Ezekiel 36:35 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ድማ፡ እዛ ምድረበዳ ዝነበረት ምድሪ፡ ከም ኣታኽልቲ ኤደን ኰይና፡ ኪብሉ እዮም። እቲ ዑናታትን ዝዓነወን ዝዓነወን ከተማታትን ድማ ብሓጹር ተኸቢበን ሰብ ዝነብረለንን ኰነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰዎ​ችም ባድማ የነ​በ​ረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆና​ለች፤ የፈ​ረ​ሱት፥ ባድማ የሆ​ኑት፥ የጠ​ፉ​ትም ከተ​ሞች ተመ​ሽ​ገ​ዋል፤ ሰውም የሚ​ኖ​ር​ባ​ቸው ሆነ​ዋል ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰዎችም። ባድማ የነበረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆናለች፤ የፈረሱት ባድማ የሆኑት የጠፉትም ከተሞች ተመሽገዋል ሰውም የሚኖርባቸው ሆነዋል ይላሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ባድማ የነበረች ይህች ምድር እንደ ዔድን ገነት ሆነች፤ የወደሙት፥ ባድማ የሆኑት፥ የፈረሱት ከተሞች አጥር ተሰርቶላቸዋል፥ መኖሪያም ሆነዋል” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ሃሳዪደ፥ ሀዌ ካሰ መላ ግዴዳ ቢታይ ሀእ ኤደነ ገነትያ ማላ ግዴዳ፤ ካሰ ኮለቴዳ፥ አሳይ ደኤናነ መላ ካታማቱካ ሀእ ዩሹ ግምበቴዳነ አሳይ ደእያ ካታማቱዋ ግዴድኖ ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay haasayiidde, hawe kase mela gideedda biittay ha"i Edene Gennetiyaa mala gideedda; kase koleteedda, Asay de'ennanne mela katamatuukka ha"i yuushshuu gimbbetteedanne Asay de'iyaa katamatuwaa gideedino yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti hayssi asi bayndasozi Edene Gannate misatides; dhayda, laalettidanne bulattida katamati asa duussasonne gimbettidaso gidida gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ሃይሲ ኣሲ ባይንዳሶዚ ኤዴኔ ጋናቴ ሚሳቲዴስ፤ ይዳ፥ ላሌቲዳኔ ቡላቲዳ ካታማቲ ኣሳ ዱሳሶኔ ጊምቤቲዳሶ ጊዲዳ ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ፥ ‘ሀይስ ካሰ ባይሳ ግድዳ ቢታይ ሀእ ዋንድ ኤደነ ጋናተ ግድዴ? ካሰ ላለትዳ፥ አስ ዶናነ ባይሳ ካታማት ሀእ ዋንድ ዩሾይ ግምበትዳነ አስ ደእያ ካታማታ ግድዶና?’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay, ‘Haysi kase baysa gidida biittay ha77i waanidi Edene Gannate gididee? Kase laaletida, asi doonnanne baysa katamati ha77i waanidi yuushoy gimbetidanne asi de7iya katamata gididona?’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነርሱም፣ “ጠፍ የነበረው ይህ ምድር እንደ ዔድን ገነት መሰለ፤ የተደመሰሱ፣ የፈራረሱና ባድማ የሆኑት ከተሞች አሁን መኖሪያና ምሽግ ሆነዋል” ይላሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ተመልካችም ሁሉ ‘ጭራሽ ምድረ በዳ ሆና የነበረች ይህች ምድር እንዴት የዔደንን ገነት መሰለች! ቀድሞ ባድማ ወናና የፍርስራሽ ክምር ሆነው የነበሩትስ ከተሞች እንዴት እንደገና ሕዝብ ሊኖርባቸውና የተመሸጉ ሊሆኑ ቻሉ?’ ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ኸዓ ‘እዛ ባዲማ ዝነበረት ምድሪ፥ ከም ገነት ኤደን ኮነት፤ እተን ዝባደማን ዝዓነዋን ዝፈረሳን ከተማታት ድማ፥ ዝተዓረዳን ሰብ ዝነብረለንን ኮና’ ኽበሃል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ሽዑ ኸኣ፡ እዛ ባዲማ ዝነበረት ምድሪ ኸም ገነት ኤድን ኰነት፡ እተን ዝባደማን ዝዐነዋን ዝፈረሳን ከተማታት ድማ እተዐርዳን፡ ሰብ ዚነብሩለንን ኰና፡ ኪበሀል እዩ።