Ezekiel 34:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነቲ ዝጠፍአ፡ ነቲ እተባረረ፡ ክመልሶ እየ፡ ነቲ እተሰብረ ድማ ክኣስሮ፡ ነቲ ዝሓመመ ድማ ከበርትዖ እየ። ነቶም ስብሕን ሓያላትን ግና ከጥፍኦም እየ፤ ብፍርዲ ክምግቦም እየ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የጠፋውንም እፈልጋለሁ፤ የባዘነውንም እመልሳለሁ፤ የተሰበረውንም እጠግናለሁ፤ የደከመውንም አጸናለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውንም እጠብቃለሁ፤ በፍርድም እጠብቃቸዋለሁ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የጠፋውንም እፈልጋለሁ የባዘነውንም እመልሳለሁ የተሰበረውንም እጠግናለሁ የደከመውንም አጸናለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውንም አጠፋለሁ፤ በፍርድም እጠብቃቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጠፋውን እፈልጋለሁ፥ የባዘነውን እመልሳለሁ፥ የተሰበረውንም እጠግናለሁ የደከመውንም አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን አጠፋለሁ፤ በፍትሕም እጠብቀዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባዬዳዋ ኮያና፤ ዎራ ቤዳዋ ዛራና፤ መኤዳዋ ኮላና፤ ሀርጌዳዋካ ፓና። ሽን ሞዳዋነ ምኔዳዋ ይሳና፤ አያዉ ጎፐ፥ ታን ሱረ ፕርድያ ሄንንቻ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Bayeeddawaa koyana; wora beeddawaa zaarana; me"eeddawaa koolana; harggeeddawaakka patsana. Shin mod'd'eeddawaanne minneeddawaa d'ayissana; ayaw gooppe, taani suure pirddiyaa hentsanchchaa» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani dhaydayssa koyana; toylattidayssaka zaarana; meqqidayssa koolana; daaburdayssaka minththeththana. Gido attiin tani modhdhidaytanne minnidayta dhayssana; wudeza wogara heemmana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ይዳይሳ ኮያና፤ ቶይላቲዳይሳካ ዛራና፤ ሜቂዳይሳ ኮላና፤ ዳቡርዳይሳካ ሚንና። ጊዶ ኣቲን ታኒ ሞዳይታኔ ሚኒዳይታ ይሳና፤ ዉዴዛ ዎጋራ ሄማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ይዳይሳ ኮያና፤ በትዳይሳ ዛራና፤ መቅዳይሳ ኮላና፤ ሀርግዳይሳ ፓና። ሽን ታኒ ሱረ ፕርድያ ሄንንቾ ግድያ ግሾ ገነን ሞዳይሳነ ምንዳይሳ ይሳና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani dhayidaysa koyana; betidaysa zaarana; meqidaysa koolana; hargidaysa pathana. Shin taani suure pirdiya henthancho gidiya gisho genen modhidaysanne minnidaysa dhaysana” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጠፉትን እፈልጋለሁ፤ የባዘኑትንም እመልሳለሁ። የተጐዱትን እጠግናለሁ፤ የደከሙትንም አበረታለሁ፤ የወፈረውንና የበረታውን ግን አጠፋለሁ። መንጋውን በፍትሕ እጠብቃለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የጠፉትን እፈልጋለሁ፤ የባዘኑትን እመልሳለሁ፤ የተሰበሩትን እጠግናለሁ፤ ደካሞችን አበረታለሁ፤ እኔ ትክክለኛ እረኛ ስለ ሆንኩ በግፍ የሰቡትንና ብርቱዎች የሆኑትን አጠፋለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ዝጠፍአት ክደሊ፥ እተባረረት ክመልስ፥ እተሰብረት ክፅግን፥ ዝደኸመት ከዓ ኸበርትዕ፥ ነታ ዝሰብሐትን ዝበርትዐትን ግና ኸጥፍእ፥ ብፍትሒውን ክጓስየን እየ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዝጠፍኤት ክደሊ፡ እተባረረት ክመልስ፡ እተሰብረት ክዘንን፡ ዝሐመቐት ከኣ ከጽንዕ፡ ነታ ዝሰብሔት ዝበርትዔትን ግና ከጥፍእ፡ ብፍርዲውን ክጓስየን እየ። |