Ezekiel 36:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻ ወዲ ሰብ ድማ፡ ንኣኽራን እስራኤል ተነበ እሞ፡ ኣኽራን እስራኤል፡ ቃል እግዚኣብሄር ስማዕ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አን​ተም የሰው ልጅ ሆይ! ለእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ትን​ቢት ተና​ገር፦ የእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ሆይ! የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ቃል ስሙ በላ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት ተናግረህ። የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ በል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት ተናገር፥ እንዲህም በላቸው፦ የእስራኤል ተራሮች ሆይ፥ የጌታን ቃል ስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ እስራኤልያ ደረቶ ትምቢትያ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ህንተኖ፥ እስራኤልያ ደረቶ፥ መና ጎዳ ቃላ ስስተ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Israa'eeliyaa deretoo timbbitiyaa hawaadan yaagaade oda; ‹Hinttenoo, Israa'eeliyaa deretoo, Med'inaa Godaa k'aalaa sisite!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Haysso asa nawu! Isra7eele zumatas tinbite yoota; isttas neni, ‹Isra7eele zumatoo! GODAA qaala siyite!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኢስራኤሌ ዙማታስ ቲንቢቴ ዮታ፤ ኢስታስ ኔኒ፥ ‹ኢስራኤሌ ዙማቶ! ጎዳ ቃላ ሲዪቴ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ እስራኤለ ዙማታ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳ፦ ‘ህንተኖ፥ እስራኤለ ዙማቶ፥ ጎዳ ቃላ ስእተ።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, Isra7eele zumata haysada yaagada tinbite oda: ‘Hinteno, Isra7eele zumato, Godaa qaala si7ite.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለእስራኤል ተራሮች ትንቢት ተናገር፤ እንዲህም በል፤ ‘የእስራኤል ተራሮች ሆይ፤ የእግዚአብሔርን ቃል ስሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ለእስራኤል ተራራዎች ትንቢት ተናገር፤ እኔ ጌታ እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የምለውን ያዳምጡ ዘንድ ንገራቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንእምባታት እስራኤል ተነበየሎም፤ ኣቱም እምባታት እስራኤል ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ ከዓ በሎም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ ነኽራን እስራኤል ተነበየሎም፡ ኣቱም ኣኽራን እስራኤል፡ ቃል እግዚኣብሄር ስምዑ፡ ከኣ በሎም።