Ezekiel 33:30 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ደቂ ህዝብኻ ገና ኣብ መናድቕን ኣብ ኣፍ ደገ ኣባይትን ይዛረቡኻ፡ ነፍሲ ወከፎም ድማ ንሓዉ ይዛረቡ፡ ንዑ እቲ ቓል እንታይ ምዃኑ ስማዕ ይብሉ ናይ እግዚኣብሄር ውጹ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “አንተም የሰው ልጅ ሆይ! የሕዝብህ ልጆች በቅጥር አጠገብና በቤት ደጆች ውስጥ ስለ አንተ ይናገራሉ፤ እርስ በርሳቸውም አንዱ ከአንዱ ጋር፦ እንሂድና እግዚአብሔር የሚለውን ቃል እንስማ ይላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንተም፥ የሰው ልጅ ሆይ፥ የሕዝብህ ልጆች በቅጥር አጠገብና በቤት ደጆች ውስጥ ስለ አንተ ይናገራሉ፥ እርስ በርሳቸውም፥ አንዱ ከአንዱ ጋር። እንሂድና እግዚአብሔር ያለው ቃል ምን እንደ ሆነ እንስማ ብለው ይናገራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንተም የሰው ልጅ ሆይ፥ የሕዝብህ ልጆች በቅጥር አጠገብና በቤቶቻቸው ደጃፍ ስለ አንተ ይናገራሉ፥ አንዱ ከአንዱ ጋር፥ እያንዳንዱ ከወንድሙ ጋር እንዲህ ይላሉ፦ ኑ ከጌታ የመጣው ቃል ምን እንደሆነ እንስማ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ አሳይ ካታማ ድርሳ ምይያንነ ባረንቱ ጎለቱዋ ፐንግያን ኤቂደ፥ እቱ እቱዋና ሀዋዳን ያጊደ፥ ነባ ሃሳዬ፤ ‘ሃይተ፤ መና ጎዳ ማታፐ ዬዳ ቃላይ አየንቶ አነ ስሴቶ’ ያጊኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, Asay katamaa dirssaa miyiyaaninne barenttu golletuwaa penggiyaan ek'k'iide, ittuu ittuwaanna hawaadan yaagiide, nebaa haasayee; ‹Haayite; Med'inaa Godaa mataappe yeedda k'aalay ayentto ane siseetto› yaagiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Ne gishshas ne dere asay keeththa pengen pengeninne goda xaphon issoy issaara haasayettana; issoy issaara haasayettishe, ‹Ane haa yiite; GODAAPPE yida kiita siyoos› geettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ጊሻስ ኔ ዴሬ ኣሳይ ኬ ፔንጌን ፔንጌኒኔ ጎዳ ጻጶን ኢሶይ ኢሳራ ሃሳዬታና፤ ኢሶይ ኢሳራ ሃሳዬቲሼ፥ ‹ኣኔ ሃ ዪቴ፤ ጎዳፔ ዪዳ ኪታ ሲዮስ› ጌቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ አሳይ ካታማ ድርሳ ማታንነ ባንታ ኬታ ፐንገን ኤቅድ፥ እሶይ እሱዋራ ሀይሳዳ ያግድ፥ ነባ ኦደቴስ። ‘ሃይተ፤ ጎዳ ማታፐ ይዳ ቃላይ ዎይግያኮ አነ ስኦስ’ ያጎሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, asay katamaa dirsa mataninne banta keethata pengen eqidi, issoy issuwara haysada yaagidi, nebaa odetees. ‘Haayite; Godaa matape yida qaalay woygiyako ane si7oos’ yaagosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አንተን በሚመለከት፣ የሰው ልጅ ሆይ፤ የአገርህ ሰዎች በየቤቱ በርና ግድግዳ ሥር ሆነው ስለ አንተ ይነጋገራሉ፤ እርስ በራሳቸውም እንዲህ ይባባላሉ፤ ‘ኑና ከእግዚአብሔር የመጣውን መልእክት እንስማ።’ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለ፦ “የሰው ልጅ ሆይ! ሕዝቡ በከተማይቱ ቅጽር አጠገብና በየቤታቸው ደጃፍ የሚወያዩት ስለ አንተ ነው፤ እርስ በርሳቸውም ‘ኑና ከእግዚአብሔር ምን ቃል እንደ መጣ ሲነገር እንስማ’ ይላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ እቶም ደቂ ህዝብኻ ኣብ ጥቓ መንደቕን፥ ኣብ ኣፍ ደገታት ኣባይትን ኮይኖም፥ ብዛዕባኻ ይዛራረቡ ኣለዉ፤ ንስንሳቶም ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ ‘እስኪ ንዑናይ ካብ እግዚኣብሄር ዝወፅእ ቃል፥ እንታይ ከም ዝኾነ ንስማዕ’ ይባሃሃሉ ኣለዉ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ እቶም ደቂ ህዝብኻ ኣብ ጥቓ መንደቕን ኣብ ኣፍ ደጌታት ኣባይትን ኰይኖም ብዛዕባኻ ይዛራረኡ ኣለዉ፡ ንሓድሕዶም ነፍሲ ወከፍ ንሓዉ፡ እስከ ንዑናይ፡ ካብ እግዚኣብሄር ዚወጽእ ቃል እንታይ ከም ዝዀነ ስምዑ፡ ይባሃሀሉ ኣለዉ። |