Ezekiel 36:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፦ በታ ኻብ ኵሉ ኣበሳኹም ዘጽረኹኹም መዓልቲ፡ ኣብ ከተማታት ክትነብሩ ክገድፈኩም እየ፡ ዑናታት ከኣ ኪህነጹ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከኀጢአታችሁ ሁሉ በአነጻኋችሁ ጊዜ በከተሞች ሰዎችን አኖራለሁ፤ ባድማዎቹም ስፍራዎች ይሠራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከኃጢአታችሁ ሁሉ ባነጻኋችሁበት ቀን በከተሞች ሰዎችን አኖራለሁ ባድማዎቹም ስፍራዎች ይሠራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከኃጢአታችሁ ሁሉ በማነጻችሁ ቀን በከተሞች ሰዎችን አኖራለሁ ባድማዎቹም ስፍራዎች ይሠራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ህንተና ህንተ ናጋራ ኡባፐ ጌሽያ ጋላስ፥ ህንተ ካታማቱዋን ዛረደ አሳይ ደአናዳን ኦና፤ ኮለቴዳዋንቱካ ስሚደ ግምበታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani hinttena hintte nagaraa ubbaappe geeshshiyaa gallassi, hintte katamatuwaan zaaretsiide Asay de'anaadan ootsana; koletteeddawanttukka simmiide gimbbettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani inttena intte nagara ubbaafe geeshshiza gallas intte katamati simmidi asa duussaso gidana; budhettidayti simmidi gimbettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ኢንቴና ኢንቴ ናጋራ ኡባፌ ጌሺዛ ጋላስ ኢንቴ ካታማቲ ሲሚዲ ኣሳ ዱሳሶ ጊዳና፤ ቡቲዳይቲ ሲሚዲ ጊምቤታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ፦ “ታ ህንተና፥ ህንተ ናጋራ ኡባፈ ጌሽያ ዎደ፥ ህንተ ካታማታን ዛሪድ ዳና መላ ኦና፤ ላለትዳይሳት ዛሪድ ግምበታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees: “Ta hintena, hinte nagaraa ubbaafe geeshshiya wode, hinte katamatan zaaridi daana mela oothana; laaletidaysati zaaridi gimbetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ከኀጢአታችሁ ሁሉ በማነጻችሁ ቀን፣ ከተሞቻችሁ እንደ ገና መኖሪያ ይሆናሉ። የፈረሱትም እንደ ገና ይታደሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “እኔ ከኃጢአታችሁ ሁሉ በማነጻችሁ ጊዜ የፈራረሱትን ሁሉ በመገንባት እንደገና በከተሞቻችሁ እንድትኖሩ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “በታ ኣነ ንኣኻትኩም ካብ ኵሉ ሓጢኣትኩም ዘንፅሀላ መዓልቲ፥ ነተን ከተማታት ሰብ ከም ዝነብረን፥ እቲ ዑናታት ከዓ ኸም ዝስራሕ ክገብር እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ በታ ኣነ ንኣኻትኩም ካብ ኲሉ ኣበሳኹም ዘንጽሃላ መዓልቲ፡ ነተን ከተማታት ሰብ ከም ዚነብረን፡ እቲ ዑናታት ከኣ ከም ዚስራሕ ክገብር እየ። |