Ezekiel 36:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ናብቶም ዝኸድዎ ኣህዛብ ምስ ኣተዉ ድማ፡ እዚኣቶም ህዝቢ እግዚኣብሄር እዮም፡ ካብ ምድሩውን ገዓዙ፡ ብምባል ነቲ ቅዱስ ስመይ ኣርከስዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ወደ ገቡባቸውም ወደ አሕዛብ በመጡ ጊዜ፥ ሰዎች እነርሱን፦ ከምድራቸው የወጡ የእግዚአብሔር ሕዝብ እነዚህ ናቸው ሲሉአቸው ቅዱስ ስሜን አረከሱ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ወደ መጡባቸውም ወደ አሕዛብ በመጡ ጊዜ፥ ሰዎች እነርሱን። ከምድሩ የወጡ የእግዚአብሔር ሕዝብ እነዚህ ናቸው ሲሉአቸው ቅዱስ ስሜን አረከሱ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ወደ ሄዱባቸውም ወደ ሕዝቦች በመጡ ጊዜ፥ ሰዎች እነርሱን፦ ከምድሩ የወጡ የጌታ ሕዝብ እነዚህ ናቸው ሲሉአቸው ቅዱስ ስሜን አረከሱ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ቤዳ ሳኣ ኡባን አሳይ ኡንቱንታ፥ ‘ሀዋንቱ መና ጎዳ አሳቱዋ፤ ሽን ኡንቱንቱ አ ቢታፐ ከሴዳዋንታ’ ያጌ፤ ሄዋን ኡንቱንቱ ታ ጌሻ ሱን ቱንሴድኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu beedda sa'aa ubbaan Asay unttuntta, ‹Hawanttu Med'inaa Godaa asatuwaa; shin unttunttu Aa biittaappe keseeddawantta› yaagee; hewan unttunttu ta geeshsha suntsaa tunisseeddino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti ba bida kawoteththata ubbaa giddon ta geeshsha sunththaa tunisida; istta gishshas, ‹Hayti GODAA dereta; gido attiin istti iza deraa yeggi bida› geetettides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባ ቢዳ ካዎቴታ ኡባ ጊዶን ታ ጌሻ ሱን ቱኒሲዳ፤ ኢስታ ጊሻስ፥ ‹ሃይቲ ጎዳ ዴሬታ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ኢዛ ዴራ ዬጊ ቢዳ› ጌቴቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ብዳ በሰ ኡባን አሳይ ኤንታ፥ ‘ሀይሳቲ ጎዳ አሳታ፤ ኤንቲ እያ ቢታፈ ከይዳይሳታ’ ” ያግድ ታ ጌሻ ሱን ቱንሳና መላ ኦዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti bida besse ubban asay enta, ‘Haysati Godaa asata; enti iya biittafe keydaysata’ ” yaagidi ta geeshsha sunthaa tunisana mela oothidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአሕዛብ መካከል በሄዱበት ሁሉ ቅዱስ ስሜን አረከሱ፤ ስለ እነርሱ፣ ‘እነዚህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ናቸው፤ ዳሩ ግን የእርሱን ምድር ትተው እንዲሄዱ ተገደዱ’ ተብሏልና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነዚህ የእግዚአብሔር ሕዝብ ቢሆኑም እንኳ እርሱ ከሰጣቸው ምድር ወጥተዋል” ብለው የተበታተኑባቸው አገሮች ሕዝቦች ስለሚናገሩ ሕዝቤ ቅዱስ ስሜን አሰድበዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባኣቶም ከዓ፥ እዚኣቶምስያ ህዝቢ እግዚኣብሄር እዮም፤ ካብ ምድሩውን ወፂኦም” እናተብሃለ፥ ኣብ ዘዝኣተውዎም ኣህዛብ ምስ በፅሑ ነቲ ቕዱስ ስመይ ኣርከስዎ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ብዛዕባኦም ከኣ፡ እዚኣቶም ይኣይ ህዝቢ እግዚኣብሄር እዮም፡ ካብ ሃገሩውን ወጺኦም፡ እናተባህለስ፡ ኣብ ዘዝኣተውዎም ኣህዛብ ምስ በጽሑ፡ ነቲ ቅዱስ ስመይ ኣርከስዎ። |