Ezekiel 36:37 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ገና ብቤት እስራኤል ኣቢለ ክሓቶ እየ፡ ክገብረሎም እየ። ከም መጓሰ ምስ ህዝቢ ከብዝሖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ስለ​ዚህ ደግሞ አደ​ር​ግ​ላ​ቸው ዘንድ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ይሹ​ኛል፤ ሰው​ንም እንደ መንጋ አበ​ዛ​ላ​ቸ​ዋ​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ስለዚህ ደግሞ አደርግላቸው ዘንድ የእስራኤል ቤት ይሹኛል ሰውንም እንደ መንጋ አበዛላቸዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ አሁንም የእስራኤል ቤት እንድሠራላቸው እንዲፈልጉኝ እፈቅድላቸዋለሁ፥ ሰዎችንም እንደ መንጋ አበዛላቸዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “እስራኤልያ አሳይ ቃይካ እት ገደነ ታና ማዱዋ ኦቻናዳን ኦና፤ ያታደ ኡንቱንቱ ፓይዱዋ ዉድያዳን ጮርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Israa'eeliyaa Asay k'aykka itti gedenne taana maaduwaa oochchanaadan ootsana; yaataade unttunttu payduwaa wudiyaadan c'orissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Qasseka Isra7eele asaa woosa ta ero ga siyana; izakka ta isttas polana; histtada istta qooda wude mala corasana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ቃሴካ ኢስራኤሌ ኣሳ ዎሳ ታ ኤሮ ጋ ሲያና፤ ኢዛካ ታ ኢስታስ ፖላና፤ ሂስታዳ ኢስታ ቆዳ ዉዴ ማላ ጮራሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፤ “እስራኤለ አሳይ እስ ቶሆ ታና ማዶ ኦይቻና መላ ኦና፤ ኤንታ ታይቡዋ ዉደዳ ዳርሳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees; “Isra7eele asay issi toho tana maado oychana mela oothana; enta taybuwa wudeda darsana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘እንደ ገና ለእስራኤል ቤት ልመና እሺ እላለሁ፤ ይህንም አደርግላቸዋለሁ፤ ሕዝባቸውን እንደ በግ መንጋ አበዛዋለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እስራኤላውያን ደግመው አንድ ጊዜ ይህን እንዲለምኑኝ አደርጋለሁ፤ ቊጥራቸውንም እንደ በጎች መንጋ አበዛዋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከዓ ኸምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ስለዙይ፥ ቤት እስራኤል እዙይ ክገብረሎም ክደልዩኒ እዮም፤ ኣነውን ንሰብ ከም መጓሰ ኣባጊዕ ከብዝሖም እየ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከኣ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምስናይ እዚ፡ ንቤት እስራኤል እዚ ኽገብረሎምሲ ኽልመነሎም እየ። ነቶም ሰብ ከም መጓሴታት ኣባጊዕ ከብዝሖም እየ።