biittaabaa timbbitiyaa oda. Kawutetsatuwaa boriyaa diraw, Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hank'k'uwaan mishettaade giyaawaa ubbaa deretoo zoozetoo, zanggaaratoonne wombbatoo oda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Isra7eele biitta gishshas neni tinbite yoota. Zumatas, zumbullatas, zulletassinne haaththa zaratas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Intte kawoteththata qidhen intte kumida gishshas, hanqon kumida ta qanaaten yootays› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኢስራኤሌ ቢታ ጊሻስ ኔኒ ቲንቢቴ ዮታ። ዙማታስ፥ ዙምቡላታስ፥ ዙሌታሲኔ ሃ ዛራታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኢንቴ ካዎቴታ ቂን ኢንቴ ኩሚዳ ጊሻስ፥ ሃንቆን ኩሚዳ ታ ቃናቴን ዮታይስ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ እስራኤለ ቢታ ቦላ ትንብተ ኦዳ። ካዎተታ ጫሻ ግሾ፥ ታ ቃናተን ኤፃዳ ደረታስ፥ ዙማታስ፥ ዛንጋራትስነ ኦላታስ ኦደይሳ ኦዳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Isra7eele biitta bolla tinbite oda. Kawotethata cashshaa gisho, ta qanaaten eexada deretas, zumatas, zangaaratsinne ollatas odeysa oda.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ የእስራኤልን ምድር የሚመለከት ትንቢት ተናገር፤ ለተራሮች፣ ለኰረብቶች፣ ለሸለቆዎችና ለውሃ መውረጃዎች እንዲህ በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በሕዝቦች ዘለፋ ስለ ተሠቃያችሁ ቍጣ በተሞላ ቅናቴ እናገራለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ስለ እስራኤል ምድር ትንቢት ተናገር፥ ለሕዝቡም እንዲህ በላቸው፦ በተራሮቻችሁ፥ በኰረብቶቻችሁ፥ በወራጅ ውሃዎቻችሁና በሸለቆዎቻችሁ ላይ ሕዝቦች ባደረሱት ውርደት ምክንያት እኔ በኀይለኛ የቊጣ ቅናቴ እናገራለሁ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣር “ንእምባታትን ንዀረብታታትን ንሩባታትን ንሽንጥሮታትን፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እንሆ ንስኻትኩም ፀርፊ ኣህዛብ ስለ እተሰከምኩም፥ ኣነ ብቕንኣተይን ብቝጥዓይን ተዛረብኩ ይብል ኣሎ ኢልካ፥ ብዛዕባ ሃገር እስራኤል ተነበ።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ ነኽራንን ንዂድዂዶታትን ንርባታትን ንሽንጭሮታትን፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እንሆ፡ ንስኻትኩም ነውሪ ህዝብታት ስለ እተሰከምኩም፡ ኣነ ብቕንኣተይን ብነድረይን ተዛረብኩ፡ ይብል ኣሎ ኢልካ ብዛዕባ ሃገር እስራኤል ተነበ።