Ezekiel 33:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንቤት እስራኤል ሓላዊ መዘዝኩኻ። ስለዚ ነቲ ቃል ካብ ኣፈይ ክትሰምዕዎን ካባይ ከተጠንቅቖምን ይግባእ ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም የሰው ልጅ ሆይ! ለእስራኤል ቤት ጕበኛ አድርጌሃለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ፤ ከእኔም ዘንድ አስጠንቅቃቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ጕበኛ አድርጌሃለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ ከእኔም ዘንድ አስጠንቅቃቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ ለእስራኤል ቤት ዘበኛ አድርጌሃለሁ፤ ከአፌ ቃሌን ስማ ከእኔም ዘንድ አስጠንቅቃቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ታን ኔና እስራኤልያ አሳዉ ዎችያዋ ኦድ፤ ታን ነዉ ኦድያዋ ስሳደ አሳካ ኤርሳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, taani neena Israa'eeliyaa asaw wochchiyaawaa ootsaad; taani new odiyaawaa sisaade asaakka erissa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Tani nena Isra7eele keeththas woshe as histta dooradis; hessa gishshas ta nees yootiza qaala siya; ta seerakka istta erisa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ታኒ ኔና ኢስራኤሌ ኬስ ዎሼ ኣስ ሂስታ ዶራዲስ፤ ሄሳ ጊሻስ ታ ኔስ ዮቲዛ ቃላ ሲያ፤ ታ ሴራካ ኢስታ ኤሪሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ታ ነና እስራኤለ አሳስ ዎችያ አስ ኦስ፤ ታ ነዉ ኦደይሳ ስአዳ አሳ አኬክሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, ta nena Isra7eele asaas wochiya asi oothas; ta new odeysa si7ada asaa akeekisa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ አንተን ለእስራኤል ቤት ጕበኛ አድርጌሃለሁ፤ ስለዚህ የምናገረውን ቃል ስማ፤ ማስጠንቀቂያዬንም ስጣቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “አሁንም የሰው ልጅ ሆይ! እነሆ፥ እኔ አንተን ለእስራኤል ሕዝብ ጠባቂ አድርጌሃለሁ፤ እኔ የምሰጥህን ማስጠንቀቂያ ሁሉ ለእነርሱ ማስተላለፍ አለብህ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እምበኣርከስ “ኣታ ወዲ ሰብ” ኣብ ቤት እስራኤል ሓላዊ ገይረ ኣቝመካ እየ፤ ነቲ ቓል ካብ ኣፈይ ስማዕ እሞ፥ ክንዳይ ኴንካ ኣጠንቅቆም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርሲ፡ ኣታ ወዲ ሰብ፡ ኣብ ቤት እስራኤል ሓላዊ ገይረ ኣቚመካ እየ፡ ነቲ ቓል ካብ ኣፈይ ስማዕ እሞ ኣብ ክንዳይ ኴንካ ኣጠንቅቆም። |