Ezekiel 35:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እግዚኣብሄር ምዃነይ ክትፈልጡ ኢኹም፡ ነቲ ኣብ ልዕሊ ኣኽራን እስራኤል ዝበልካዮ ዅሉ ጸርፍታትካ ድማ ከም ዝሰማዕክዎ፡ በረኻ እዮም፡ ክንጠፍኦም ተዋሂቦምና እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አን​ተም፦ ፈር​ሰ​ዋል፤ መብ​ልም ሆነው ለእኛ ተሰ​ጥ​ተ​ዋል ብለህ በእ​ስ​ራ​ኤል ተራ​ሮች ላይ የተ​ና​ገ​ር​ኸ​ውን ስድብ ሁሉ እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እንደ ሰማ​ሁት ታው​ቃ​ለህ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም። ፈርሰዋል መብልም ሆነው ለእኛ ተሰጥተዋል ብለህ በእስራኤል ተራሮች ላይ የተናገርኸውን ስድብ ሁሉ እኔ እግዚአብሔር እንደ ሰማሁት ታውቃለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእስራኤል ተራሮች ላይ “ፈርሰዋል እንድንበላቸው ለእኛ ተሰጥተዋል” ብለህ የተናገርኸውን ስድብ ሁሉ እኔ ጌታ እንደ ሰማሁት ታውቃለህ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ ህንተ፥ እስራኤልያ ደረቱ መላ አቴድኖ፤ ኑን ኡንቱንታ ማና ማላ፥ ኑዉ እመቴድኖ’ ጊደ፥ ሃሳዬዳ ቦርያ ኡባ ታን መና ጎዳይ ስሴዳዋ ህንተ ሄ ዎደ ኤራና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay hintte, Israa'eeliyaa deretuu mela atteeddino; nuuni unttuntta maana mala, nuw imetteeddino› giide, haasayeedda boriyaa ubbaa taani Med'inaa Goday siseeddawaa hintte he wode erana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye Isra7eele zumata gishshas neni, ‹Istti asi bayndaso gidida; nu istta maana mala nuus imettida› gaada ne kadhen yootidayssa tani GODAY siyidayssa neni he wode erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስራኤሌ ዙማታ ጊሻስ ኔኒ፥ ‹ኢስቲ ኣሲ ባይንዳሶ ጊዲዳ፤ ኑ ኢስታ ማና ማላ ኑስ ኢሜቲዳ› ጋዳ ኔ ካን ዮቲዳይሳ ታኒ ጎዳይ ሲዪዳይሳ ኔኒ ሄ ዎዴ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ፥ ‘እስራኤለ ደረት ባይሳ አትዶሶና፤ ኑኒ ምድ ይሳና መላ ኑስ እመትዶሶና’ ግድ፥ ጫይዳ ጫሻ ኡባ ታኒ ጎዳይ ስእዳይሳ ህንተ ሄ ዎደ ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte, ‘Isra7eele dereti baysa attidosona; nuuni midi dhaysana mela nuus imetidosona’ gidi, cayida cashsha ubbaa taani Goday si7idaysa hinte he wode erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም ስለ እስራኤል ተራሮች፣ “ጠፍ ሆነዋል፤ ቦጫጭቀን እንድንበላቸው ለእኛ ተሰጥተዋል” ብለህ በንቀት የተናገርኸውን እኔ እግዚአብሔር እንደ ሰማሁ በዚያን ጊዜ ታውቃለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ ባድማ የተደረጉ ስለ ሆነ በእኛ ቊጥጥር ሥር እንዲሆኑ ተሰጥተውናል’ ብላችሁ በእስራኤል ተራራዎች ላይ የተናገራችሁትን የንቀት ንግግር እኔ እግዚአብሔር የሰማሁ መሆኔን ወደፊት ታውቃላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ‘እቲ እምባታት እስራኤል በረኻ ኾይኑ፥ ብልዒ ክኸውን ድማ ንኣና ተወፍዩ እዩ’ ኢልካ ዝተዛረብካዮ ዅሉ ፀርፍኻ፥ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝሰማዕኽዎ ኽትፈልጥ ኢኻ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ነኽራን እስራኤል፡ በረኻ ዀይኑ፡ ብልዒ ኪኸውን ድማ ንኣና ተወፍዩ እዩ፡ ኢልካ እተዛረብካዮ ዂሉ ጸርፍኻ ኣነ እግዚኣብሄር ከም ዝሰማዕክዎ ኽትፈልጥ ኢኻ።