Ezekiel 36:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሓቂ፡ ብሓዊ ቅንኣተይ ኣንጻር እቶም ተረፍ ኣህዛብን ምስ ብዘላ ኢዱሜያን ተዛረብኩ፡ ንሳቶም ንምድረይ ብታሕጓስ ምሉእ ልቦም፡ ብኽፍኣት፡ ከም ዝሰጐጉዋ ኣብ ርስቶም ዘቐመጥዋ ምርኮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያሳድዱአትና ይበዘብዙአት ዘንድ በልባቸው ሁሉ ደስታና በነፍሳቸው ንቀት ምድሬን ርስት አድርገው ለራሳቸው በሰጡ በቀሩት አሕዛብና በኤዶምያስ ሁሉ ላይ በቅንአቴ እሳት ተናግሬአለሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ያሳድዱአትና ይበዘብዙአት ዘንድ በልባቸው ሁሉ ደስታና በነፍሳቸው ንቀት ምድሬን ርስት አድርገው ለራሳቸው በሰጡ በቀሩት አሕዛብና በኤዶምያስ ሁሉ ላይ በቅንዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ያሳድዱአትና ይበዘብዙአት ዘንድ በልባቸው ሁሉ ደስታና በነፍሳቸው ንቀት ምድሬን ርስት አድርገው ለራሳቸው በሰጡ በቀሩት አሕዛብና በኤዶምያስ ሁሉ ላይ በቅንዓቴ እሳት ተናግሬአለሁ፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ቱሙዋፐ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ታ ኤጽያ ሀንቁዋን ሀራ ካዉተቱዋ ቦላነ ኤዶማ ኡባ ቦላ ሃሳያድ። ኡንቱንቱ ዎዛናፐ ናሸቲደነ ካደ፥ ታ ቢታ ባረንቶ አኬድኖ፤ ሄን ጋደቱዋካ ላቴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday tumuwaappe hawaadan yaagee; «Taani ta ees's'iyaa hank'k'uwaan hara kawutetsatuwaa bollanne Eedooma ubbaa bolla haasayaad. Unttunttu wozanaappe nashettiiddenne kad'iidde, ta biittaa barenttoo akkeeddino; hentsaa gadetuwaakka laatteeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tumappe eexxiza ta qanaateteththan attida dereta ubbaa bollanne Eedoome ubbaa bolla haasayadis. Istti wozinappe ufayettishenne kadhen kumidi ta heemmiza biitta oykkidi bonqqi ekkanaas baas xinxxo ooththida› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ቱማፔ ኤጺዛ ታ ቃናቴቴን ኣቲዳ ዴሬታ ኡባ ቦላኔ ኤዶሜ ኡባ ቦላ ሃሳያዲስ። ኢስቲ ዎዚናፔ ኡፋዬቲሼኔ ካን ኩሚዲ ታ ሄሚዛ ቢታ ኦይኪዲ ቦንቂ ኤካናስ ባስ ጺንጾ ኦዳ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ፥ ታ ኤፅያ ቃናትያን ሀራ ካዎተታ ቦላነ ኤዶመ ኡባ ቦላ ቱማ ኦዳስ። ኤንቲ ኡፋይትሸነ ካሸ ታ ቢታ ባንታዉ ኤክዶሶና፤ ሄን ጋደታ ላትዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani, ta eexiya qaanatiyan hara kawotethata bollanne Edoome ubba bolla tuma odas. Enti ufaytishenne kadhishe ta biitta bantaw ekidosona; hentha gadeta laattidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ በሚቃጠል ቅናቴ በቀሩት ሕዝቦች ሁሉና በኤዶም ሁሉ ላይ ተናግሬአለሁ፤ ከልብ በመነጨ ደስታና በንቀት ተሞልተው የግጦሽ መሬቴን ይዘው ይበዘብዙት ዘንድ የራሳቸው ርስት አድርገውታልና።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “በኀይለኛ ቅናቴ በሌሎች ሕዝቦች ላይና በመላዋ ኤዶም ላይ እናገራለሁ፤ እነርሱ ደስታን በተመላ ስሜትና በፍጹም ንቀት መሰማሪያዋን ለመውረር ምድሬን ርስታቸው አደረጉት፤ ይላል ልዑል እግዚአብሔር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ነቶም ብምሉእ ልቦም ተሓጕሶም ብነፍሶም ንዒቖም ዘመተ ኽትከውንስ፥ ነታ ምድረይ እተረስተይዋ ተረፍ ኣህዛብን፥ ብዘሎ ኤዶምን ብሓዊ ቕንኣተይ ተዛረብኩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ነቶም ብምሉእ ልቦም ተሐጒሶም፡ ብነፍሶም ንዒቖም፡ ዘመተ ኽትከውንሲ፡ ነታ ሃገረይ እተረስተይዋ ተረፍ ህዝብታትን፡ ብዘሎ ኤዶምን ብሓዊ ቕንኣተይ ተዛረብኩ። |