Ezekiel 33:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንደቂ ህዝብኻ ተዛረቦም እሞ ከምዚ በሎም፦ ኣነ ሰይፊ ኣብ ልዕሊ ምድሪ እንተ ኣምጺአ፡ ህዝቢ እታ ሃገር ንሓደ ሰብ ካብ ግዝኣቱ ወሲዶም ሓላዊኦም እንተ ሸይሞሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የሰው ልጅ ሆይ! ለሕዝብህ ልጆች ተናገር እንዲህም በላቸው፦ ጦርን በምድር ላይ በአመጣሁ ጊዜ፥ የምድር ሕዝብ ከመካከላቸው አንድ ሰውን ወስደው ለራሳቸው ጕበኛ ቢያደርጉ፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰው ልጅ ሆይ፥ ለሕዝብህ ልጆች ተናገር እንዲህም በላቸው። ሰይፍን በምድር ላይ ባመጣሁ ጊዜ፥ የምድር ሕዝብ ከመካከላቸው ሰውን ወስደው ለራሳቸው ጕበኛ ቢያደርጉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰው ልጅ ሆይ፥ ለሕዝብህ ልጆች ተናገር፥ እንዲህም በላቸው፦ ሰይፍን በምድር ላይ ባመጣሁ ጊዜ፥ የምድሪቱ ሕዝብ ከመካከላቸው አንድ ሰው ወስደው ለራሳቸው ዘበኛ ያደርጉታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ላ አሳ ናአዉ፥ ነ ቢታ አሳዉ ሀዋዳን ያጋደ ኦዳ፤ ‘ታን እት ቢታ ቦላን ኦላ አህያ ዎደ፥ ሄ ቢታ አሳይ ባረንቱ ቦላ ይያዋ ዎችያ አሳ ዶሮ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Laa asaa na'aw, ne biittaa asaw hawaadan yaagaade oda; ‹Taani itti biittaa bollan olaa ahiyaa wode, he biittaa Asay barenttu bolla yiyaawaa wochchiyaa asaa dooro. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Haysso asa nawu! Ne dere asaas yoota; neni isttas, ‹Tani biitta bolla mashsha ehishin he dere asay asaa giddofe woshe as dooridi woththiko, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃይሶ ኣሳ ናዉ! ኔ ዴሬ ኣሳስ ዮታ፤ ኔኒ ኢስታስ፥ ‹ታኒ ቢታ ቦላ ማሻ ኤሂሺን ሄ ዴሬ ኣሳይ ኣሳ ጊዶፌ ዎሼ ኣስ ዶሪዲ ዎኮ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አሳ ናአዉ፥ ነ ቢታ አሳስ ሀይሳዳ ያጋዳ ኦዳ፦ ‘ታ እስ ቢታ ቦላ ኦላ ኤህያ ዎደ ሄ ቢታ አሳይ ባንታ ቦላ ያባ ዎችያ አስ ዶሮ ባንታ ግዶፈ ዶሮ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Asa na7aw, ne biitta asaas haysada yaagada oda: ‘Ta issi biitta bolla olaa ehiya wode he biitta asay banta bolla yaaba wochiya asi dooro banta giddofe dooro. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰው ልጅ ሆይ፤ ለአገርህ ሰዎች ተናገር፤ እንዲህም በላቸው፤ ‘በምድር ላይ ሰይፍን ሳመጣ፣ የምድሪቱ ሕዝብ ከሰዎቻቸው አንዱን መርጠው ጕበኛ ቢያደርጉት፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰው ልጅ ሆይ! ለሕዝብህ እንዲህ ብለህ ንገራቸው፦ ‘በአንድ አገር ላይ ጦርነትን ባመጣ ሕዝቡም በመካከሉ ጠባቂ ቢመድብ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኣታ ወዲ ሰብ፥ ንደቂ ህዝብኻ ተዛረቦም፤ በሎምውን፦ ኣነ ሰይፊ ናብ ምድሪ እንተ ኣምፃእኹ፥ ህዝቢ እታ ምድሪ ኸዓ፥ ካብኣቶም ሓደ ሰብኣይ ሓላዊ ክኾኖም እንተ መረፅዎ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣታ ወዲ ሰብ፡ ንደቂ ህዝብኻ ተዛረቦም በሎምውን፡ ኣነ ሰይፊ ናብ ሃገር እንተ ኣምጻእኩ፡ ህዝቢ እታ ሃገር ከኣ ካብታቶም ሓደ ሰብኣይ ሓላዊ ኪዀኖም እንተ ኣመዘዝዎ፡ |