Ezekiel 35:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ከምቲ ካብ ጽልኢኹም ኣብ ልዕሊኦም ዝገበርኩምዎ ቍጥዓኹምን ቅንኢኹምን ክገብር እየ። ክፈርደኩም ከለኹ ድማ ኣብ መንጎኦም ክፍለጥ እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝ! እንደ ቍጣህ መጠን፥ እነርሱንም ጠልተህ እንዳደረግኸው እንደ ቅንአትህ መጠን እኔ እፈርድብሃለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ በፈረድሁብህም ጊዜ በእነርሱ ዘንድ የታወቅሁ እሆናለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና እንደ ቍጣህ መጠን እነርሱንም ጠልተህ እንዳደረግኸው እንደ ቅንዓትህ መጠን እኔ እሠራለሁ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር፤ በፈረድሁብህም ጊዜ በእነርሱ ዘንድ የታወቅሁ እሆናለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ እኔ ሕያው ነኝና ይላል ጌታ እግዚአብሔር፥ እነርሱን ጠልተህ እንዳደረግኸው እንደ ቁጣህና እንደ ቅናትህ መጠን አደርጋለሁ፤ በፈረድሁብህም ጊዜ በእነርሱ መካከል ማንነቴን አስታውቃለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ታ ደኡዋን ጫቃይ፤ ህንተ ኡንቱንታ ሞርኪደ፥ ኡንቱንቱ ቦላ ይሎተዳ ይሉዋዳንነ ቃናቴዳ ቃናትያዳን፥ ታን ህንተዉ ዛራና። ታን ህንተና ፕርድያ ዎደ፥ ታን ታናተ ህንተና ኤርሳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday ta de'uwaan c'aak'k'ay; hintte unttuntta morkkiide, unttunttu bolla yiloteedda yiluwaadaaninne k'anaateedda k'anaatiyaadan, taani hinttew zaarana. Taani hinttena pirddiyaa wode, Taani taanatetsaa hinttena erissana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas Ubbaa Haariza GODAY tani de7o Xoos gididayssan caaqqays; intte istta ixxiza gaason, intte istta bolla qonccisida hanqonne qanaate keena ta intte bolla pirdana; ta intte bolla pirdiza wode tanateththay istta giddon erettana mala ta ooththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ ታኒ ዴኦ ጾስ ጊዲዳይሳን ጫቃይስ፤ ኢንቴ ኢስታ ኢጺዛ ጋሶን፥ ኢንቴ ኢስታ ቦላ ቆንጪሲዳ ሃንቆኔ ቃናቴ ኬና ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዳና፤ ታ ኢንቴ ቦላ ፒርዲዛ ዎዴ ታናቴይ ኢስታ ጊዶን ኤሬታና ማላ ታ ኦና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ኤንታ ሞርክድ፥ ኤንታ ቦላ ይሎትዳ ግሾነ ቃናትዳ ግሾ ታ ህንተና ሴራና። ታ ህንተና ፕርድያ ዎደ ታኒ ታና ግደይሳ ህንተና ኤርሳና።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte enta morkidi, enta bolla yilotida gishonne qanaatida gisho ta hintew seerana. Ta hintena pirdiya wode taani tana gideysa hintena erisana.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ፤ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ፤ ከጥላቻችሁ የተነሣ በእነርሱ ላይ በገለጣችሁት ቍጣና ቅናት ልክ እፈርድባችኋለሁ፤ በእናንተም ላይ በምፈርድበት ጊዜ፣ ማንነቴ በእነርሱ መካከል እንዲታወቅ አደርጋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም እኔ ልዑል እግዚአብሔር ሕያው እንደ መሆኔ በሕዝቤ ላይ ባላችሁ ጥላቻ ምክንያት ያሳያችሁት ቊጣና ምቀኝነት ሁሉ ተገቢውን ቅጣት እሰጣችኋለሁ። እነርሱም እናንተን በምቀጣበት ጊዜ የምቀጣችሁ እኔ እግዚአብሔር መሆኔን እንዲያውቁ አደርጋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ኣነ ህያው እየ፥ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፤ ኣነ ኸምቲ ቝጥዓኻን፥ ከምቲ ፀሊእኻ ዝገበርካዮም ቅንኣትካን ክገብር እየ፤ ምስ ፈረድኩኻ ኸዓ፥ ኣብ ማእኸሎም ርእሰይ ከፍልጥ እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ፡ ኣነ ህያው እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ኣነ ኸምቲ ዂራኻን፡ ከምቲ ጸሊእካ ዝገበርካዮም ቅንኣትካን ክገብር እየ። ምስ ፈረድኩኻ ኸኣ፡ ኣብ ማእከሎም ርእሰይ ከፍልጥ እየ። |