Ezekiel 36:3 — Compare Translations
12 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ተነበ እሞ፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል። ምኽንያቱ ንተረፍ ኣህዛብ ርስቲ ክትከውን በረኻ ገይሮምኻ ብኹሉ ሸነኽ ስለ ዝበልዑኻ፡ ኣብ ከንፈር ተዛረብቲ ተላዒልካ ድማ ነውሪ ህዝቢ ስለ ዝኾንካ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ለቀሩት አሕዛብ ርስት ትሆኑ ዘንድ በዙሪያችሁ ያሉ አሕዛብ አዋርደዋችኋልና፤ ውጠዋችሁማልና፥ እናንተም የተናጋሪዎች ከንፈር መተረቻና የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ለቀሩት አሕዛብ ርስት ትሆኑ ዘንድ በዙሪያችሁ ያሉ ባድማ አድርገዋችኋልና፥ ውጠዋችሁማልና፥ እናንተም የተናጋሪዎች ከንፈር መተረቻና የአሕዛብ ማላገጫ ሆናችኋልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ትንቢት ተናገር እንዲህም በል፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ሰላጠፉአችሁ፥ ለቀሩት አሕዛብ ርስት ትሆኑ ዘንድ በዙሪያችሁ ያሉ ባድማ አድርገዋችኋልና፥ ውጠዋችኋልምና፥ እናንተም የተናጋሪዎች ከንፈር መተረቻና የሕዝብ ማላገጫ ሆናችኋልና |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas neni tinbite yoota; Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ubbaa baggara dooddidi olishe inttena qohida gishshas hankko attida kawoteththatas intte xinxxo gidideta; deretasikka miichchassinne qidhes gidideta› gees ga. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ቲንቢቴ ዮታ፤ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኡባ ባጋራ ዶዲዲ ኦሊሼ ኢንቴና ቆሂዳ ጊሻስ ሃንኮ ኣቲዳ ካዎቴታስ ኢንቴ ጺንጾ ጊዲዴታ፤ ዴሬታሲካ ሚቻሲኔ ቂስ ጊዲዴታ› ጌስ ጋ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ትንብተ ኦዳ። ኤንቲ ህንተና ኡባ በሳራ መንረድ ባይሳ ኦዳ ግሾነ ህንተ ሀራ ካዎተታን ሃረታና መላ ኦዳ ግሾ ህንተና ጫሻስነ ሚቻስ አግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada tinbite oda. Enti hintena ubba bessara mentherethidi baysa oothida gishonne hinte hara kawotethatan haaretana mela oothida gisho hintena cashshasinne miichas aggis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ከየአቅጣጫው ከብበው በመውጋት ስላጠቋችሁ፣ ለቀሩት ሕዝቦች ሁሉ ርስት ሆናችሁ፤ ለሕዝብም መሣቂያና መሣለቂያ ሆናችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ስለዚህ ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ብለህ ለእስራኤል ተራራዎች ትንቢት ተናገር አለኝ፦ የባዕድ አገር ሕዝቦች በሁሉም አቅጣጫ ምድራችሁን ስላፈራረሱትና በእርግጥም ባድማ ስላደረጉት አገራችሁ ለሌሎች ሕዝቦች ንብረት ሆነ። እናንተም የሰዎች መሳቂያና መሳለቂያ ሆናችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ተነበ፤ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካውን ንገር፦ “ነቶም ዝተረፉ ኣህዛብ ርስቶም ምእንቲ ኽትኮኑስ፥ ንሳቶም ብዅሉ ወገን ኣባዲሞምኹምን ውሒጦምኹምን መመሰሊ ልሳንን መላገፂ ህዝብን ከዓ ዄንኩም ኢኹም እሞ፤ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ተነበ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካውን ንገር፡ ነቶም ዝተረፉ ህዝብታት ርስቶም ምእንቲ ኽትኰኑስ፡ ንሳቶም ብዂሉ ወገን ኣባዲሞምኹምን ወሒጦምኹምን፡ መዛረብ ልሳንን መሕመዪ ህዝብን ከኣ ኴንኩም ኢኹም እሞ፡ |