Ezekiel 36:35 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንሳቶም ድማ፡ እዛ ምድረበዳ ዝነበረት ምድሪ፡ ከም ኣታኽልቲ ኤደን ኰይና፡ ኪብሉ እዮም። እቲ ዑናታትን ዝዓነወን ዝዓነወን ከተማታትን ድማ ብሓጹር ተኸቢበን ሰብ ዝነብረለንን ኰነ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰዎችም ባድማ የነበረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆናለች፤ የፈረሱት፥ ባድማ የሆኑት፥ የጠፉትም ከተሞች ተመሽገዋል፤ ሰውም የሚኖርባቸው ሆነዋል ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰዎችም። ባድማ የነበረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆናለች፤ የፈረሱት ባድማ የሆኑት የጠፉትም ከተሞች ተመሽገዋል ሰውም የሚኖርባቸው ሆነዋል ይላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ባድማ የነበረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆነች፤ የወደሙት፥ ባድማ የሆኑት፥ የፈረሱት ከተሞች አጥር ተሰርቶላቸዋል፥ መኖሪያም ሆነዋል” ይላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሳይ ሃሳዪደ፥ ሀዌ ካሰ መላ ግዴዳ ቢታይ ሀእ ኤደነ ገነትያ ማላ ግዴዳ፤ ካሰ ኮለቴዳ፥ አሳይ ደኤናነ መላ ካታማቱካ ሀእ ዩሹ ግምበቴዳነ አሳይ ደእያ ካታማቱዋ ግዴድኖ ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Asay haasayiidde, hawe kase mela gideedda biittay ha"i Edene Gennetiyaa mala gideedda; kase koleteedda, Asay de'ennanne mela katamatuukka ha"i yuushshuu gimbbetteedanne Asay de'iyaa katamatuwaa gideedino yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti hayssi asi bayndasozi Edene Gannate misatides; dhayda, laalettidanne bulattida katamati asa duussasonne gimbettidaso gidida gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ሃይሲ ኣሲ ባይንዳሶዚ ኤዴኔ ጋናቴ ሚሳቲዴስ፤ ይዳ፥ ላሌቲዳኔ ቡላቲዳ ካታማቲ ኣሳ ዱሳሶኔ ጊምቤቲዳሶ ጊዲዳ ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሳይ፥ ‘ሀይስ ካሰ ባይሳ ግድዳ ቢታይ ሀእ ዋንድ ኤደነ ጋናተ ግድዴ? ካሰ ላለትዳ፥ አስ ዶናነ ባይሳ ካታማት ሀእ ዋንድ ዩሾይ ግምበትዳነ አስ ደእያ ካታማታ ግድዶና?’ ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Asay, ‘Haysi kase baysa gidida biittay ha77i waanidi Edene Gannate gididee? Kase laaletida, asi doonnanne baysa katamati ha77i waanidi yuushoy gimbetidanne asi de7iya katamata gididona?’ yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነርሱም፣ “ጠፍ የነበረው ይህ ምድር እንደ ዔድን ገነት መሰለ፤ የተደመሰሱ፣ የፈራረሱና ባድማ የሆኑት ከተሞች አሁን መኖሪያና ምሽግ ሆነዋል” ይላሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ተመልካችም ሁሉ ‘ጭራሽ ምድረ በዳ ሆና የነበረች ይህች ምድር እንዴት የዔደንን ገነት መሰለች! ቀድሞ ባድማ ወናና የፍርስራሽ ክምር ሆነው የነበሩትስ ከተሞች እንዴት እንደገና ሕዝብ ሊኖርባቸውና የተመሸጉ ሊሆኑ ቻሉ?’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ኸዓ ‘እዛ ባዲማ ዝነበረት ምድሪ፥ ከም ገነት ኤደን ኮነት፤ እተን ዝባደማን ዝዓነዋን ዝፈረሳን ከተማታት ድማ፥ ዝተዓረዳን ሰብ ዝነብረለንን ኮና’ ኽበሃል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሽዑ ኸኣ፡ እዛ ባዲማ ዝነበረት ምድሪ ኸም ገነት ኤድን ኰነት፡ እተን ዝባደማን ዝዐነዋን ዝፈረሳን ከተማታት ድማ እተዐርዳን፡ ሰብ ዚነብሩለንን ኰና፡ ኪበሀል እዩ። |