Ezekiel 36:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ምድርኹም ንህዝብኹም ትበልዖም፡ ንኣህዛብኩም ድማ ትዘምቶም፡ ይብሉኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ እነ​ርሱ፦ ሰው በላ​ተኛ ነሽ፤ በሕ​ዝ​ብ​ሽም መካ​ከል ልጆ​ች​ሽን አጥ​ፍ​ተ​ሻል ብለ​ዋ​ች​ኋ​ልና፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነርሱ። ሰው በሊታ ምድር ነሽ ሕዝብሽንም ልጅ አልባ የምታደርጊ ነሽ ብለዋችኋልና
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነርሱ፦ ሰው በሊታ ምድር ነሽ ሕዝብሽንም ልጅ አልባ የምታደርጊ ነሽ ብለዋችኋልና
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ አሳይ ሄ ቢታ፥ ህንተ ካዉተይካ ናአይ ባይናዋ ኦዳ ህንተ ቢታይካ አሳ ምያዋ ያግያዌ ቱማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) « ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; Asay he biittaa, hintte kawutetsaykka na'ay bayinnawaa ootseedda hintte biittaykka asaa miyaawaa yaagiyaawe tuma.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ubbaa Haariza GODAY: derezi inttena, ‹Biittaya as puuzereththa maana; kawoteththaaka nay bayndaaz histtana› gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፡ ዴሬዚ ኢንቴና፥ ‹ቢታያ ኣስ ፑዜሬ ማና፤ ካዎቴካ ናይ ባይንዳዝ ሂስታና› ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ አሳይ ህንተና፥ “ቢታይ አሰ ምያ ቢታ” ካዎተውካ፥ “ናእ ባይና አስ ኦሱ” ያገይስ ቱማ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees asay hintena, “Biittay ase miya biitta” kawotethiuwka, “Na7i bayna asi oothasu” yaageysi tuma.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘ልዑል እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሕዝቡ እናንተን፣ “ሰዎችን ቦጫጭቀው ይበላሉ፤ ሕዝብንም ልጅ አልባ ያደርጋሉ” ስላሏችሁ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ልዑል እግዚአብሔር የምለው ይህ ነው፤ ሕዝቡ ይህችን ምድር ‘ሰው በላ’ ብለው የሚጠሩአትና ሕዝብዋንም ‘ልጆች አልባ’ አድርጋለች የሚሉት ነገር እውነት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ ‘ሰብ በሊዕኺ’ ንህዝብኺ ኸዓ ‘ውሉድ ዘይብሉ’ ጌርኪዮ ኢኺ ይብሉኺ ኣለዉ እሞ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ሰብ በሊዕኪ፡ ንህዝብኺ ኸኣ ውሉድ ዜብሉ ጌርክዮ ኢኺ፡ ይብሉኹም ኣለዉ እሞ፡