Ezekiel 33:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንቤት እስራኤል ሓላዊ መዘዝኩኻ። ስለዚ ነቲ ቃል ካብ ኣፈይ ክትሰምዕዎን ካባይ ከተጠንቅቖምን ይግባእ ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አን​ተም የሰው ልጅ ሆይ! ለእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ጕበኛ አድ​ር​ጌ​ሃ​ለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ፤ ከእ​ኔም ዘንድ አስ​ጠ​ን​ቅ​ቃ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ጕበኛ አድርጌሃለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ ከእኔም ዘንድ አስጠንቅቃቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ዘበኛ አድርጌሃለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ ከእኔም ዘንድ አስጠንቅቃቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ ታን ኔና እስራኤልያ አሳዉ ዎችያዋ ኦድ፤ ታን ነዉ ኦድያዋ ስሳደ አሳካ ኤርሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, taani neena Israa'eeliyaa asaw wochchiyaawaa ootsaad; taani new odiyaawaa sisaade asaakka erissa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Tani nena Isra7eele keeththas woshe as histta dooradis; hessa gishshas ta nees yootiza qaala siya; ta seerakka istta erisa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታኒ ኔና ኢስራኤሌ ኬስ ዎሼ ኣስ ሂስታ ዶራዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ታ ኔስ ዮቲዛ ቃላ ሲያ፤ ታ ሴራካ ኢስታ ኤሪሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ ታ ነና እስራኤለ አሳስ ዎችያ አስ ኦስ፤ ታ ነዉ ኦደይሳ ስአዳ አሳ አኬክሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, ta nena Isra7eele asaas wochiya asi oothas; ta new odeysa si7ada asaa akeekisa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የሰው ልጅ ሆይ፤ አንተን ለእስራኤል ቤት ጕበኛ አድርጌሃለሁ፤ ስለዚህ የምናገረውን ቃል ስማ፤ ማስጠንቀቂያዬንም ስጣቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ! እነሆ፥ እኔ አንተን ለእስራኤል ሕዝብ ጠባቂ አድርጌሃለሁ፤ እኔ የምሰጥህን ማስጠንቀቂያ ሁሉ ለእነርሱ ማስተላለፍ አለብህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እምበኣርከስ “ኣታ ወዲ ሰብ” ኣብ ቤት እስራኤል ሓላዊ ገይረ ኣቝመካ እየ፤ ነቲ ቓል ካብ ኣፈይ ስማዕ እሞ፥ ክንዳይ ኴንካ ኣጠንቅቆም።
Amharic Tigrinya 2011 እምበኣርሲ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ቤት እስራኤል ሓላዊ ገይረ ኣቚመካ እየ፡ ነቲ ቓል ካብ ኣፈይ ስማዕ እሞ ኣብ ክንዳይ ኴንካ ኣጠንቅቆም።