Ezekiel 34:28 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደጊም ግዳይ ኣህዛብ ኣይኪዀኑን እዮም፣ እንስሳታት እታ ሃገር እውን ኣይኪበልዕዎምን እዮም። ግናኸ ብሰላም ኪነብሩ እዮም፣ ሓደ እኳ ዜፍርህ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ግ​ዲህ ለአ​ሕ​ዛብ ንጥ​ቂያ አይ​ሆ​ኑም፤ የም​ድ​ርም አራ​ዊት አይ​በ​ሉ​አ​ቸ​ዋም፤ ተዘ​ል​ለ​ውም ይቀ​መ​ጣሉ፤ የሚ​ያ​ስ​ፈ​ራ​ቸ​ውም የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንግዲህም ለአሕዛብ ንጥቂያ አይሆኑም የምድርም አራዊት አይበሉአቸውም፤ ተዘልለውም ይቀመጣሉ የሚያስፈራቸውም የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከእንግዲህም ለሕዝቦች ብዝበዛ አይሆኑም፥ የምድርም አራዊት አይበሉአቸውም፤ በሰላም ይኖራሉ የሚያስፈራቸውም አይኖርም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ኡንቱንቱ ሀራ ካዉተቶ ቦንቂያባ ግድክኖ፤ ቢታን ደእያ ዶአቱካ ኡንቱንታ ሚክኖ። አያይነ ዳጋንናን፥ ኡንቱንቱ ሳሮ ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, unttunttu hara kawutetsatoo bonk'k'iyaabaa gidikkino; biittan de'iyaa do'atuukka unttuntta miikkino. Ayaynne dagantsennan, unttunttu saro de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye hara kawoteththati istta bonqqettenna; wora do7atikka istta puuzettenna; istti saron daana; istta babisana miishshi deenna
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ሃራ ካዎቴቲ ኢስታ ቦንቄቴና፤ ዎራ ዶኣቲካ ኢስታ ፑዜቴና፤ ኢስቲ ሳሮን ዳና፤ ኢስታ ባቢሳና ሚሺ ዴና
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀራ ካዎተት ኤንታ ቦንቆኮና፤ ቢታን ደእያ ዶአት ኤንታ ሞኮና፤ አይኮይካ ዳጋንና ኤንቲ ሳሮ ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hara kawotethati enta bonqokona; biittan de7iya do7ati enta mookonna; aykoyka daganthonna enti saro daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ ለሌሎች ሕዝቦች ንጥቂያ አይዳረጉም፤ የዱር አራዊት አይቦጫጭቋቸውም፤ በሰላም ይኖራሉ፤ የሚያስፈራቸውም አይኖርም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከዚያም በኋላ አሕዛብ አይመዘብሩአቸውም፤ አራዊትም ገድለው አይቦጫጭቁአቸውም፤ የሚያስፈራቸው ሳይኖር በሰላም ይኖራሉ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ድሕሪዙይ ዘመተ ኣህዛብ ኣይኾኑን እዮም። ኣራዊት ምድሪ ኸዓ ኣይበልዕዎምን እዮም፤ አረ ሃዲኦም ክነብሩ እዮም፤ ዘፍርሖምውን የለን።
Amharic Tigrinya 2011 ድሕርዚ ዘመተ ህዝብታት ኣይኪዀኑን እዮም፡ ኣራዊት ምድሪ ኸኣ ኣይኪበልዕዎምን እዮም። ኤረ ሀዲኦም ኪነብሩ እዮም፡ ዜፍርሆምውን የልቦን።