Ezekiel 36:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ልዕሌኹም፡ ንብዘላ ቤት እስራኤል፡ ንዅላታ ህዝቢ ከብዝሓልኩም እየ፡ እተን ከተማታት ከኣ ኪነብረለን፡ ዑናታት ከኣ ኪህነጻ እየን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ቤት ሰዎች ሁሉ ሁሉ​ንም አበ​ዛ​ባ​ች​ኋ​ለሁ፤ በከ​ተ​ሞ​ችም ሰዎች ይኖ​ሩ​ባ​ቸ​ዋል፤ ባድ​ማ​ዎ​ቹም ስፍ​ራ​ዎች ይሠ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም የእስራኤልን ቤት ሰዎች ሁሉ ሁሉንም አበዛባችኋለሁ፥ በከተሞችም ሰዎች ይኖሩባቸዋል ባድማዎቹም ስፍራዎች ይሠራሉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤልን ቤት ሰዎች ሁሉ ሙሉን በእናንተ ላይ አበዛለሁ፥ በከተሞቹም ሰዎች ይኖሩባቸዋል፥ የፈረሱት ስፍራዎችም ይሠራሉ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን እስራኤልያ አሳ ፓይዱዋ ሀ ቢታን ዳርሳና፤ ካታማቱዋን አሳይ ደአና፤ ላለቴዳ ሳአቱ ስሚደ ግምበታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani Israa'eeliyaa asaa payduwaa ha biittan darissana; katamatuwaan Asay de'ana; laaletteedda sa'atuu simmiide gimbbettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele keeth kumeththi attontta ta intte asaa qooda darssana; katamati asa duussaso gidana; laalettidasoti simmi gimbettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኬ ኩሜ ኣቶንታ ታ ኢንቴ ኣሳ ቆዳ ዳርሳና፤ ካታማቲ ኣሳ ዱሳሶ ጊዳና፤ ላሌቲዳሶቲ ሲሚ ጊምቤታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ እስራኤለ አሳ ታይቡዋ ሀ ቢታን ዳርሳና፤ አሳይ ካታማታን ዳና፤ ላለትዳ በሳት ዛሪድ ግምበታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta Isra7eele asaa taybuwa ha biittan darsana; asay katamatan daana; laaletida bessati zaaridi gimbetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) መላው የእስራኤል ቤት እንኳ ሳትቀሩ፣ የሰዎችን ቍጥር በእናንተ ላይ አበዛለሁ። ከተሞች የሰው መኖሪያ ይሆናሉ፤ የፈረሱት እንደ ገና ይሠራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተንም አበዛችኋለሁ፤ ፍርስራሽ ሆኖ የኖረውንም ስፍራ ሁሉ በመገንባት በከተሞች ትኖራላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣባኻትኩምን ንዅላ ብዘላ ቤት እስራኤልን ከዓ ሰብ ከብዝሐላ እየ፤ ከተማታት ሰብ ክሰፍሮ፥ ዑናታት ድማ ኽስራሕ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣባኻትኩም ንዂላ ብዘላ ቤት እስራኤል ከኣ ሰብ ከብዝሓላ እየ። ከተማታት ኪስፈር፡ ዑናታት ድማ ኪሰራሕ እዩ።