Ezekiel 33:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ሰይፊኻ ደው ትብል፡ ጽያፍ ትፍጽም፡ ንነፍሲ ወከፍ ሰበይቲ ብጻዩ ድማ ትረክስ። እታ ምድሪኸ ክትወርስዋዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰይ​ፋ​ች​ሁን ይዛ​ችሁ ቆማ​ች​ኋል፤ ርኩስ ነገ​ርን ታደ​ር​ጋ​ላ​ችሁ፤ የባ​ል​ን​ጀ​ሮ​ቻ​ች​ሁ​ንም ሚስ​ቶች ታስ​ነ​ው​ራ​ላ​ችሁ፤ በውኑ ምድ​ሪ​ቱን ትወ​ር​ሳ​ላ​ች​ሁን? ስለ​ዚ​ህም እን​ዲህ በላ​ቸው፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰይፋችሁን ይዛችሁ ቆማችኋል፥ ርኩስ ነገርን ታደርጋላችሁ፥ የባልንጀሮቻችሁንም ሚስቶች ታስነውራላችሁ፤ በውኑ ምድሪቱን ትወርሳላችሁን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰይፋችሁን ይዛችሁ ቆማችኋል፥ ርኩስ ነገርን ታደርጋላችሁ፥ ሁሉም ወንድ የባልንጀራውን ሚስት አስነውሮአል፤ ታዲያ ምድሪቱን ትወርሳላችሁን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ ህንተ ማሻን አማነቲታ፤ ህንተ ቱና ኦሱዋ ኦታ፤ ህንተ ኡባይካ ህንተ ሾሩዋ ሾሩዋ ማጫ አሳ ቱንሲታ። ሄዋ ኡባ ኦደ፥ ቱሙ ህንተ ቢታ ላቲቴ?” ያጌ’ ያጋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte hintte mashshaan ammanettiita; hintte tuna oosuwaa ootsiita; hintte ubbaykka hintte shooruwaa shooruwaa mac'c'a asaa tunissiita. Hewaa ubbaa ootsiidde, tumu hintte biittaa laattiitee?» yaagee› yaaga.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte intte mashshan ammanetteeta; intte harassiza miishshata ooththeeta; intte issoy issoy intte laggeta machcheta tuniseeta. Histtiin intte hayssa mala hanon biittayo laattana bessizee? gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ ኢንቴ ማሻን ኣማኔቴታ፤ ኢንቴ ሃራሲዛ ሚሻታ ኦታ፤ ኢንቴ ኢሶይ ኢሶይ ኢንቴ ላጌታ ማቼታ ቱኒሴታ። ሂስቲን ኢንቴ ሃይሳ ማላ ሃኖን ቢታዮ ላታና ቤሲዜ? ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ህንተ ማሻን አማነተታ፤ ቱና ኦሶ ኦታ፤ ህንተ ኡባይ ህንተ ሾሩዋ ማቸታ ቱንሴታ። ሀይሳ ኡባ ኦሸ ህንተ ቱማ ቢታ ላታኔ?” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte hinte mashshan ammaneteta; tuna ooso ootheeta; hinte ubbay hinte shooruwa macheta tuniseeta. Haysa ubbaa oothishe hinte tuma biitta laattanee?” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሰይፋችሁ ትመካላችሁ፤ አስጸያፊ ነገሮችን ትፈጽማላችሁ፤ እያንዳንዳችሁም የባልንጀራችሁን ሚስት ታረክሳላችሁ፤ ታዲያ በዚህ ሁኔታ ምድሪቱን ልትወርሱ ይገባችኋል?’
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በሰይፋችሁ ትተማመናላችሁ፤ አጸያፊ ነገር ትፈጽማላችሁ፤ እያንዳንዱ ሰው ከሌላ ሰው ሚስት ጋር ዝሙት ይፈጽማል፤ ታዲያ፥ ምድሪቱ እንዴት የእኛ ርስት ናት ትላላችሁ?’
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ሰይፍኹም ትፅግዑ፥ ፅያፍ ትገብሩ ኣለኹም፤ ነፍሲ ወከፍኩም ንሰበይቲ ብፃዩ የርክስ ኣሎ፤ ምስ ናይ እዙይስ ነታ ምድሪዶ ኽትወርስዋ ኢኹም።”
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ ሰይፍኹም ትጽግዑ፡ ጽያፍ ትገብሩ ኣሎኹም፡ ነፍሲ ወከፍኩም ንሰበይቲ ብጻዩ የርክስ ኣሎ፡ ምስ ናይ እዝስ ነታ ሃገር ያእይ ክትወርስዋ ኢኹም