Ezekiel 34:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። እንሆ፡ ኣንጻር ጓሶት ኣሎኒ፤ መጓሰይ ድማ ካብ ኢዶም ክሓትትን ነቲ መጓሰ ምግፋፍ ከም ዘቋርጻን ክገብራ እየ፤ እቶም ጓሶት ድማ ድሕሪ ደጊም ንርእሶም ኣይክምገቡን እዮም፤ መጓሰይ ካብ ኣፎም ከድሕን እየ እሞ፡ መግቦም ከይከውን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በእረኞች ላይ ነኝ፤ በጎችንም ከእጃቸው እፈልጋለሁ፤ በጎችንም ከማሰማራት አስተዋቸዋለሁ፤ ከዚያም ወዲያ እረኞች በጎችን አያሰማሩም፤ በጎችንም ከአፋቸው አድናለሁ፤ መብልም አይሆኑላቸውም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ በእረኞች ላይ ነኝ፥ በጎቼንም ከእጃቸው እፈልጋለሁ፥ በጎቼንም ከማሰማራት አስተዋቸዋለሁ። ከዚያም ወዲያ እረኞች ራሳቸውን አያሰማሩም፤ በጎቼንም ከአፋቸው አድናለሁ፥ መብልም አይሆኑላቸውም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ በእረኞች ላይ ነኝ፥ መንጋዎቼን ከእጃቸው እፈልጋለሁ፥ መንጋዎቼን ከማሰማራት አስተዋቸዋለሁ። ከዚያም ወዲያ እረኞች ራሳቸውን አያስማሩም፤ በጎቼንም ከአፋቸው አድናለሁ፥ መብልም አይሆኑላቸውም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ህንተ ሄንንቻቶ ሞርከ፤ ታ ዉደቱዋ ታን ህንተፐ አካና፤ ታን ህንተና ላኤን ኡንቱንቶ ሄንንቻ ከስከ። ሀዋፐ ስንዉ ህንተ ህንተ ጻላላ ሄሚደ ደእክታ። ታ ዉደቱዋ ታን ህንተፐ ዎ አካና፤ ሀዋፐ ስንን ኡንቱንቱ ህንተዉ ቁማ ከስክኖ። ታን ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani hintte hentsanchchatoo morkke; ta wudetuwaa taani hintteppe akkana; taani hinttena laa"entso unttunttoo hentsanchchaa kessikke. Hawaappe sintsaw hintte hintte s'alalaa heemmiidde de'ikkita. Ta wudetuwaa taani hintteppe wotsa akkana; hawaappe sintsan unttunttu hinttew k'uma kesikkino. Taani Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, ‹Tani ta heenththanchchata bolla dendadis; ta wudeta gishshas ta istta oychchana; hayssafe guye heenththanchchati banttana xeellontta malanne ta wudeza heemmontta mala ooththana; istta doonappe tani ta wudeza yegisana. Hayssafe guye isttas quma gidettenna› gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ታኒ ታ ሄንንቻታ ቦላ ዴንዳዲስ፤ ታ ዉዴታ ጊሻስ ታ ኢስታ ኦይቻና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ሄንንቻቲ ባንታና ጼሎንታ ማላኔ ታ ዉዴዛ ሄሞንታ ማላ ኦና፤ ኢስታ ዶናፔ ታኒ ታ ዉዴዛ ዬጊሳና። ሃይሳፌ ጉዬ ኢስታስ ቁማ ጊዴቴና› ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ ህንተዉ፥ ሄንንቾሆታስ ሞርከ ግዳና፤ ታ ዶርሳታ ታኒ ህንተፈ ኤካና፤ ታ ህንተና ናምአን ኤንታዉ ሄንንቾ ኦከ። ህዛፐ ጉየ ህንተ ህንተና ሄምሸ ደኤከታ። ታ ዶርሳታ ታ ህንተፈ ኤካና፤ ህዛፐ ኤንቲ ህንተዉ ካ ግዶኮና” ያጌስ ኡባ ሃርያ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta hintew, henthanchohotas morke gidana; ta dorsata taani hintefe ekana; ta hintena nam7antho entaw henthancho oothike. Hizape guye hinte hintena heemmishe de7eketa. Ta dorsata ta hintefe ekana; hizape enti hintew kathi gidokona” yaagees Ubbaa Haariya Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እኔ በእረኞች ላይ ተነሥቻለሁ፤ ስለ መንጋዬ እጠይቃቸዋለሁ፤ ከእንግዲህ እረኞች ራሳቸውን መመገብ እንዳይችሉ፣ መንጋዬን እንዳያሰማሩ አደርጋለሁ። መንጋዬን ከአፋቸው አስጥላለሁ፤ ከእንግዲህም ምግብ አይሆናቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ ልዑል እግዚአብሔር የበጎቹን እረኞች እቃወማለሁ፤ በጎቹን ከእረኞች እጅ ወስጄ እንዳያሰማሩአቸው አደርጋለሁ፤ ከእንግዲህ ወዲህ እረኞቹ ራሳቸውን አይመግቡም፤ ለእነርሱም ምግብ እንዳይሆኑ በጎቼን ከእነርሱ አፍ አስጥላለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ እንሆ ኣብ ልዕሊ ጓሶት እየ፤ ኣባጊዐይ ከዓ ኻብ ኢዶም ክደልየን እየ። እቶም ጓሶት መሊሶም ንርእሶም ከይጓስዩስ፥ ጓስነት ኣባጊዐይ ከሕድጎም እየ፤ ድሕሪዙይ ቀለቦም ከይኾና ድማ፥ ካብ ኣፎም ክምንዝዐን እየ፤ ይብል ኣሎ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽሲ፡ እንሆ፡ ኣብቶም ጓሶት እጥልቅ አሎኹ፡ ኣባጊዔይ ከኣ ካብ ኢዶም ክደልየን እየ። እቶም ጓሶት መሊሶም ንርእሶም ከይጓስዩስ፡ ጒስነት ኣባጊዔይ ከሕድጎም እየ። ድሕርዚ ቐለቦም ከይዀና ድማ፡ ካብ ኣፎም ክምንዝዔን እየ፡ ይብል ኣሎ። |