Ezekiel 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምኽንያቱ፡ እዞም ክልተ ኣህዛብን እዘን ክልተ ሃገራትን ናተይ ኪዀና እየን፡ ንሕና ድማ ክንወርሰን ኢና። እግዚኣብሄር ኣብኡ ከሎ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “እግዚአብሔርም በዚያ ሳለ፥ አንተ፥ እነዚህ ሁለቱ ሕዝቦች፥ እነዚህም ሁለቱ ሀገሮች ለእኔ ይሆናሉ፤ እኔም እወርሳቸዋለሁ ብለሃልና፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም በዚያ ሳለ፥ አንተ። እነዚህ ሁለቱ ሕዝቦች እነዚህም ሁለቱ አገሮች ለእኔ ይሆናሉ እኛም እንወርሳቸዋለን ብለሃልና |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ በዚያ ሳለ፥ አንተ ግን፦ “እነዚህ ሁለቱ ሕዝቦችና እነዚህ ሁለቱ አገሮች ለእኔ ይሆናሉ እኛም እንወርሳቸዋለን” ብለሃልና፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ ‘ታን መና ጎዳይ እስራኤልያነ ይሁዳ ቢታቱዋን ደእሺና ህንተ፥ ሀ ላኡ ካዉተቱዋነ ሀ ላኡ ቢታቱዋ ኑን ኦይቃና፤ ኡንቱንቱ ኑሳ ግዳና ጌዳ ድራዉ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | « ‹Taani Med'inaa Goday Israa'eeliyaanne Yihudaa biittatuwaan de'ishiina hintte, ha laa"u kawutetsatuwaanne ha laa"u biittatuwaa nuuni oyk'k'ana; unttunttu nuussa gidana geedda diraw, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Tani GODAY heen dishin intte, ‹Hayti nam7u kawoteththatinne nam7u dereti nuus gidana; nunikka istta laattana› gideta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ታኒ ጎዳይ ሄን ዲሺን ኢንቴ፥ ‹ሃይቲ ናምኡ ካዎቴቲኔ ናምኡ ዴሬቲ ኑስ ጊዳና፤ ኑኒካ ኢስታ ላታና› ጊዴታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታኒ ጎዳይ እስራኤለንነ ይሁዳን ደእሽን ህንተ፥ ‘ሀ ናምኡ ካዎተታነ ሀ ናምኡ ቢታታ ኑ ኦይካና፤ ኤንቲ ኑባ ግዳና ግዳ ግሾ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Taani Goday Isra7eeleninne Yihudan de7ishin hinte, ‘Ha nam7u kawotethatanne ha nam7u biittata nu oykana; enti nubaa gidana gida gisho, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ ‘እኔ እግዚአብሔር በዚያ እያለሁ፣ “እነዚህ ሁለት ሕዝቦችና ሁለት አገሮች የእኛ ይሆናሉ፤ እኛም እንወርሳቸዋለን።” ብለሃልና፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ ‘እኔ እግዚአብሔር እዚያ ያለሁ ብሆንም እንኳ ሁለቱን ሕዝቦች፥ ማለት ይሁዳንና እስራኤልን፥ እንዲሁም ምድራቸውን ጭምር የእናንተ አድርጋችሁ ለመውረስ አስባችሁ ነበር። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እግዚኣብሄር ኣብኣ እንተሎስ፥ ንስኻ እዞም ክልተ ህዝብን፥ እዘን ክልተ ሃገርን ናተይ ክኾኑ፥ ንሕናውን ክንወርሰን ኢና ኢልካ ኢኻ እሞ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብኣ ኸሎስ፡ ንስኻ፡ እዞም ክልተ ህዝብን እዘን ክልተ ሃገርን ናተይ ኪዀኑ፡ ንሕና ኽንወርሶም ኢና፡ ኢልካ ኢኻ እሞ፡ |