Ezekiel 33:30 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣታ ወዲ ሰብ፡ ደቂ ህዝብኻ ገና ኣብ መናድቕን ኣብ ኣፍ ደገ ኣባይትን ይዛረቡኻ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ንሓዉ ይዛረቡ፡ ንዑ እቲ ቓል እንታይ ምዃኑ ስማዕ ይብሉ ናይ እግዚኣብሄር ውጹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “አን​ተም የሰው ልጅ ሆይ! የሕ​ዝ​ብህ ልጆች በቅ​ጥር አጠ​ገ​ብና በቤት ደጆች ውስጥ ስለ አንተ ይና​ገ​ራሉ፤ እርስ በር​ሳ​ቸ​ውም አንዱ ከአ​ንዱ ጋር፦ እን​ሂ​ድና እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የሚ​ለ​ውን ቃል እን​ስማ ይላሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የሕዝብህ ልጆች በቅጥር አጠገብና በቤት ደጆች ውስጥ ስለ አንተ ይናገራሉ፥ እርስ በርሳቸውም፥ አንዱ ከአንዱ ጋር። እንሂድና እግዚአብሔር ያለው ቃል ምን እንደ ሆነ እንስማ ብለው ይናገራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ የሕዝብህ ልጆች በቅጥር አጠገብና በቤቶቻቸው ደጃፍ ስለ አንተ ይናገራሉ፥ አንዱ ከአንዱ ጋር፥ እያንዳንዱ ከወንድሙ ጋር እንዲህ ይላሉ፦ ኑ ከጌታ የመጣው ቃል ምን እንደሆነ እንስማ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ላ አሳ ናአዉ፥ አሳይ ካታማ ድርሳ ምይያንነ ባረንቱ ጎለቱዋ ፐንግያን ኤቂደ፥ እቱ እቱዋና ሀዋዳን ያጊደ፥ ነባ ሃሳዬ፤ ‘ሃይተ፤ መና ጎዳ ማታፐ ዬዳ ቃላይ አየንቶ አነ ስሴቶ’ ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Laa asaa na'aw, Asay katamaa dirssaa miyiyaaninne barenttu golletuwaa penggiyaan ek'k'iide, ittuu ittuwaanna hawaadan yaagiide, nebaa haasayee; ‹Haayite; Med'inaa Godaa mataappe yeedda k'aalay ayentto ane siseetto› yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Haysso asa nawu! Ne gishshas ne dere asay keeththa pengen pengeninne goda xaphon issoy issaara haasayettana; issoy issaara haasayettishe, ‹Ane haa yiite; GODAAPPE yida kiita siyoos› geettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ጊሻስ ኔ ዴሬ ኣሳይ ኬ ፔንጌን ፔንጌኒኔ ጎዳ ጻጶን ኢሶይ ኢሳራ ሃሳዬታና፤ ኢሶይ ኢሳራ ሃሳዬቲሼ፥ ‹ኣኔ ሃ ዪቴ፤ ጎዳፔ ዪዳ ኪታ ሲዮስ› ጌቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አሳ ናአዉ፥ አሳይ ካታማ ድርሳ ማታንነ ባንታ ኬታ ፐንገን ኤቅድ፥ እሶይ እሱዋራ ሀይሳዳ ያግድ፥ ነባ ኦደቴስ። ‘ሃይተ፤ ጎዳ ማታፐ ይዳ ቃላይ ዎይግያኮ አነ ስኦስ’ ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Asa na7aw, asay katamaa dirsa mataninne banta keethata pengen eqidi, issoy issuwara haysada yaagidi, nebaa odetees. ‘Haayite; Godaa matape yida qaalay woygiyako ane si7oos’ yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አንተን በሚመለከት፣ የሰው ልጅ ሆይ፤ የአገርህ ሰዎች በየቤቱ በርና ግድግዳ ሥር ሆነው ስለ አንተ ይነጋገራሉ፤ እርስ በራሳቸውም እንዲህ ይባባላሉ፤ ‘ኑና ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት እንስማ።’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ሕዝቡ በከተማይቱ ቅጽር አጠገብና በየቤታቸው ደጃፍ የሚወያዩት ስለ አንተ ነው፤ እርስ በርሳቸውም ‘ኑና ከእግዚአብሔር ምን ቃል እንደ መጣ ሲነገር እንስማ’ ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ደቂ ህዝብኻ ኣብ ጥቓ መንደቕን፥ ኣብ ኣፍ ደገታት ኣባይትን ኮይኖም፥ ብዛዕባኻ ይዛራረቡ ኣለዉ፤ ንስንሳቶም ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ ‘እስኪ ንዑናይ ካብ እግዚኣብሄር ዝወፅእ ቃል፥ እንታይ ከም ዝኾነ ንስማዕ’ ይባሃሃሉ ኣለዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቶም ደቂ ህዝብኻ ኣብ ጥቓ መንደቕን ኣብ ኣፍ ደጌታት ኣባይትን ኰይኖም ብዛዕባኻ ይዛራረኡ ኣለዉ፡ ንሓድሕዶም ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ፡ እስከ ንዑናይ፡ ካብ እግዚኣብሄር ዚወጽእ ቃል እንታይ ከም ዝዀነ ስምዑ፡ ይባሃሀሉ ኣለዉ።