Ezekiel 33:3 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሰይፊ ኣብ ልዕሊ እታ ምድሪ ኺመጽእ ምስ ረኣየ፡ መለኸት ነፊሑ ነቶም ህዝቢ የጠንቅቖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም በም​ድር ላይ የመ​ጣ​ውን ጦር በአየ ጊዜ መለ​ከ​ትን ቢነፋ፥ ሕዝ​ቡ​ንም ቢያ​ስ​ጠ​ነ​ቅቅ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም በምድር ላይ የመጣውን ሰይፍ ባየ ጊዜ መለከትን ቢነፋ ሕዝቡንም ቢያስጠነቅቅ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም በምድሪቷ ላይ ሰይፍ ሲመጣ አይቶ መለከትን ቢነፋ ሕዝቡንም ቢያስጠነቅቅ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎችያዌ ሞርኪ ይያዋ በእነ አሳይ ናገታናዳን፥ ማላካታ ፑኖፐ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wochchiyaawe morkkii yiyaawaa be'inne Asay naagettanaadan, malakataa punnooppe;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) izikka biittay bolla mashshay yishin be7idi deraa minththi erisanaas zaye punniko,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚካ ቢታይ ቦላ ማሻይ ዪሺን ቤኢዲ ዴራ ሚን ኤሪሳናስ ዛዬ ፑኒኮ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎችያ ኡራይ ሞርከይ ይሽን በእድ፥ አሳይ ናገታና መላ ሞይዘ ፑንኮ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wochiya uray morkey yishin be7idi, asay naagetana mela moyze punniko,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱም በምድሪቱ ላይ ሰይፍ ሲመጣ አይቶ፣ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ መለከት ቢነፋ፣
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ጠባቂውም ጠላት ሲመጣ ቢያይና ከአደጋ መጠንቀቅ የሚያስችል የመለከት ድምፅ ለሰዎች ሁሉ ቢያሰማ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ ሰይፊ ናብታ ምድሪ ኽመፅእ እንተ ረአየ እሞ፥ መለኸት እንተ ነፍሐ፥ ነቶም ህዝቢ ኸዓ እንተ ኣጠንቀቖም፥
Amharic Tigrinya 2011 ንሱ ኸኣ ሰይፊ ናብታ ሃገር ኪመጽእ እንተ ረኣየ እሞ፡ መለኸት እሻተ ነፍሔ፡ ነቶም ህዝቢ ኸኣ እንተ ኣጠንቀቖም፡