Ezekiel 33:25 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል። ምስቲ ደም ትበልዕ ኣዒንትኻ ናብ ጣኦታትካ ኣልዒልካ ደም ትፍስስ፤ እታ ምድሪኸ ክትወርስዋዶ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ከደም ጋር ትበ​ላ​ላ​ችሁ፤ ዐይ​ና​ች​ሁ​ንም ወደ ጣዖ​ቶ​ቻ​ችሁ ታነ​ሣ​ላ​ችሁ፤ ደም​ንም ታፈ​ስ​ሳ​ላ​ችሁ፤ በውኑ ምድ​ሪ​ቱን ትወ​ር​ሳ​ላ​ች​ሁን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ እንዲህ በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ከደም ጋር ትበላላችሁ፥ ዓይናችሁንም ወደ ጣዖቶቻችሁ ታነሣላችሁ፥ ደምንም ታፈስሳላችሁ፤ በውኑ ምድሪቱን ትወርሳላችሁን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ እንዲህ በላቸው፦ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ከደም ጋር ትበላላችሁ፥ ዓይናችሁንም ወደ ጣዖቶቻችሁ ታነሣላችሁ፥ ደምንም ታፈስሳላችሁ፤ በውኑ ምድሪቱን ትወርሳላችሁን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሄዋ ድራዉ፥ ኡንቱንቶ ሀዋዳን ያጋ፤ ‘ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ሀእካ ሹኪደ፥ ሱይ ከስቤና አሹዋ ሚታ፤ ቃይ ኤቃዉ ጎይኒታ፤ ሸምፑዋ ዎታ። ሀዋ ኡባ ኦደ፥ ቱሙ ህንተ ቢታ ላቲቴ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Hewaa diraw, unttunttoo hawaadan yaaga; ‹Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hintte ha"ikka shukkiide, suutsay kesibeenna ashuwaa miita; k'ay eek'aw goyinniita; shemppuwaa wod'iita. Hawaa ubbaa ootsiidde, tumu hintte biittaa laattiitee?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas neni isttas Ubbaa Haariza GODAY, ‹Ashoza suuththaara gaththi meeta; intte ayfetakka intte eeqa xoossatakko denththeeta; shemppo wodheeta. Histtiin hessa mala hanon biittayo laattana qoppeetii?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ኔኒ ኢስታስ ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ‹ኣሾዛ ሱራ ጋ ሜታ፤ ኢንቴ ኣይፌታካ ኢንቴ ኤቃ ጾሳታኮ ዴንታ፤ ሼምፖ ዎታ። ሂስቲን ሄሳ ማላ ሃኖን ቢታዮ ላታና ቆፔቲ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ ሀይሳዳ ያጌስ ጋዳ ኤንታዉ ኦዳ። “ህንተ ሀእካ ሱራ ደእያ አሾ ሜታ፤ ኤቃ ጎይነታ፤ ሸምፖ ዎታ። ሀይሳ ኡባ ኦሸ ህንተ ቱማ ቢታ ላታኔ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Ubbaa Haariya Goday haysada yaagees gada entaw oda. “Hinte ha77ika suuthara de7iya asho meeta; eeqa goyinneta; shempo wodheeta. Haysa ubbaa oothishe hinte tuma biitta laattanee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ እንዲህ በላቸው፣ ‘ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ሥጋውን ከነደሙ ትበላላችሁ፤ ዐይኖቻችሁንም ወደ ጣዖቶቻችሁ ታነሣላችሁ፤ ደምም ታፈስሳላችሁ፤ ታዲያ በዚህ ሁኔታ ምድሪቱን ልትወርሱ ታስባላችሁ?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እኔ ልዑል እግዚአብሔር ስለ እነርሱ የምለውን እንዲህ ብለህ ንገራቸው፤ ‘ሥጋ ከነደሙ ትበላላችሁ፤ ጣዖት ታመልካላችሁ፤ ግድያ ትፈጽማላችሁ፤ ታዲያ፥ ይህን ሁሉ እያደረጋችሁ እንዴት ምድሪቱ የእኛ ርስት ናት ትላላችሁ?
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ስለዙይ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዙይ ይብል ኣሎ ኢልካ ንገሮም፦ ምስ ደም ጌርኩም ትበልዑ ኣለኹም፤ ኣዒንትኹም ድማ ናብ ጣዖታትኩም፥ ቈላሕ ይብላ ኣለዋ። ደም ትኽዕዉ ኣለኹም፤ ምስ ናይ እዙይስ፥ ነታ ምድሪዶ ኽትወርስዋ ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ኢልካ ንገሮም፡ ምስ ደም ጌርኩም ትበልዑ ኣሎኹም፡ ኣዒንትኹም ድማ ናብ ጣኦታትኩም ቊሊሕ ይብላ ኣለዋ፡ ደም ትኽዕዉ ኣሎኹም፡ ምስናይ እዝስ ነታ ሃገር ያኣይ ክትወርስዋ ኢኹም