Ezekiel 36:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል ኣብ ምድሮም ምስ ተቐመጡ፡ ከም መገዶምን ብግብሮምን ኣርኪሶምዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! የእስራኤል ቤት በምድራቸው በተቀመጡ ጊዜ በመንገዳቸውና በጣዖታቸው አረከሱአት፤ መንገዳቸውም በፊቴ እንደ አደፍ ርኵሰት ነበረ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት በምድራቸው በተቀመጡ ጊዜ በመንገዳቸውና በሥራቸው አረከሱአት፥ መንገዳቸውም በፊቴ እንደ መርገም አደፍ ነበረ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ የእስራኤል ቤት በምድራቸው በተቀመጡ ጊዜ በመንገዳቸውና በሥራቸው አረከሱአት፥ መንገዳቸው በፊቴ እንደ አደፍ ነበረ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ አሳቱ ባረንቱ ቢታን ደእያ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦግያንነ ባረንቱ ኦሱዋን ቢታ ቱንሴድኖ፤ ታ ስንን ኡንቱንቱ ኤሻይ ማጫ አሳ ፒላ ቱናተ ማላ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa asatuu barenttu biittan de'iyaa wode, unttunttu barenttu ogiyaaninne barenttu oosuwaan biittaa tunisseeddino; ta sintsan unttunttu eeshshay mac'c'a asaa piilaa tunatetsaa mala. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Isra7eele asay bantta biittan diza wode bantta oosoninne bantta duussan biittayo tunisida; maccassay agina wogay yiza wode tuniza mala istta kandoy ta sinththan tuna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ኣሳይ ባንታ ቢታን ዲዛ ዎዴ ባንታ ኦሶኒኔ ባንታ ዱሳን ቢታዮ ቱኒሲዳ፤ ማጫሳይ ኣጊና ዎጋይ ዪዛ ዎዴ ቱኒዛ ማላ ኢስታ ካንዶይ ታ ሲንን ቱና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ አሳይ ባንታ ቢታን ደእያ ዎደ፥ ባንታ ሀኖታንነ ባንታ ኦሱዋን ቢታ ቱንስዶሶና፤ ኤንታ ሀኖይ ታ ስንን ማጫሳ ኩሸ መቶ መላ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, Isra7eele asay banta biittan de7iya wode, banta hanotaaninne banta oosuwan biitta tunisidosona; enta hanoy ta sinthan maccasa kushe meto mela. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ የእስራኤል ሕዝብ በገዛ ምድራቸው ይኖሩ በነበረበት ጊዜ በሥራቸውና በአኗኗራቸው አረከሷት፤ ጠባያቸውም በፊቴ፣ ሴት በወር አበባዋ ወቅት እንደምትረክሰው ዐይነት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! የእስራኤል ሕዝብ በዚህች አገር ሲኖሩ በከንቱ አኗኗራቸውና በመጥፎ ሥራቸው ሁሉ ምድሪቱን አርክሰዋት ነበር፤ በፊቴም የነበራቸው አካሄድ፥ ሴት በወር አበባዋ ወቅት እንደ ርኩስ ሆና የምትታይበትን ያኽል ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ቤት እስራኤል ኣብ ምድሮም እንተለዉ ብመንገዶምን ግብሮምን የርክስዋ ነበሩ፤ መንገዶም ኣብ ቅድመይ ከም ርኽሰት ፅግያት ሰበይቲ ነበረ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ቤት እስራኤል ኣብ ሃገሮም ከለዉ፡ ብመገዶምን ግብሮምን የርክስዋ ነበሩ። መገዶም ኣብ ቅድመይ ከም ርኽሰት ጽግያት ሰበይቲ ነበረ። |