Ezekiel 36:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሓቂ፡ ብሓዊ ቅንኣተይ ኣንጻር እቶም ተረፍ ኣህዛብን ምስ ብዘላ ኢዱሜያን ተዛረብኩ፡ ንሳቶም ንምድረይ ብታሕጓስ ምሉእ ልቦም፡ ብኽፍኣት፡ ከም ዝሰጐጉዋ ኣብ ርስቶም ዘቐመጥዋ ምርኮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ያሳ​ድ​ዱ​አ​ትና ይበ​ዘ​ብ​ዙ​አት ዘንድ በል​ባ​ቸው ሁሉ ደስ​ታና በነ​ፍ​ሳ​ቸው ንቀት ምድ​ሬን ርስት አድ​ር​ገው ለራ​ሳ​ቸው በሰጡ በቀ​ሩት አሕ​ዛ​ብና በኤ​ዶ​ም​ያስ ሁሉ ላይ በቅ​ን​አቴ እሳት ተና​ግ​ሬ​አ​ለሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያሳድዱአትና ይበዘብዙአት ዘንድ በልባቸው ሁሉ ደስታና በነፍሳቸው ንቀት ምድሬን ርስት አድርገው ለራሳቸው በሰጡ በቀሩት አሕዛብና በኤዶምያስ ሁሉ ላይ በቅንዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያሳድዱአትና ይበዘብዙአት ዘንድ በልባቸው ሁሉ ደስታና በነፍሳቸው ንቀት ምድሬን ርስት አድርገው ለራሳቸው በሰጡ በቀሩት አሕዛብና በኤዶምያስ ሁሉ ላይ በቅንዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ቱሙዋፐ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ ኤጽያ ሀንቁዋን ሀራ ካዉተቱዋ ቦላነ ኤዶማ ኡባ ቦላ ሃሳያድ። ኡንቱንቱ ዎዛናፐ ናሸቲደነ ካደ፥ ታ ቢታ ባረንቶ አኬድኖ፤ ሄን ጋደቱዋካ ላቴድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday tumuwaappe hawaadan yaagee; «Taani ta ees's'iyaa hank'k'uwaan hara kawutetsatuwaa bollanne Eedooma ubbaa bolla haasayaad. Unttunttu wozanaappe nashettiiddenne kad'iidde, ta biittaa barenttoo akkeeddino; hentsaa gadetuwaakka laatteeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tumappe eexxiza ta qanaateteththan attida dereta ubbaa bollanne Eedoome ubbaa bolla haasayadis. Istti wozinappe ufayettishenne kadhen kumidi ta heemmiza biitta oykkidi bonqqi ekkanaas baas xinxxo ooththida› gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ቱማፔ ኤጺዛ ታ ቃናቴቴን ኣቲዳ ዴሬታ ኡባ ቦላኔ ኤዶሜ ኡባ ቦላ ሃሳያዲስ። ኢስቲ ዎዚናፔ ኡፋዬቲሼኔ ካን ኩሚዲ ታ ሄሚዛ ቢታ ኦይኪዲ ቦንቂ ኤካናስ ባስ ጺንጾ ኦዳ› ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ፥ ታ ኤፅያ ቃናትያን ሀራ ካዎተታ ቦላነ ኤዶመ ኡባ ቦላ ቱማ ኦዳስ። ኤንቲ ኡፋይትሸነ ካሸ ታ ቢታ ባንታዉ ኤክዶሶና፤ ሄን ጋደታ ላትዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani, ta eexiya qaanatiyan hara kawotethata bollanne Edoome ubba bolla tuma odas. Enti ufaytishenne kadhishe ta biitta bantaw ekidosona; hentha gadeta laattidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በሚቃጠል ቅናቴ በቀሩት ሕዝቦች ሁሉና በኤዶም ሁሉ ላይ ተናግሬአለሁ፤ ከልብ በመነጨ ደስታና በንቀት ተሞልተው የግጦሽ መሬቴን ይዘው ይበዘብዙት ዘንድ የራሳቸው ርስት አድርገውታልና።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “በኀይለኛ ቅናቴ በሌሎች ሕዝቦች ላይና በመላዋ ኤዶም ላይ እናገራለሁ፤ እነርሱ ደስታን በተመላ ስሜትና በፍጹም ንቀት መሰማሪያዋን ለመውረር ምድሬን ርስታቸው አደረጉት፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ነቶም ብምሉእ ልቦም ተሓጕሶም ብነፍሶም ንዒቖም ዘመተ ኽትከውንስ፥ ነታ ምድረይ እተረስተይዋ ተረፍ ኣህዛብን፥ ብዘሎ ኤዶምን ብሓዊ ቕንኣተይ ተዛረብኩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቶም ብምሉእ ልቦም ተሐጒሶም፡ ብነፍሶም ንዒቖም፡ ዘመተ ኽትከውንሲ፡ ነታ ሃገረይ እተረስተይዋ ተረፍ ህዝብታትን፡ ብዘሎ ኤዶምን ብሓዊ ቕንኣተይ ተዛረብኩ።