Ezekiel 33:31 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ህዝቢ ዚመጽእ ናባኻ ይመጹ፡ ከም ህዝበይ ድማ ኣብ ቅድሜኻ ተቐሚጦም፡ ቃላትካ ይሰምዑ፡ ግናኸ ኣይኪገብርዎን እዮም። ከመይሲ ብኣፎም ብዙሕ ፍቕሪ የርእዩ፡ ልቦም ግና ስስዐኦም ይስዕብ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝብ እን​ደ​ሚ​መጣ ወደ አንተ ይመ​ጣሉ፤ እንደ ሕዝ​ቤም በፊ​ትህ ይቀ​መ​ጣሉ፤ ቃል​ህ​ንም ይሰ​ማሉ፤ ነገር ግን አያ​ደ​ር​ጉ​ትም፤ በአ​ፋ​ቸው ሐሰት ነገር አለና፥ ልባ​ቸ​ውም ጣዖ​ታ​ትን ይከ​ተ​ላ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝብ እንደሚመጣ ወደ አንተ ይመጣሉ፥ እንደ ሕዝቤም በፊትህ ይቀመጣሉ፥ ቃልህንም ይሰማሉ ነገር ግን አያደርጉትም፤ በአፋቸው ብዙ ፍቅር ይገልጣሉ፥ ልባቸው ግን ስስታቸውን ትከተላለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብ እንደሚመጣ ወደ አንተ ይመጣሉ፥ እንደ ሕዝቤም በፊትህ ይቀመጣሉ፥ ቃልህንም ይሰማሉ ነገር ግን አያደርጉትም፤ በአፋቸው ብዙ ፍቅር ይገልጣሉ፥ ልባቸው ግን ያልተገባ ጥቅማቸውን ይከተላልና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ካሰ አሳይ ይያዋዳን ኔኮ ዪኖ፤ ታ አሳዳን ነ ስንን ኡቲኖ፤ ኔን ኦድያዋካ ስሲኖ፤ ሽን ኦክኖ። ኡንቱንቱ ሲቁዋባ ሃሳዪኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዎዛናይ ጎኣ ጻላላዉ ያረቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu kase Asay yiyaawaadan neekko yiino; ta asaadan ne sintsan uttiino; neeni odiyaawaakka sisiino; shin ootsikkino. Unttunttu siik'uwaabaa haasayiino; shin unttunttu wozanay go"aa s'alalaw yaaretee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa gallas istti ooththiza mala ta derey neekko yaana; ne qaalaa siyanaas istti ne sinththan uttana; gido attiin siyidayssa polettenna. Bantta metershan daro siiqo qoncciseettes; gido attiin istta wozinay bessontta go7an shempides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ጋላስ ኢስቲ ኦዛ ማላ ታ ዴሬይ ኔኮ ያና፤ ኔ ቃላ ሲያናስ ኢስቲ ኔ ሲንን ኡታና፤ ጊዶ ኣቲን ሲዪዳይሳ ፖሌቴና። ባንታ ሜቴርሻን ዳሮ ሲቆ ቆንጪሴቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስታ ዎዚናይ ቤሶንታ ጎኣን ሼምፒዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ካሰ አሳይ የይሳዳ ኔኮ ዮሶና፤ ታ አሳዳ ነ ስንን ኡቶሶና፤ ነ ኦደይሳ ስኦሶና፤ ሽን ኦኮና። ኤንቲ ሲቆባ ሃሳዮሶና፤ ሽን ኤንታ ዎዛናይ ጎአ ፃላላ ያረቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti kase asay yeysada neeko yoosona; ta asada ne sinthan uttoosona; ne odeysa si7oosona; shin oothokona. Enti siiqoba haasayoosona; shin enta wozanay go77a xalaala yaaretees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሁልጊዜ እንደሚያደርጉት ሕዝቤ ወደ አንተ ይመጣሉ፤ ቃልህንም ለመስማት ከፊትህ ይቀመጣሉ፤ ነገር ግን አይፈጽሙትም። በከንፈራቸው ብዙ ፍቅርን ይገልጣሉ፤ ልባቸው ያረፈው ግን ተገቢ ባልሆነ ጥቅም ላይ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህም ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሕዝቤ አንተ ምን እንደምትናገር ለማዳመጥ ብቻ ይሰበሰባሉ፤ ነገር ግን የምትነግራቸውን ሁሉ አይፈጽሙም፤ የምትናገረውን ቃል የሚወዱት መስለው ይታያሉ፤ ነገር ግን ከበዝባዥነታቸው አይመለሱም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከም ኣመፃፅኣ ህዝቢ ድማ ናባኻ ይመፁ፤ ከም ህዝበይ ከዓ ኣብ ቅድሜኻ ይቕመጡ፤ ቃላትካውን ይሰምዑ ኣለዉ፤ ግናኸ ኣይገብርዎን እዮም፤ ብኣፎም ድማ ፍቕሪ የርእዩ ኣለዉ፤ ልቦም ግና ደድሕሪ ረብሓ ርእሶም እዩ ዝኸይድ።
Amharic Tigrinya 2011 ከም ኣመጻጽኣ ህዝቢ ድማ ኣባኻ ይመጹ፡ ከም ህዝበይ ከኣ ኣብ ቅድሜኻ ይቕመጡ፡ ቃላትካውን ይሰምዑ ኣለዉ፡ ግናኸ ኣይገብርዎን እዮም። ብኣፎም ፍቕሪ የርእዩ ኣለዉ፡ ልቦም ግና ደድሕሪ ረብሓ ርእሶም እዩ ዚኸይድ።