Ezekiel 33:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሰይፊ ኣብ ልዕሊ እታ ምድሪ ኺመጽእ ምስ ረኣየ፡ መለኸት ነፊሑ ነቶም ህዝቢ የጠንቅቖም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱም በምድር ላይ የመጣውን ጦር በአየ ጊዜ መለከትን ቢነፋ፥ ሕዝቡንም ቢያስጠነቅቅ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱም በምድር ላይ የመጣውን ሰይፍ ባየ ጊዜ መለከትን ቢነፋ ሕዝቡንም ቢያስጠነቅቅ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱም በምድሪቷ ላይ ሰይፍ ሲመጣ አይቶ መለከትን ቢነፋ ሕዝቡንም ቢያስጠነቅቅ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎችያዌ ሞርኪ ይያዋ በእነ አሳይ ናገታናዳን፥ ማላካታ ፑኖፐ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wochchiyaawe morkkii yiyaawaa be'inne Asay naagettanaadan, malakataa punnooppe; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | izikka biittay bolla mashshay yishin be7idi deraa minththi erisanaas zaye punniko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚካ ቢታይ ቦላ ማሻይ ዪሺን ቤኢዲ ዴራ ሚን ኤሪሳናስ ዛዬ ፑኒኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎችያ ኡራይ ሞርከይ ይሽን በእድ፥ አሳይ ናገታና መላ ሞይዘ ፑንኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wochiya uray morkey yishin be7idi, asay naagetana mela moyze punniko, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም በምድሪቱ ላይ ሰይፍ ሲመጣ አይቶ፣ ሕዝቡን ለማስጠንቀቅ መለከት ቢነፋ፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠባቂውም ጠላት ሲመጣ ቢያይና ከአደጋ መጠንቀቅ የሚያስችል የመለከት ድምፅ ለሰዎች ሁሉ ቢያሰማ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ ሰይፊ ናብታ ምድሪ ኽመፅእ እንተ ረአየ እሞ፥ መለኸት እንተ ነፍሐ፥ ነቶም ህዝቢ ኸዓ እንተ ኣጠንቀቖም፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ንሱ ኸኣ ሰይፊ ናብታ ሃገር ኪመጽእ እንተ ረኣየ እሞ፡ መለኸት እሻተ ነፍሔ፡ ነቶም ህዝቢ ኸኣ እንተ ኣጠንቀቖም፡ |