Ezekiel 34:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ምሳታቶም ምዃነይን ንሳቶም ቤት እስራኤል ህዝበይ ምዃኖምን ኪፈልጡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነርሱም የእስራኤል ቤት ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነርሱም የእስራኤል ቤት ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እኔ ጌታ አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንዳለሁ፥ እነዚያ የእስራኤል ቤትም ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፥ ይላል ጌታ እግዚአብሔር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ኡንቱንቱ ታን መና ጎዳይ፥ ኡንቱንቱ ጾሳይ ኡንቱንቱና ደእያዋነ እስራኤልያ አሳይ ታ አሳ ግድያዋ ኤራና። ኡባ ሞድያ ጾሳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode unttunttu taani Med'inaa Goday, unttunttu S'oossay unttunttunna de'iyaawaanne Israa'eeliyaa Asay ta asaa gidiyaawaa erana. Ubbaa Mooddiyaa S'oossay hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani GODAY istta Xoossay isttara dizayssanne Isra7eele keeththi ta dere gididayssa he wode istti erana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ጎዳይ ኢስታ ጾሳይ ኢስታራ ዲዛይሳኔ ኢስራኤሌ ኬ ታ ዴሬ ጊዲዳይሳ ሄ ዎዴ ኢስቲ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ኤንቲ ታኒ ጎዳይ፥ ኤንታ ፆሳይ ኤንታራ ደኤይሳነ እስራኤለ አሳይ ታ አሰ ግደይሳ ኤንቲ ኤራና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode enti taani Goday, enta Xoossay entara de7eysanne Isra7eele asay ta ase gideysa enti erana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም እኔ እግዚአብሔር አምላካቸው ከእነርሱ ጋር እንደ ሆንሁ፤ የእስራኤል ቤት የሆኑት እነርሱም ሕዝቤ እንደ ሆኑ ያውቃሉ፣ ይላል ጌታ እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነርሱ እኔ አምላካቸው እግዚአብሔር ከእነርሱ ጋር እንደ ሆንኩና እስራኤላውያን የእኔ ሕዝብ መሆናቸውን ያውቃሉ፤ እኔ ልዑል እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾም ምስኣቶም ከም ዝኾንኩ፥ እቶም ቤት እስራኤልውን ህዝበይ ከም ዝኾኑ ኽፈልጡ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣነ እግዚኣብሄር ኣምላኾምሲ ምሳታቶም ከም ዝዀንኩ፡ እቶም ቤት እስራኤልውን ህዝበይ ከም ዝዀኑ ኺፈልጡ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ። |