Ezekiel 33:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ህዝቢ ዚመጽእ ናባኻ ይመጹ፡ ከም ህዝበይ ድማ ኣብ ቅድሜኻ ተቐሚጦም፡ ቃላትካ ይሰምዑ፡ ግናኸ ኣይኪገብርዎን እዮም። ከመይሲ ብኣፎም ብዙሕ ፍቕሪ የርእዩ፡ ልቦም ግና ስስዐኦም ይስዕብ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሕዝብ እንደሚመጣ ወደ አንተ ይመጣሉ፤ እንደ ሕዝቤም በፊትህ ይቀመጣሉ፤ ቃልህንም ይሰማሉ፤ ነገር ግን አያደርጉትም፤ በአፋቸው ሐሰት ነገር አለና፥ ልባቸውም ጣዖታትን ይከተላልና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሕዝብ እንደሚመጣ ወደ አንተ ይመጣሉ፥ እንደ ሕዝቤም በፊትህ ይቀመጣሉ፥ ቃልህንም ይሰማሉ ነገር ግን አያደርጉትም፤ በአፋቸው ብዙ ፍቅር ይገልጣሉ፥ ልባቸው ግን ስስታቸውን ትከተላለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሕዝብ እንደሚመጣ ወደ አንተ ይመጣሉ፥ እንደ ሕዝቤም በፊትህ ይቀመጣሉ፥ ቃልህንም ይሰማሉ ነገር ግን አያደርጉትም፤ በአፋቸው ብዙ ፍቅር ይገልጣሉ፥ ልባቸው ግን ያልተገባ ጥቅማቸውን ይከተላልና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካሰ አሳይ ይያዋዳን ኔኮ ዪኖ፤ ታ አሳዳን ነ ስንን ኡቲኖ፤ ኔን ኦድያዋካ ስሲኖ፤ ሽን ኦክኖ። ኡንቱንቱ ሲቁዋባ ሃሳዪኖ፤ ሽን ኡንቱንቱ ዎዛናይ ጎኣ ጻላላዉ ያረቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kase Asay yiyaawaadan neekko yiino; ta asaadan ne sintsan uttiino; neeni odiyaawaakka sisiino; shin ootsikkino. Unttunttu siik'uwaabaa haasayiino; shin unttunttu wozanay go"aa s'alalaw yaaretee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa gallas istti ooththiza mala ta derey neekko yaana; ne qaalaa siyanaas istti ne sinththan uttana; gido attiin siyidayssa polettenna. Bantta metershan daro siiqo qoncciseettes; gido attiin istta wozinay bessontta go7an shempides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ጋላስ ኢስቲ ኦዛ ማላ ታ ዴሬይ ኔኮ ያና፤ ኔ ቃላ ሲያናስ ኢስቲ ኔ ሲንን ኡታና፤ ጊዶ ኣቲን ሲዪዳይሳ ፖሌቴና። ባንታ ሜቴርሻን ዳሮ ሲቆ ቆንጪሴቴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስታ ዎዚናይ ቤሶንታ ጎኣን ሼምፒዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ካሰ አሳይ የይሳዳ ኔኮ ዮሶና፤ ታ አሳዳ ነ ስንን ኡቶሶና፤ ነ ኦደይሳ ስኦሶና፤ ሽን ኦኮና። ኤንቲ ሲቆባ ሃሳዮሶና፤ ሽን ኤንታ ዎዛናይ ጎአ ፃላላ ያረቴስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti kase asay yeysada neeko yoosona; ta asada ne sinthan uttoosona; ne odeysa si7oosona; shin oothokona. Enti siiqoba haasayoosona; shin enta wozanay go77a xalaala yaaretees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሁልጊዜ እንደሚያደርጉት ሕዝቤ ወደ አንተ ይመጣሉ፤ ቃልህንም ለመስማት ከፊትህ ይቀመጣሉ፤ ነገር ግን አይፈጽሙትም። በከንፈራቸው ብዙ ፍቅርን ይገልጣሉ፤ ልባቸው ያረፈው ግን ተገቢ ባልሆነ ጥቅም ላይ ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ሌሎች ሕዝቦች እንደሚያደርጉት ሕዝቤ አንተ ምን እንደምትናገር ለማዳመጥ ብቻ ይሰበሰባሉ፤ ነገር ግን የምትነግራቸውን ሁሉ አይፈጽሙም፤ የምትናገረውን ቃል የሚወዱት መስለው ይታያሉ፤ ነገር ግን ከበዝባዥነታቸው አይመለሱም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከም ኣመፃፅኣ ህዝቢ ድማ ናባኻ ይመፁ፤ ከም ህዝበይ ከዓ ኣብ ቅድሜኻ ይቕመጡ፤ ቃላትካውን ይሰምዑ ኣለዉ፤ ግናኸ ኣይገብርዎን እዮም፤ ብኣፎም ድማ ፍቕሪ የርእዩ ኣለዉ፤ ልቦም ግና ደድሕሪ ረብሓ ርእሶም እዩ ዝኸይድ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከም ኣመጻጽኣ ህዝቢ ድማ ኣባኻ ይመጹ፡ ከም ህዝበይ ከኣ ኣብ ቅድሜኻ ይቕመጡ፡ ቃላትካውን ይሰምዑ ኣለዉ፡ ግናኸ ኣይገብርዎን እዮም። ብኣፎም ፍቕሪ የርእዩ ኣለዉ፡ ልቦም ግና ደድሕሪ ረብሓ ርእሶም እዩ ዚኸይድ። |