Ezekiel 35:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም፡ ነቲ ኣብ ልዕሊ ኣኽራን እስራኤል ዝበልካዮ ዅሉ ጸርፍታትካ ድማ ከም ዝሰማዕክዎ፡ በረኻ እዮም፡ ክንጠፍኦም ተዋሂቦምና እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንተም፦ ፈርሰዋል፤ መብልም ሆነው ለእኛ ተሰጥተዋል ብለህ በእስራኤል ተራሮች ላይ የተናገርኸውን ስድብ ሁሉ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሰማሁት ታውቃለህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም። ፈርሰዋል መብልም ሆነው ለእኛ ተሰጥተዋል ብለህ በእስራኤል ተራሮች ላይ የተናገርኸውን ስድብ ሁሉ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሰማሁት ታውቃለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእስራኤል ተራሮች ላይ “ፈርሰዋል እንድንበላቸው ለእኛ ተሰጥተዋል” ብለህ የተናገርኸውን ስድብ ሁሉ እኔ ጌታ እንደ ሰማሁት ታውቃለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ ህንተ፥ እስራኤልያ ደረቱ መላ አቴድኖ፤ ኑን ኡንቱንታ ማና ማላ፥ ኑዉ እመቴድኖ’ ጊደ፥ ሃሳዬዳ ቦርያ ኡባ ታን መና ጎዳይ ስሴዳዋ ህንተ ሄ ዎደ ኤራና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay hintte, Israa'eeliyaa deretuu mela atteeddino; nuuni unttuntta maana mala, nuw imetteeddino› giide, haasayeedda boriyaa ubbaa taani Med'inaa Goday siseeddawaa hintte he wode erana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe guye Isra7eele zumata gishshas neni, ‹Istti asi bayndaso gidida; nu istta maana mala nuus imettida› gaada ne kadhen yootidayssa tani GODAY siyidayssa neni he wode erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ዙማታ ጊሻስ ኔኒ፥ ‹ኢስቲ ኣሲ ባይንዳሶ ጊዲዳ፤ ኑ ኢስታ ማና ማላ ኑስ ኢሜቲዳ› ጋዳ ኔ ካን ዮቲዳይሳ ታኒ ጎዳይ ሲዪዳይሳ ኔኒ ሄ ዎዴ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ፥ ‘እስራኤለ ደረት ባይሳ አትዶሶና፤ ኑኒ ምድ ይሳና መላ ኑስ እመትዶሶና’ ግድ፥ ጫይዳ ጫሻ ኡባ ታኒ ጎዳይ ስእዳይሳ ህንተ ሄ ዎደ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte, ‘Isra7eele dereti baysa attidosona; nuuni midi dhaysana mela nuus imetidosona’ gidi, cayida cashsha ubbaa taani Goday si7idaysa hinte he wode erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም ስለ እስራኤል ተራሮች፣ “ጠፍ ሆነዋል፤ ቦጫጭቀን እንድንበላቸው ለእኛ ተሰጥተዋል” ብለህ በንቀት የተናገርኸውን እኔ እግዚአብሔር እንደ ሰማሁ በዚያን ጊዜ ታውቃለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ ባድማ የተደረጉ ስለ ሆነ በእኛ ቊጥጥር ሥር እንዲሆኑ ተሰጥተውናል’ ብላችሁ በእስራኤል ተራራዎች ላይ የተናገራችሁትን የንቀት ንግግር እኔ እግዚአብሔር የሰማሁ መሆኔን ወደፊት ታውቃላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ‘እቲ እምባታት እስራኤል በረኻ ኾይኑ፥ ብልዒ ክኸውን ድማ ንኣና ተወፍዩ እዩ’ ኢልካ ዝተዛረብካዮ ዅሉ ፀርፍኻ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝሰማዕኽዎ ኽትፈልጥ ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ነኽራን እስራኤል፡ በረኻ ዀይኑ፡ ብልዒ ኪኸውን ድማ ንኣና ተወፍዩ እዩ፡ ኢልካ እተዛረብካዮ ዂሉ ጸርፍኻ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝሰማዕክዎ ኽትፈልጥ ኢኻ። |