Ezekiel 33:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ግና፡ መገዲ እግዚኣብሄር ማዕረ ኣይኰነትን ትብሉ። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ነፍሲ ወከፍኩም ከከም መገዱ ክፈርደኩም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ ግን፦ የጌታ መን​ገድ የቀና አይ​ደ​ለም ትላ​ላ​ችሁ፤ የእ​ስ​ራ​ኤል ቤት ሆይ! በእ​ያ​ን​ዳ​ን​ዳ​ችሁ ላይ እንደ መን​ገ​ዳ​ችሁ እፈ​ር​ድ​ባ​ች​ኋ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ ግን። የጌታ መንገድ የቀና አይደለም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በእያንዳንዳችሁ ላይ እንደ መንገዳችሁ እፈርድባችኋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ ግን፦ የጌታ መንገድ የቀና አይደለም ትላላችሁ። የእስራኤል ቤት ሆይ፥ በእያንዳንዳችሁ ላይ እንደ መንገዳችሁ እፈርድባችኋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሽን ህንተ፥ “ጎዳ ኦጊ ልከ ግደና” ያጊታ። እስራኤልያ አሳዉ፥ ታን እቱዋ እቱዋ ቦላ ህንተ ኦሱዋዳን ኦሱዋዳን ፕርዳና’ ያጋ” ያጊደ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Shin hintte, «Godaa ogii likke gidenna» yaagiita. Israa'eeliyaa asaw, taani ittuwaa ittuwaa bolla hintte oosuwaadan oosuwaadan pirddana› yaaga» yaagiidde yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno Isra7eele keeththa asatoo intte, ‹GODAA ogey likke deenna› geeta; gido attiin issaa issaa bolla intte oge mala ta pirdana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ኢስራኤሌ ኬ ኣሳቶ ኢንቴ፥ ‹ጎዳ ኦጌይ ሊኬ ዴና› ጌታ፤ ጊዶ ኣቲን ኢሳ ኢሳ ቦላ ኢንቴ ኦጌ ማላ ታ ፒርዳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ህንተ፥ ‘ጎዳ ኦገ ልከ ግደና’ ያጌታ። እስራኤለ አሳዉ፥ ታ ህንተ እሱዋ እሱዋ ቦላ ህንተ ኦሱዋዳ ፕርዳና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin hinte, ‘Godaa oge like gidenna’ yaageeta. Isra7eele asaw, ta hinte issuwa issuwa bolla hinte oosuwada pirdana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ይሁን እንጂ የእስራኤል ቤት ሆይ፤ ‘የጌታ መንገድ ቀና አይደለችም’ ትላላችሁ፤ ነገር ግን በእያንዳንዳችሁ ላይ እንደ መንገዳችሁ እፈርድባችኋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ እስራኤላውያን ግን እኔ እግዚአብሔር የማደርገው ሁሉ ትክክል አይደለም ትላላችሁ፤ ሆኖም እያንዳንዳችሁን እንደየአካሄዳችሁ እፈርድባችኋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና መንገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኮነን ትብሉ ኣለኹም፤ ኣቱም ቤት እስራኤል፥ ንነፍሲ ወከፍኩም ከከም መንገድኹም ክፈርደኩም እየ።”
Amharic Tigrinya 2011 ንስኻትኩምሲ፡ መገዲ እግዚኣብሄር ቅኑዕ ኣይኰነን፡ ትብሉ ኣሎኹም። ኣቱም ቤት እስራኤል፡ ንነፍሲ ወከፍኩም ከከም መገድኹም ክፈርደኩም እየ።