Ezekiel 36:32 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚ ምእንታኹም ኣይኰንኩን ዝገብር ዘለኹ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ይፍለጥኩም። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ብመገዲኹም ሕፍረትን ሕፍረትን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይህን የሠራሁ ስለ እናንተ እንዳይደለ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ! ስለ መንገዳችሁ እፈሩና ተዋረዱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህን የሠራሁ ስለ እናንተ እንዳይደለ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ መንገዳችሁ እፈሩና ተዋረዱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህንን የሠራሁት ለእናንተ እንዳልሆና በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ የእስራኤል ቤት ሆይ፥ ስለ መንገዳችሁ እፈሩና ተዋረዱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ሀዋ ኡባ ኦያዌ ህንተ ድራሳ ግደናዋ ኤርተ። ህንተኖ፥ እስራኤልያ አሳቶ፥ ህንተ ህንተ ሀኖታን ዬላትተነ ካዉሽተ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hawaa ubbaa ootsiyaawe hintte diraassa gidennawaa erite. Hinttenoo, Israa'eeliyaa asatoo, hintte hintte hanotan yeellatitenne kawushshite. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani hayssa ooththizay intte gishshas gidonttayssa erite; intteno Isra7eele asatoo! Intte intte ooson yeellatitenne bashashettite; tani Ubbaa Haariza GODAY hayssa yootays› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ሃይሳ ኦዛይ ኢንቴ ጊሻስ ጊዶንታይሳ ኤሪቴ፤ ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኣሳቶ! ኢንቴ ኢንቴ ኦሶን ዬላቲቴኔ ባሻሼቲቴ፤ ታኒ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ሃይሳ ዮታይስ› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ሄሳ ኡባ ኦይ ህንተ ግሾ ግዶናይሳ ኤርተ። ህንተኖ፥ እስራኤለ አሳዉ፥ ህንተ ሀኖታን ዬላትተነ ካዉይተ” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta hessa ubbaa oothey hinte gisho gidonnaysa erite. Hinteno, Isra7eele asaw, hinte hanotan yeellatitenne kawuyite” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ለእናንተ ስል ይህን እንደማላደርግ እንድታውቁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። የእስራኤል ቤት ሆይ፤ በአድራጎታችሁ ዕፈሩ፤ ተሸማቀቁ! |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ የማደርገውን ነገር ሁሉ ለእናንተ ብዬ የማላደርግ መሆኔ በእናንተ ዘንድ የታወቀ ይሁን፤ ስለዚህ እስራኤል ሆይ! በአካሄዳችሁ ኀፍረትና ውርደት ይሰማችሁ።” ይህን የተናገረ ልዑል እግዚአብሔር ነው። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ቤት እስራኤል እዙይ ምእንታኻትኩም ኢለ ኸም ዘይገብሮ፥ ኣባኻትኩም ይፈለጥ፤ ብሰንኪ መንገድታትኩም ሕፈሩን ተዋረዱን” ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቱም ቤት እስራኤል፡ እዚ ምእንታኹም ኢለ ኸም ዘይገብሮ፡ ኣባኻትኩም ይፈለጥ፡ ብሰሪ መገድታትኩም ሕፈሩን ነውሩን፡ ይብል እግዚኣቢሄር ኣምላኽ። |