Ezekiel 34:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ጽቡቕ መጓሰዪ ምብላዕ፡ ነቲ ተረፍ መጓሰኻ ግና ብእግርኻ ክትረግጾ፡ ንእሽቶ ነገር ድዩ፧ ካብቲ ዓሚቝ ማያት ከኣ ሰተኻ፡ ነቶም ተረፍ ግና ብእግርኻ ኽትብክሎም ኣሎካ፧ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የቀረውን ማሰማርያችሁን በእግራችሁ የረገጣችሁት፥ የተሰማራችሁበት መልካሙ መሰማርያ ባይበቃችሁ ነውን? የቀረውንስ ውኃ በእግራችሁ ያደፈረሳችሁት፥ ጥሩውን ውኃ መጠጣታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የቀረውን ማሰማርያችሁን በእግራችሁ የረገጣችሁት፥ በመልካሙ ማሰማርያ መሰማራታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? የቀረውንስ ውኃ በእግራችሁ ያደፈረሳችሁት፥ ጥሩውን ውኃ መጠጣታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የቀረውን ማሰማርያችሁን በእግራችሁ የረገጣችሁት፥ በመልካሙ ማሰማርያ መሰማራታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? የቀረውንስ ውኃ በእግራችሁ ያደፈረሳችሁት፥ ጥሩውን ውኃ መጠጣታችሁ ባይበቃችሁ ነውን? |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ሎኦ ቆሩዋን ሄመትያዌ ግዳና ይኔ፥ አቴዳ ማታ ህንተ ገድያን የሬያዌ? ቃይ ህንተ ጽሎ ሃ ኡሽያዌ ግዳና ይኔ፥ አቴዳ ሃ ገድያን ቡሉቂያዌ? |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte lo"o k'ooruwaan heemettiyaawe gidana d'ayinee, atteeda maataa hintte gediyaan yed'ereetsiyaawe? K'ay hintte s'illo haatsaa ushiyaawe gidana d'ayinee, atteeda haatsaa gediyaan bulluk'k'iyaawe? |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Cilila qooron intte heemettizayssi inttes gidennee? Mishin attida maata intte yedhettana bessizee? Intte xillo haath uyizayssi inttes gidennee? Attidayssa intte intte tohon bulqosanaas bessizee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጪሊላ ቆሮን ኢንቴ ሄሜቲዛይሲ ኢንቴስ ጊዴኔ? ሚሺን ኣቲዳ ማታ ኢንቴ ዬታና ቤሲዜ? ኢንቴ ጺሎ ሃ ኡዪዛይሲ ኢንቴስ ጊዴኔ? ኣቲዳይሳ ኢንቴ ኢንቴ ቶሆን ቡልቆሳናስ ቤሲዜ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ሎኦ ቆሮን ሄመተይስ ግዶና እፅን፥ አትዳ ማታ ቶሆን የቲ? ቃስ ህንተ ፅሎ ሃ ኡየይስ ግዶና እፅን፥ አትዳ ሃ ቶሆን ቡሎየቲ? |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte lo77o qooron heemmeteysi gidonna ixin, attida maata tohon yedheetii? Qassi hinte xillo haathi uyeysi gidonna ixin, attida haatha tohon buulloyetii? |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በለምለሙ መስክ ላይ መመገቡ አይበቃችሁምን? የተረፈውን መሰማሪያችሁን ደግሞ በእግራችሁ መረጋገጥ ይገባችኋልን? ንጹሕ ውሃ መጠጣቱ አይበቃችሁምን? የተረፈውንስ በእግራችሁ ማደፍረስ ይገባችኋልን? |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከመልካሙ መሰማሪያ የተመገባችሁት አንሶ ነውን? የቀረውን መሰማሪያችሁን በእግራችሁ የምትረግጡት? የጠራ ውሃ ከጠጣችሁ በኋላ የቀረውን ማደፍረስ አለባችሁን? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ዝተረፈ መውፈሪኹም በእጋርኩም እትረግፅዎስ ኣብቲ ልሙዕ ምውዓልዶ ውሒዱኩም እዩ? ነቲ ዝተረፈ ማይ በእጋርኩም እትዘርግዎኸ፥ እቲ ፅሩይ ማይ ምስታይዶ ውሒዱኩም እዩ? |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ኻብ መውዓሊኹም ዝተረፈ በእጋርኩም እትረግጽዎስ፡ ኣብቲ ልሙዕ ሸኻ ምውዓልዶ ውሒዱኩም እዩ ነቲ ዝተረፈ ማይ በእጋርኩም እትዘርግዎስ፡ እቲ ጽሩይ ማይ ምስታይዶ ውሒዱኩም እዩ |