Ezekiel 35:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዘለኣለማዊ ጽልኢ ስለ ዝነበረካ፡ ኣብ ግዜ መዓት፡ በታ ኣበሳኦም ኣብ ዝውድኣሉ እዋን፡ ደም ደቂ እስራኤል ብዓመጽ ሰይፊ ስለ ዘፍሰስካዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የዘለዓለም ጠላት ሁነሃልና፥ በመከራቸውም ጊዜ በኀይለኛይቱ የኀጢአታቸው ቀጠሮ ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በሰይፍ እጅ ጥለሃቸዋልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዘላለም ጥል ስላለህ በመከራቸውም ጊዜ በኋለኛይቱ የኃጢአታቸው ቀጠሮ ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በሰይፍ እጅ ጥለሃቸዋልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዘለዓለም ጥል ስላለህ በመጨረሻው የፍርዳቸው ጊዜ፥ በመከራቸው ጊዜ የእስራኤልን ልጆች በሰይፍ እጅ ጥለሃቸዋልና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ነዉ እስራኤልያና ዉረና ሞርከተይ ደእያ ድራዉ፥ ኡንቱንቱ መቱዋ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ዉርሰ ሙሩዋ ዎደ፥ ኡንቱንታ ኔን ማሻዉ አደ እሜዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹New Israa'eeliyaana wurenna morkketetsay de'iyaa diraw, unttunttu metuwaa wode, unttunttu wurssetsa muruwaa wode, unttuntta neeni mashshaw aatsaade immeedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | « ‹Isra7eeleta bolla gakkiza qixaatey keehi cammiin istti banttana gakkiza metoza ekkiza wode neni beni lancceyo oykka uttada ne istta mashshas gaththadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | « ‹ኢስራኤሌታ ቦላ ጋኪዛ ቂጻቴይ ኬሂ ጫሚን ኢስቲ ባንታና ጋኪዛ ሜቶዛ ኤኪዛ ዎዴ ኔኒ ቤኒ ላንጬዮ ኦይካ ኡታዳ ኔ ኢስታ ማሻስ ጋዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ነዉ እስራኤለራ ዉሮና ሞርከተ ደእያ ግሾ፥ ኤንታ ኡንኣ ዎደነ ኤንታ ዉርሰ ፕርዳ ዎደ፥ ኤንታ ነ ማሻስ አዳ እማዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | New Isra7eelera wuronna morketethi de7iya gisho, enta un7aa wodenne enta wursetha pirdaa wode, enta ne mashshas aathada immadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘እስራኤላውያን ቅጣታቸው እጅግ መራራ ከሆነ ደረጃ ላይ ደርሶ ፍዳቸውን በሚቀበሉበት ጊዜ፣ የጥንቱን ቂም ቋጥረህ ለሰይፍ ስለ ዳረግሃቸው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘ለብዙ ጊዜ ከቈየው ጥላቻችሁ የተነሣ በኃጢአቱ ምክንያት በደረሰበት የመጨረሻ ቅጣትና በመከራው ጊዜ የእስራኤልን ሕዝብ ለሰይፍ አሳልፋችሁ ሰጣችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ናይ ሓዋሩ ፅልኢ ስለ ዝነበረካ፥ ንደቂ እስራኤል በቲ ጊዜ ፀበባኦምን በቲ ሓጢኣቶም፥ እተፈፀመሉ ጊዜን፤ ንኣደዳ ሰይፊ ስለ ዝወፌኻዮም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ናይ ሓዋሩ ጽልኢ ስለ ዝነበረካ፡ ንደቂ እስራኤል በቲ ጊዜ ጸበባኦምን በቲ ኣበሳኦም እተፈጸመሉ ጊዜን ንኣደዳ ሰይፊ ስለ ዝወፌኻዮም፡ |