Ezekiel 35:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ከምቲ ካብ ጽልኢኹም ኣብ ልዕሊኦም ዝገበርኩምዎ ቍጥዓኹምን ቅንኢኹምን ክገብር እየ። ክፈርደኩም ከለኹ ድማ ኣብ መንጎኦም ክፍለጥ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ እኔ ሕያው ነኝ! እንደ ቍጣህ መጠን፥ እነ​ር​ሱ​ንም ጠል​ተህ እን​ዳ​ደ​ረ​ግ​ኸው እንደ ቅን​አ​ትህ መጠን እኔ እፈ​ር​ድ​ብ​ሃ​ለሁ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ በፈ​ረ​ድ​ሁ​ብ​ህም ጊዜ በእ​ነ​ርሱ ዘንድ የታ​ወ​ቅሁ እሆ​ና​ለሁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና እንደ ቍጣህ መጠን እነርሱንም ጠልተህ እንዳደረግኸው እንደ ቅንዓትህ መጠን እኔ እሠራለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ በፈረድሁብህም ጊዜ በእነርሱ ዘንድ የታወቅሁ እሆናለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ እነርሱን ጠልተህ እንዳደረግኸው እንደ ቁጣህና እንደ ቅናትህ መጠን አደርጋለሁ፤ በፈረድሁብህም ጊዜ በእነርሱ መካከል ማንነቴን አስታውቃለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ፤ ህንተ ኡንቱንታ ሞርኪደ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ይሎተዳ ይሉዋዳንነ ቃናቴዳ ቃናትያዳን፥ ታን ህንተዉ ዛራና። ታን ህንተና ፕርድያ ዎደ፥ ታን ታናተ ህንተና ኤርሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay; hintte unttuntta morkkiide, unttunttu bolla yiloteedda yiluwaadaaninne k'anaateedda k'anaatiyaadan, taani hinttew zaarana. Taani hinttena pirddiyaa wode, Taani taanatetsaa hinttena erissana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY tani de7o Xoos gididayssan caaqqays; intte istta ixxiza gaason, intte istta bolla qonccisida hanqonne qanaate keena ta intte bolla pirdana; ta intte bolla pirdiza wode tanateththay istta giddon erettana mala ta ooththana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታኒ ዴኦ ጾስ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፤ ኢንቴ ኢስታ ኢጺዛ ጋሶን፥ ኢንቴ ኢስታ ቦላ ቆንጪሲዳ ሃንቆኔ ቃናቴ ኬና ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዳና፤ ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዲዛ ዎዴ ታናቴይ ኢስታ ጊዶን ኤሬታና ማላ ታ ኦና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ኤንታ ሞርክድ፥ ኤንታ ቦላ ይሎትዳ ግሾነ ቃናትዳ ግሾ ታ ህንተና ሴራና። ታ ህንተና ፕርድያ ዎደ ታኒ ታና ግደይሳ ህንተና ኤርሳና።’
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte enta morkidi, enta bolla yilotida gishonne qanaatida gisho ta hintew seerana. Ta hintena pirdiya wode taani tana gideysa hintena erisana.’
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ከጥላቻችሁ የተነሣ በእነርሱ ላይ በገለጣችሁት ቍጣና ቅናት ልክ እፈርድባችኋለሁ፤ በእናንተም ላይ በምፈርድበት ጊዜ፣ ማንነቴ በእነርሱ መካከል እንዲታወቅ አደርጋለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም እኔ ልዑል እግዚአብሔር ሕያው እንደ መሆኔ በሕዝቤ ላይ ባላችሁ ጥላቻ ምክንያት ያሳያችሁት ቊጣና ምቀኝነት ሁሉ ተገቢውን ቅጣት እሰጣችኋለሁ። እነርሱም እናንተን በምቀጣበት ጊዜ የምቀጣችሁ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን እንዲያውቁ አደርጋለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ኣነ ህያው እየ፥ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ ኣነ ኸምቲ ቝጥዓኻን፥ ከምቲ ፀሊእኻ ዝገበርካዮም ቅንኣትካን ክገብር እየ፤ ምስ ፈረድኩኻ ኸዓ፥ ኣብ ማእኸሎም ርእሰይ ከፍልጥ እየ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣነ ኸምቲ ዂራኻን፡ ከምቲ ጸሊእካ ዝገበርካዮም ቅንኣትካን ክገብር እየ። ምስ ፈረድኩኻ ኸኣ፡ ኣብ ማእከሎም ርእሰይ ከፍልጥ እየ።