Ezekiel 34:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ምሳታቶም ምዃነይን ንሳቶም ቤት እስራኤል ህዝበይ ምዃኖምን ኪፈልጡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ካ​ቸው ከእ​ነ​ርሱ ጋር እን​ዳ​ለሁ፥ እነ​ር​ሱም የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያው​ቃሉ፥ ይላል ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነርሱም የእስራኤል ቤት ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እኔ ጌታ አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነዚያ የእስራኤል ቤትም ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ታን መና ጎዳይ፥ ኡንቱንቱ ጾሳይ ኡንቱንቱና ደእያዋነ እስራኤልያ አሳይ ታ አሳ ግድያዋ ኤራና። ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode unttunttu taani Med'inaa Goday, unttunttu S'oossay unttunttunna de'iyaawaanne Israa'eeliyaa Asay ta asaa gidiyaawaa erana. Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani GODAY istta Xoossay isttara dizayssanne Isra7eele keeththi ta dere gididayssa he wode istti erana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ኢስታራ ዲዛይሳኔ ኢስራኤሌ ኬ ታ ዴሬ ጊዲዳይሳ ሄ ዎዴ ኢስቲ ኤራና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ኤንቲ ታኒ ጎዳይ፥ ኤንታ ፆሳይ ኤንታራ ደኤይሳነ እስራኤለ አሳይ ታ አሰ ግደይሳ ኤንቲ ኤራና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode enti taani Goday, enta Xoossay entara de7eysanne Isra7eele asay ta ase gideysa enti erana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚያም እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንደ ሆንሁ፤ የእስራኤል ቤት የሆኑት እነርሱም ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፣ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱ እኔ አምላካቸው እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር እንደ ሆንኩና እስራኤላውያን የእኔ ሕዝብ መሆናቸውን ያውቃሉ፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ምስኣቶም ከም ዝኾንኩ፥ እቶም ቤት እስራኤልውን ህዝበይ ከም ዝኾኑ ኽፈልጡ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾምሲ ምሳታቶም ከም ዝዀንኩ፡ እቶም ቤት እስራኤልውን ህዝበይ ከም ዝዀኑ ኺፈልጡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ።