Ezekiel 36:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ገና ብቤት እስራኤል ኣቢለ ክሓቶ እየ፡ ክገብረሎም እየ። ከም መጓሰ ምስ ህዝቢ ከብዝሖም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ስለዚህ ደግሞ አደርግላቸው ዘንድ የእስራኤል ቤት ይሹኛል፤ ሰውንም እንደ መንጋ አበዛላቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስለዚህ ደግሞ አደርግላቸው ዘንድ የእስራኤል ቤት ይሹኛል ሰውንም እንደ መንጋ አበዛላቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አሁንም የእስራኤል ቤት እንድሠራላቸው እንዲፈልጉኝ እፈቅድላቸዋለሁ፥ ሰዎችንም እንደ መንጋ አበዛላቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳይ ቃይካ እት ገደነ ታና ማዱዋ ኦቻናዳን ኦና፤ ያታደ ኡንቱንቱ ፓይዱዋ ዉድያዳን ጮርሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa Asay k'aykka itti gedenne taana maaduwaa oochchanaadan ootsana; yaataade unttunttu payduwaa wudiyaadan c'orissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Qasseka Isra7eele asaa woosa ta ero ga siyana; izakka ta isttas polana; histtada istta qooda wude mala corasana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ቃሴካ ኢስራኤሌ ኣሳ ዎሳ ታ ኤሮ ጋ ሲያና፤ ኢዛካ ታ ኢስታስ ፖላና፤ ሂስታዳ ኢስታ ቆዳ ዉዴ ማላ ጮራሳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “እስራኤለ አሳይ እስ ቶሆ ታና ማዶ ኦይቻና መላ ኦና፤ ኤንታ ታይቡዋ ዉደዳ ዳርሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Isra7eele asay issi toho tana maado oychana mela oothana; enta taybuwa wudeda darsana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እንደ ገና ለእስራኤል ቤት ልመና እሺ እላለሁ፤ ይህንም አደርግላቸዋለሁ፤ ሕዝባቸውን እንደ በግ መንጋ አበዛዋለሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እስራኤላውያን ደግመው አንድ ጊዜ ይህን እንዲለምኑኝ አደርጋለሁ፤ ቊጥራቸውንም እንደ በጎች መንጋ አበዛዋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከዓ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስለዙይ፥ ቤት እስራኤል እዙይ ክገብረሎም ክደልዩኒ እዮም፤ ኣነውን ንሰብ ከም መጓሰ ኣባጊዕ ከብዝሖም እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከኣ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምስናይ እዚ፡ ንቤት እስራኤል እዚ ኽገብረሎምሲ ኽልመነሎም እየ። ነቶም ሰብ ከም መጓሴታት ኣባጊዕ ከብዝሖም እየ። |